6ተኛ ዕትም 2014 ዓ.ም. ተነሳ ተራመድ የኢትዮጵያ አየር ኃይል መፅሔት የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ወንዞች ይገደቡ ይዋሉ ለልማት፤ በከንቱ ፈሰዋል ለብዙ ሺ ዓመታት ከከተነሳ ተራመድ መዝሙር ራዕዮች አንዱ የጀግናው ኮሎኔል በዛብህ መታሰቢያ በውስጥ ገፆች ከ”ኮሎኔሉ” ልጆች ጋር ከአየር ኃይል መሥራቾች መሃከል አየር ኃይል ለብለብ አያውቅም አንገታችንን ደፍተን ወጥተን...
ተነሣ ተራመድ የአየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ተነሳ ተራመድ ፣ ክንድህን አበርታ የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ለሀገር ብልፅግና ፣ ለወገን መከታ ። ከያሉበት የዓለም ክፍል ወደእናት ሀገራቸው የመጡትን አባሎቻችንንና ሀ ሁ .. ኢትዮጵያ ትቅደም፤ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንን ሀ ሁ .. ኢትዮጵያ ትቅደም ። በታላቅ አክብሮት በመቀበል ላስተናገዳችኋቸው - የኢትዮጵያን መንግሥት ጨምሮ፣ እንበል ሃሌ ሉያ ታላቅ የምሥራች፤ የኢፌዲሪ አየር ኃይል፣ የመከላከያ ሠራዊታችን፣ የመንግሥት ተቋማት፣ ከብዙ እስር ዘመን ኢትዮጵያ ተፈታች፡፡ የክልልና የከተማ መስተዳድሮች፣ ኢትዮጵያችን ትቅደም ብለን እንገስግስ፤ ለትውልድ እንዲተርፍ የያዝነው ጥንስስ ። ማረፊያና መስተንግዶ ላመቻቻችሁት የሆቴልና የንግድ ድርጅት ባለሀብቶች እንዲሁም በየደረሱበት ሥፍራ ሁሉ ፍቅርንና አክብሮትን ለለገሳችሁት ግለሰቦችና መላው እንግዲህ ይበቃል እኔ ለኔ ማለት፤ ኢትዮጵያውያን ሁሉ እኛ ለእኛ ብለን እንሥራ በኅብረት፡፡ ወደር የሌለው ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡ መሻሻል ሥራ እንጂ አይወድም ስንፍና፤ ለናት ሀገራችን አይበጃትምና። Daniel Bekele, a Professional commercial Real Estate Advisor ወንዞች ይገደቡ ይዋሉ ለልማት፤ በከንቱ ፈሰዋል ለብዙ ሺ ዓመታት፡፡ ይውጡ ማዕድናት ለሀገራችን ጥቅም፤ ሕዝቧም ታጥቆ ይሥራ በተቻለው አቅም። አሸብርቃ ታይታ በተፈጥሮ ሃብት፤ ተብላ እንዳልነበር የአፍሪካ እመቤት፡፡ ብለው እንዳልጠሯት የዳቦ ቅርጫት፤ እንዴት እናታችን ትባል እራባት? ይቅር ማንቀላፋት ይበቃል መኝታ፤ ይጥፋ ከሀገራችን ድህነት በሽታ፡፡ ይነገር ይለፈፍ ይታወጅ በይፋ፤ አንድነት ኃይል ነው የ'ርምጃችን ተስፋ። የእናት ሀገራችን ጥቃቷን አንወድም፤ ሕዝቧ ተበድሎ ማየት አንፈልግም፡፡ የዘር የሃይማኖት ልዩነት አንሻም፤ ይላሉ ልጆችሽ ኢትዮጵያችን ትቅደም። የኢትዮጵያ አየር ኃይል “ተነሣ ?We are wondering, did you miss the chance to be a member of ተራመድ” የሚለውን መዝሙር ETAF GLOBAL NETWORK? ከ1966 ዓ.ም. ጀምሮ ህዝብን If that is the case, we happily inform you that the ለማንቃትና የልማትን አስፈላጊነት opportunity to join your family still existed የቀሰቀሰበትን ታሪካዊ መዝሙር and we are just a phone call away if you tap +1-617-513-7514 ለታሪክ ለማቆየት የአየር ኃይል ዓመታዊ መፅሔት “ተነሳ ተራመድ” በሚል ስያሜ መታተም ጀምሯል።
በውስጥ ገፆችየኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ተነሣ ተራመድ አቀርቅረን የወጣንባትን ቀና ብለን.. የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለእነዚህ አየር ኃይሎች ‹‹ወደ ሀገር መመለስ›› ማለት ልዩና ጥልቅ መፅሔት ትርጉም የነበረው ነበር፡፡ እነሱ ማለት ግፉዓን እንጂ ተራ ስደተኞች በኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት እየተዘጋጀ አልነበሩም፡፡ ገፅ 4 በየዓመቱ የሚወጣ ድንቅ መታሰቢያ፣ ታላቅ ተምሳሌትነት በሆሳዕና 6ተኛ ዕትም 2014 ዓ.ም. አደባባዩ አዲሱን ስያሜ ካገኘ ገና አንድ ዓመት ከስድስት ወሩ Copyright©ETAF Global Network 2022 ነበር - የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ፡፡ ገፅ 8 ዋና አዘጋጅ ከ”ኮሎኔሉ” ልጆች ጋር 12 ሻምበል ለማ በላይነህ (ዶ/ር) የአቶ ዳማና የቤተሰባቸው ሕይወት ከኢትዮጵያ አየር ኃይል ጋር በጽኑ የተጋመደ ነው። አዘጋጆች ቁጭት አለኝ 16 ሻምበል ተሾመ ተንኮሉ ማ/ቴክ ጌታቸው ታዬ ወዳጄ አንተ የሀገሬ ሰው ሚስጥሩ የገባህ ማ/ቴክ ደረጀ መኩሪያ ከሆነ ዛሬ ዓለም ተቀይሮአል። ሌ/ኮ ብሩክ ዳዲ የመለያየቱን ግንብ ያፈራረሱት ጄኔራል 18 ሊ/ካ ታዬ ከበደ ሲ/ኤክማን ሳምሶን ብዙወርቅ ‹‹ኦው ያ ቀንማ ልዩ ነበር!›› ሲል ጀመረ ሞቅ ባለ ዋና ግራፊክስ ዲዛይነር ፈገግታ ‹‹ከጄኔራል ይልማ ቀደም ብሎ የተያዘ ቀጠሮ መ/አ ወንደሰን ኪዳኔ የቬትራኖች ራዕይ 22 የገፅ ቅንብር እና አርትኦት ከተመሠረተ የአንድ ጎልማሳን እድሜ ያስቆጠረ፣ በብዙ ፈተናና ተግዳሮቶች ውስጥ ያለፈ.... ጁ/ቴክ አየለ እሸቱ ከአየር ኃይል መሥራቾች መሃከል 26 የዓለም አቀፍ ኅብረት ቦርድ ደርግ ብዙ የተሳሳተ መንገድን ተከትሎ ከፍተኛ ጥፋት ፈፅሞ አልፏል።.... ሻምበል ለማ በላይነህ (ዶ/ር) መ/አ አስናቀ በለጠ ቆይታ ከአንጋፋው የአየር ኃይል ሰው ጋር 38 ሊ/ካ ታዬ ከበደ መ/አ ዳንኤል በቀለ በመጨረሻ ይህ አስከፊ አደጋ ደረስብን። የበረራ መ/አ ኢዮብ ሺባባው ጓደኛዬ ሕይወቱ አለፈ። እኔም አንድ እጄን አጣሁ። ማ/ቴክ ደረጀ በቀለ ስለአገልግሎታችሁ እናመሰግናለን 36 ሻምበል ተሾመ ተንኮሉ 40 መ/አ ክንዴ ዳምጤ ሀገር በፈለገቻቸው ጊዜ ጥሪዋን ተቀብለው ሌ/ኮ ብሩክ ዳዲ ደማቸውን አፍሰውላታል - ተዋግተውላታል፡፡ ማ/ቴክ ካሣ አርጋው ማ/ቴክ ጌታቸው ታዬ አየር ኃይል ለብ ለብ አያውቅም አድራሻ ወጣቶች ሶሎ ተለቀው የማይመለሱበትን ቀን አሁንም ድረስ ሲያስበው ይዘገንነዋል። [email protected] [email protected] የጀቤሳ ልጆች 43 +1-617-513-7514 ከወደወሊሶ አየር ኃይልን ከአንድ ቤተሰብ www.formerethiopianairforce. የተቀላቀሉት ሦስት ወንድማማቾች com MIruts “Yifter the shifter” 47 He wanted to assure Ethiopians to have faith in him ..... በልዩ ሁኔታ ከተገለፁት በስተቀር 1 ጽሁፎቹ በሙሉ የተዘጋጁት በዝግጅት ክፍሉ ነው፡፡ www.formerethiopianairforce.com
እነሆ ልዩ ስጦታ የጀግናው በዛብህ ከእናንተ ጋር እናለቅሳለን መታሰቢያ እንፀልያለንም ‹‹የዘመን ትሩፋት›› በአንጋፋው የኢትዮጵያ አምናና ዘንድሮ የምንወዳቸውንና የምናከብራቸውን የአየር ኃይል አየር ኃይል ባልደረባ በብ/ጄኔራል አሸናፊ አባላትንና ቤተሰቦቻቸውን በሞት ተነጥቀናል። “አፈር ነህና ገብረ ፃዲቅ የሕይወትና የሥራ ተሞክሮ ወደ አፈር ትመለሳለህ” የሚል ሕግ ተፅፎብናልና ሳንጠግባቸው ላይ የሚያጠነጥን፣ በእሳቸው ታሪክ እንደመጡ ሄደውብናል። በሕይወት ዘመናቸው በገጠመኝ ውስጥ አልፎ የቀድሞውን የኢትዮጵያ አየር የተቆራኙን ድንገት ጥለውን ሲሄዱ ከእኛም አብሯቸው የሚሄድ ኃይል ታሪክ የሚዘክር በቅርቡ ለህትመት ነገር አለ። እናም ያጐድሉናል። ነጋቸውን በጉጉት ስንጠብቅ የሚበቃ የግለ-ታሪክ መፅሐፍ ነው፡፡ ድንገት ሩጫቸውን የጨረሱ አባላቶቻችን መለየት ያመናል። ጨዋታቸው፣ ሳቃቸው ይናፍቀናል። ሐዘናችንን ያከብደዋል። በደራሲና ጋዜጠኛ አየለ እሸቱ (ጁ/ቴክ) አሰናጅነት የሚቀርበው ይኸው መፅሐፍ የተፈጥሮ ሕግ ሆኖብን ዘላለማዊነት የለም። ይህንን መቀበል ግድ ነው። መኖር የሚሉት የባለታሪኩን ብቻም ሳይሆን የመላውን ዕውነትም ያለውን ይዘን እንድንጓዝ ያዘናል። እናም ፅናትና ብርታቱን በቁም ላለነው፤ አየር ኃይሎች ያለፉ ዘመናት በዳበረ ሥነ- ሰላማዊ ዕረፍቱን እና ምሕረቱን ደግሞ ለተለዩን ሁሉ እንመኛለን። ፅሁፋዊ ቋንቋና ሥነ ውበታዊ አተራረክ የተዘጋጀ ነው፡፡ ነፍስ ይማር ! መፅሐፉን እያነበቡ በዚያ አንጋፋ አየር ኃይል ውስጥ ያሳለፏቸውን አስደናቂ ጊዜያት ያስታውሳሉ፡፡ ክፉውንና ደጉን፣ ደስታና ሃዘኑን፣ የአየር ኃይልን አስደናቂ ገድሎች እንዲሁም የባለታሪኩን በግርምት የተሞሉ ገጠመኞች አብረውት ይካፈላሉ፡፡ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት የሠራዊቱንና የአየር ኃይሉን ቀደምት አንጋፋ ታሪክ በመፅሐፍ ሰንዶ ለታሪክ ለማቆየት የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ በሰነቀው ራዕይ ላይ ተመሥርቶ ባደረገው የፋይናንስ ድጋፍ እነሆ ይህንን መፅሐፍ በቅርቡ ያበረክትላችኋል፡፡ 2 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት የመፅሔቱ መልዕክት ወደፊት ነው የምናየው አምና በመላው ዓለም በሰው ልጅ ላይ የደረሰው ቅስፈት ዘንድሮ ጋብ ቢልም፣ ገና ጨርሶ አልተወገደም። ወረርሽኙ እስከ ዛሬ ድረስ ከ4.98 ሚሊዮን ተኩል በላይ የሚሆን የሰው ሕይወት ቀጥፏል። ይህ ቁጥር ከቀን ወደ ቀን እየጨመረ እንደሚሄድ ይገመታል። ወረርሽኙ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው ጉዳትም ወደ ዘጠና ትሪሊዮን የአሜሪካ ዶላር እንደሆነ ይታመናል። የሰው ልጅ የአኗኗር ዘይቤም በዚሁ ልክ ተለውጧል። መማር ከቻልን ከዚህ የተማርነው ነገር አለ። የሰው ልጅ ምንጩ አንድ ዘር መሆኑን። በማይታይ፣ በማይዳሰስ ሕዋስ በቀላሉ በጋራ ሊጠቃ መቻሉን። ሁሉንም በተግባር አየነው፡፡ ዘር፣ አሁን ሀገራችን ኢትዮጵያ የምትገኝበት ስትሄድ ወደኋላ ሁለት እርምጃ ሊጎትቷት ቀለም፣ ሃይማኖትና ሃብት ከዚህ ሁኔታ ስለሚመለከተን፣ ስለሚያሳስበንም የሚተጉ፣ ለዚህም እንቅልፍ አጥተው መዓት ሊያስጥለው እንደማይችል፡፡ እኛም በየጊዜው የሚሰማንን በመግለጫ የሚያድሩ ጠላቶች አሏት። ዓለም አቀፍ ዘንድሮ በአካል ለመተያየት ያልቻልነው አውጥተናል። በየምክንያቱ በተለያየ የዓለም ኅብረት ከዚህ በተቃራኒ የቆመ ነው። በዚሁ በወረርሽኙ ምክንያት ነው። ያም ሆኖ ጫፍ እንኑር እንጂ የተወለድነው፣ ያደግነው በትንቅንቁ መጀመሪያ ረድፍ ላይ ግንኙነታችን አልተቋረጠም። እንዲያውም ኢትዮጵያ ነው። ዞሮ መግቢያችን ናትና የቆመውን የኢትዮጵያ ህዝብና የመከላከያ ጠነከረ ማለት ይቻላል። በቀጭኑ ሽቦ ሕልውናዋ ላይ ቸልታ አናሳይም። ብዥታም ሠራዊት በእጅጉ እናመስግናለን። ለመጪው ታግዞ። ቴክኖሎጂው ከጎናችን ባይቆም ኖሮ እንዲሁ። ሞልታ ስትፈስ ልባችን በትፍስህት ትውልድ ሀገር የማትረፍ ግዳጅ ላይ ነው ግን ምን ይውጠን ነበር? ይሞላል። የአባይ ግድብ ሙሌት ተስፋችን ያላችሁትና አምላክ ከጎናችሁ ይሁን። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ እንዲሞላ አድርጎታል። ብሔራዊ ምርጫው የዛሬው የኢትዮጵያ አየር ኃይል በዚህ ኅብረት በዚህ ወረርሽኝ ዘመን በበለጠ በሰላም መጠናቀቁም እሰየው አስብሎናል። ተጋድሎ ውስጥ የሚወጣውን ግዳጅ ሁኔታ ራሱን በማደራጀት ተጠምዶ ነው ምርጫ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ መሆኑ አይተን ኮርተናል። መሠረቱን በመጠበቁ። የከረመው። ሕገ ደንቡን በማሻሻልና ሕጋዊ ላይ ነው ቁም ነገሩ። የተሞተው የደማው ለሀገራችን በአንድነት እውቅና እንዲያገኝ በማድረግ በኩል ብዙ ይህም ቢሆን መታየት ያለበት ምንጊዜም መቆየትና መቀጠል ሲባል ነው። ይህ ዛሬ ሥራ ሠርቷል። በጎንም ሀገር ውስጥ ካሉ በአንጻራዊነት መሆን እንዳለበት እናምናለን። በሕይወት ያሉትን የቀድሞው አየር ኃይል አባላትና ማኅበር ጋር ጥብቅ ግንኙነት ለሁለት መቶ ዓመታት በዲሞክራሲ አባላት ጀግኖች ልብ ያሞቃል። መስዕዋት ለመፍጠር ያደረገው ጥረትም ተሳክቷል ባህላቸው ሲሞካሹ በነበሩ ሀገሮች ውስጥም ሆነው ያለፉትንም ነፍስ ያደምቃል። ማለት ይቻላል። ይህንኑ ጥረት የሚያግዝና እንኳን ቢሆን ፍጹምነት እንደሌለ በቅርብ ትውልዱም ወደፊት እንዲያይ ይረዳል። የሚያስተባብር ግብረ ኃይልም አቋቁሟል። አይተን ግንዛቤ ወስደናል። እኛም የዚህ ትውልድ አካል ነንና “ወደፊት የአየር ኃይሉን ታሪክ በመፅሐፍ መልኩ ከዚህ በተቃራኒው ደግሞ በውጭ ባዳ፣ ነው የምናየው” እንላለን። ለትውልድ ለማስተላለፍም ተጨባጭ በውስጥ ባንዳ በኅብረት የተከፈተባትን ሥራዎችን ሠርቷል፡፡ የንቁ ተሳታፊ አባላት ጦርነት ስንሰማ ልባችን በሐዘን ይደማል። ቁጥርም አድጓል። አሁን ያለበት ቁመና ቁጭት ይፈነቅለናል። እንቅልፍም ያሳጣናል። ወደፊት ያሰበውን ዕቅድ መፈፀም ለመፍትሔውም የምንችለውን ለማድረግ የሚችልበት ማማ ላይ አስቀምጦታል። ጥሪ አቅርበናል። ሀገራችን አንድ እርምጃ www.formerethiopianairforce.com 3
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. አቀርቅረን የወጣንባትን ሀገር፣ ቀና ብለን ተመለስንባት ኮለኔል ክንፉ ሃብተ ወልድ ከተናገሩት የተወሰደ ወደከተማዋ ስታዲየም የሚወስደው አውራ ጎዳና ከዚያ ቀን በፊት በአዘቦት ቀን ባልተለመደ የሰዎች ጎርፍ ተጥለቅልቋል፡፡ በስታዲየሙ ውስጥ የሚሰማው የሙዚቃ ባንድ ዜማ ከርቀት አላፊ አግዳሚውን እንደሚጣራ ሁሉ በድምቀት ያስተጋባል፡፡ ምን እየሆነ እንዳለ ያላወቀ ‹‹ምንድነው? ምን አለ ደሞ ዛሬ?›› እያለ ይጠይቃል፡፡ ‹‹አየር ኃይሎች ሊመጡ ነው›› ነበር ምላሹ፡፡ የትኞቹ ‹‹አየር ኃይሎች›› እንደሚመጡ ማብራሪያ እና ሐረር ሜዳ ‹‹ግፉዓን ልጆችሽ ሊመጡልሽ ነው›› ስትባል በጥፍሯ መስጠት የሚያስፈልግ አልነበረም፡፡ ሁሉም የከተማዋ መቆም ይነሣት? ነዋሪ በዚያን ሰሞን ሆዱን ባር ባር እንዲለው በሚያደርግ ስሜት ውስጥ ነበር የከረመው፡፡ እንዲያውም ከተማዋ ለዚህም ነበር ትልቁም ሆነ ትንሹ፣ አዛውንቱም ሆነ ወጣቱ፣ ሴቷም በጥፍሯ መቆም የጀመረችው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ሆነ ወንዱ አንድም በየራሳቸው የሚያውቁትን እያሰቡ፣ የዘነጉትን በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን እያስታወሱ፣ የቅርባቸውን እየናፈቁ መነቃቃት ከጀመሩ ቀናት ‹‹ወደሀገር ቤት ኑ›› የሚለውን ጥሪ ካቀረቡበት ወር ጀምሮ ነበር፡፡ የተቆጠሩትና ከተማዋም ለሦስት አሠርት ዓመታት በወያኔ ደባ አንገቷን ለዚህም ደግሞ ምክንያት ነበረው፡፡ ደፍታ ከሰመጠችበት ድባቴ በድንገት ምንጥቅ ብላ የወጣችው፡፡ መቼም እንደደብረ ዘይት/ቢሾፍቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ልጆቹን ያ ወቅት በአንድ በኩል ከፊት ለፊት የገናና የጥምቀት በዓል መጣሁ፣ አስተምሮና አሳድጎ ለወግና ለማዕረግ ያደረሰ፣ በአቪየሽንና ተጓዳኝ ደረስኩ የሚልበት፣ በሌላ በኩል ሀገሪቱ ሕልውናዋን ለማስከበር ሞያዎች አሠልጥኖ ለሀገር መከታና አለኝታ እንዲሆኑ ያበቃ፣ ገና ትንቅንቅ ውስጥ ገብታ፣ በየሰከንዱና በየደቂቃ የጦርነት፣ የእልቂት፣ በወጣትነታቸው ተቀብሎ በእውቀትም በብስለትም አጎልምሶ ሰው የርሃብ፣ የወረራና የስቃይ ወሬ እየናኘ ያለበት ጊዜ ነበር - መቀሌ መሽጎ ያደረገ፣ በአብራሪነት፣ በቴክኒሽያንነትና በሌሎችም ሞያዎች አንቱታን ሀገሪቱን የሚያተራምሰው ሀገር አፍራሹ የትህነግ ጁንታ በሰሜን፣ ያጎናፀፈና በመጨረሻም በ1983 ዓ.ም. በወያኔ ሤራ እነዚያኑ ብርቅዬ ሰሜን ምዕራብና በምዕራብ በኩል ሀገር ምድሩን ቀውጢ እያደረገና ልጆቹን ለስደት፣ ለውርደት፣ ለውድቀት የተዳረጉበት ከተማ እንብዛም ለጆሮ የሚቀፍ ግፍና ሰቆቃ እየፈፀመ የነበረበት አስጨናቂ ጊዜ፡፡ አልነበረም፡፡ ይኸው የሀገር ጠላት ነበር በ1983 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ ብርቅዬ የሆኑ፣ 4 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት አየር ኃይሎችና ቤተሰቦቻቸው፣ የቢሾፍቱ ከተማ ነዋሪዎችና ወዳጅ ቤተሰቦች ከተላለፉ እለቱን የልዩ ክብረ በዓል ያህል አድምቀውት ነበር መልዕክቶች በድሃው ህዝብ አንጡራ ሃብት የተማሩ፣ ሀገርን ከጠላት ወረራ የታደጉ፣ የአየር ክልሏን ቀን ከሌት ተግተው በመጠበቅ ሉዓላዊነቷን ያስከበሩ፣ ደምና ሕይወታቸውን መስዋዕት አድርገው የሀገርን ክብርና ነፃነት ያስጠበቁ ጀግኖችን በጠላትነት ፈርጆ ለስደትና ለእንግልት የዳረጋቸው፡፡ ከሰላሣ ዓመታት በኋላ ታሪክ ራሱን ደገመ ቢባል ማጋነን ነው ሊባል አይቻልም፡፡ ህወሃት በኢትዮጵያ ላይ የከፈተው ጦርነትና የፈፀመው ግፍ ለብዙዎች የቀድሞ አየር ኃይሎች፣ በተለይም ለአንጋፋዎቹ፣ በ1969 ዓ.ም. የሶማሊያ ወረራ ጊዜ የነበረውን አስጨናቂ ወቅት እንዲያስታውሱ ግድ ብሏቸዋል፡፡ ልክ እንደዚያው ጊዜ ሁሉ በሀገሪቱ ላይ ያኔም የነበሩ ታሪካዊ ጠላቶቿ ሱዳን፣ ግብፅና ዓይናችን የሆኑት የቁርጥ ቀን ልጆች ትላንትና ምዕራባውያን እንዲሁም ዓይኑን በጨው አጥቦ ከሚዋሸው ዓለም አቀፍ ሚዲያቸው ጋር ኢትዮጵያን ለማዳን፣ ኢትዮጵያን ለማስከበር፣ ተባብረው በሀገሪቱ ላይ ዘምተዋል፡፡ በዚህም የተነሣ የሀገሪቱ ሕልውና በቀጭን ክር ላይ ሉዓላዊነቷን ከፍ ለማድረግ ሲዋደቁ የነበሩት እንደተንጠለጠለ ሁሉ በመፍረስና ባለመፍረስ ትንቅንቅ ተቀፍድዶ ካለበት ፈተና ለማውጣት በዛሬው እለት ወደሀገራቸው ለተመለሱትና ልክ በሶማሊያ ወረራ ወቅት እንደሆነው የሀገር ልጆች በ‹‹ክተት ሠራዊት፣ ምታ ነጋሪት›› ጥሪ ከጓደኞቻቸው ጋር ለመቀላቀልና ከዚያም ወደጦርነቱ አውድማ ከገቡ ወራት ተቆጥረዋል፡፡ ከፍ ባለ በችግር ጊዜ፣ በሕልውና ዘመቻ ላይ ባለንበት ሰዓት ከእኛ ጋር ለመቀላቀል በዚህ ወቅት ነው በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያውያን የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው የመጡትን ጀግኖቻችንን ለመቀበል እዚህ የሕልውና ማስከበሩን ትግል በቻሉት መንገድ ለማገዝ፣ በሰሜን አሜሪካና በአውሮፓ የተገኛችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ ውስጥ ያሉ የቀድሞ አየር ኃይሎችም ‹‹እናት ሀገራችን ታማለች፣ ሄደን እንጠይቃት፣ አለንልሽ አለን እላለሁ፡፡ እንበላት›› በሚል መርህ ጨርቄን ማቄን ሳይሉ በረው እንደሚመጡ የተሰማው፡፡ አቶ አለማየሁ አሰፋ ለአየር ኃይሎቹ ‹‹ወደ ሀገር መመለስ›› ማለት ልዩና ጥልቅ ትርጉም የነበረው ነበር፡፡ እነሱ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ ማለት ግፉዓን እንጂ ተራ ስደተኞች አልነበሩም፡፡ እድሜ ዘመናቸውን ሀገራቸውን በቅንነት እንዳላገለገሉ እንደጠላት ተቆጥረው የተገፉ፣ ታሪካቸውን፣ ገድላቸውን፣ ማንነታቸውን www.formerethiopianairforce.com 5
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. የተነጠቁና ሳይወዱ በግድ ለስደት የተዳረጉ ሙዚቃው እያረገደ፣ ኢትዮጵያ፣ ኢትዮጵያ በደል የተፈረደባት ነፍስ መቃብር ፈንቅላ ዜጎች ነበሩ፡፡ በሻምበል ተሾመ ተንኮሉና እየተባለ፣ ዘመናትን ባስቆጠረውና ትንቢታዊ ስትወጣ እንደማየት ያህል ነበር፡፡ በባልደረቦቹ ላይ የተፈፀመውን ግፍ፣ እስከ በሆነው የ‹‹ተነሣ ተራመድ›› መዝሙር፤ ደግሞም የዚያ የክብር አቀባበል አንደምታ ዝም አሥር ዓመት በእስር የማቀቁትን አንጋፋዎች ብሎ ‹‹እንኳን ደህና መጣችሁ›› የማለት የደስታ ሰቆቃ ማን ይረሳል? ‹‹እንበል ሃሌሉያ ታላቅ የምሥራች፤ መግለጫ ብቻም አልነበረም፡፡ ይልቁንም ከብዙ እስር ዘመን ኢትዮጵያ ተፈታች... ከዚያም የገዘፈ፣ ከዘመናት የአየር ኃይል ታሪክ ብዙዎቹ ስደተኞች ባለፉት የወያኔ ሰላሣ ጋር የተቆራኘ፣ ከውጭ ስለመጡት ብቻም ዓመታት ሀገራቸውን መልሰው የማየት፣ እየተሰኘ ለጀግኖቹ ታላቅ አቀባበል ተደረገ፡፡ ሳይሆን፣ በሀገር ውስጥ ሆነው ግፍና ሰቆቃውን በሀገራቸው ሠርተው የመኖር እድሉም በሥፍራው ሲናኝ የነበረውን ስሜት በቃላት የተካፈሉት ግፉዓን ትንሣኤም ጭምር ተስፋውም አልነበራቸውም፡፡ ጭራሹንም ለመግለፅ ሳይከብድ አይቀርም፡፡ ለዘመናት በአንድነት የተዘመረበት ታላቅ እለት ነበር፡፡ አንዳንዶች፣ ለዚያውም በሌሉበት የተለያዩ፣ በሥጋ ባይወለዱም በአየር ኃይል አንደምታዎቹን ነጥብ በነጥብ እናስታውስ፡፡ ከ25 ዓመት እስከ እድሜ ልክ እሥራት ወንድማማች ሆነው የኖሩ ዳግም ሲገናኙ የተፈረደባቸውና እስከዛሬም ወደሀገራቸው ይታይ የነበረው በእንባ የታጀበ የናፍቆት **** የመመለስ ዕድል ያላገኙ አሁንም አሉ፡፡ እና ትዕይንት እጅግ አስደማሚ ነበር፡፡ እናቶች ሀገር አልባ ከመሆን የበለጠ የሚከብድ ምን በደስታ እንባ፣ ወጣቶች በሐሴት ሲቃ የጀግኖቹ አየር ኃይሎች መምጣት፣ ከቶም የመንፈስና የሞራል ጉዳት፣ ከዚህስ የገዘፈ የተዋጡበት...የጠቢቡ ሰለሞን ‹‹ለሁሉም ጊዜ እንዳልተፈፀመ ያህል ተዳፍኖ የኖረውን፣ ምን ግፍ ሊኖር ይችላል? ደብረ ዘይትስ አለው›› ብሂል በእውን የታየበት.... እንደተቋም በመላው አየር ኃይል፣ ብትሆን እንደምን አድርጋ በልጆቿ ላይ እንደሠራዊትም በሁሉም አባሎቹ ላይ በወያኔ የደረሰውን ግፍና ሰቆቃ ልትዘነጋ ትችላለች? በዚያ ሥፍራ እናያቸው የነበሩት የቀድሞዎቹ የተፈፀመውን ግፍና በደል እንዲሁም ዘመናት አንጋፋዎች ብዙዎቹ እርጅና የተጫጫናቸው ያስቆጠረውን ደባ ዳግም ለማስታወስና ለዚህም ነበር እነዚህ ብርቅዬ ልጆች ከዘመናት ቢሆንም፣ ባለፉት የወያኔ 30 ዓመታት እውነታውን በይፋና በአደባባይ አውጥቶ ስደት በኋላ ‹‹ሊመጡልሽ ነው›› በተባለ በእነሱም ሆነ በቤተሰቦቻቸው ላይ ለማሳየት ትልቅ ፋይዳ ነበረው፡፡ ቀን ከተማዋ በሐሴት፣ ነዋሪዎቿም በደስታ የደረሰባቸውን የሞራል ስብራት የሚዘነጉት የተሞሉትና በስታዲየሙ የታደሙት፡፡ አልነበረምና እለቱን እንደዳግም ትንሣኤ ወያኔ በወቅቱ የነበረውን ጠንካራ የጦር ክፍል ቆጠሩት፡፡ በጥቅሉም ሞት፣ ስደትና ግልፅ አጥፍቶና አውድሞ ቀደምቱን የአየር ኃይል የአቀባበል ሥነ ሥርዓቱን በሙዚቃ ትርዒት አድምቆት የዋለው የኢፌዲሪ አየር ኃይል የሙዚቃ ባንድ 6 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት አንጋፋዎቹ ሲገናኙ — ብ/ጄኔራል ተጫኔ መስፍን ከውጭ ከመጡት ባልደረቦቻቸው ጋር ሰላምታ ሲለዋወጡ ታሪክ ለመደምሰስና በአየር ኃይል መሃከል ትልቅ የመለያየት ግድግዳ የሚያስከብር እንጂ የሚያሳፍር እንዳልሆነ ለቀጣዩ ትውልድ መልዕክት ለመፍጠር የተሠራው ሸፍጥ፣ አዲሱ ትውልድ ያለፈ ታሪኩን የተላለፈበትም ነበር፡፡ እንዳይወርስ ለማድረግ የታለመ ነበርና ያንን የልዩነት ግድግዳ ለማፍረስ መድረኩ ትልቅ መሠረት የጣለም ነበር፡፡ የሀገርን ጥሪ ተቀብለው የመጡት አየር ኃይሎች ምንም እንኳን በፍቃደኝነት ተነሳስተው የመጡ ቢሆኑም፣ የእነሱ መምጣትና በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ የቀድሞ አየር ኃይሎች ባለፉት ከወገኖቻቸው ጋር የመቀላቀል አንደምታ በውጪው ዓለም ያሉትን የወያኔ ሰላሣ ዓመታት በምን ዓይነት ድባቴ ውስጥ እንዳሳለፉ አየር ኃይሎች ሞራል ያነሣሣ፣ አንድነታቸውንም ይበልጥ ለማጠናከር መለስ ብሎ ላስታወሰ ሰው፣ ያ መድረክ የአየር ኃይሎቹንም ሆነ መሠረት የሆነ፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ልጆቻቸውና መላው ዳያስፖራ የቤተሰቦቻቸውን የሞራል ስብራት ለመጠገን ያስቻለ የፈውስ በኢትዮጵያዊነታቸው እንዲኮሩ ምክንያት የሆነ ነበር ተብሎ ሊወሰድ መድረክ ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ ኮሎኔል ክንፉ ሀ/ወልድ ያስችላል፡፡ ለዚህም አንዱ ዋቢ ከአየር ኃይል አባሎች ጋር አብረው ‹‹አቀርቅረንና እንደሌባ ተደብቀን የወጣንባትን ሀገር፣ ቀና ብለን የመጡት ባሕር ኃይሎችና የጦር ሠራዊት አባላት ናቸው፡፡ ገባንባት›› ያሉት አባባል ለዚህ አንድ ትልቅ ማስረጃ ነው፡፡ መድረኩ አየር ኃይልን በጠላትነት ፈርጀው መቀመቅ ሊያወርዱት በእርግጥም ደግሞ አየር ኃይሎች ማለት እኮ ያ የጦር ክፍል ከአፍሪካ አበክረው የሠሩትን ወያኔዎችና የአየር ኃይልን መዳከም በእጅጉ ምርጥ እንዲሆን ያበቁ፣ ሀገርን በፈተናዋ ጊዜ ሁሉ ፈጥነው ደርሰው የሚሹትን ታሪካዊ ጠላቶች ቅስም የሰበረ ታላቅ ገድል ነበረ፡፡ ጠላቶቿን ድባቅ በመምታት የሚታወቁ፣ ለአህጉሪቱ የአቪየሽን በተለይም የአየር ኃይል አባላት ወደጥንቱ ቤታቸው ወደአየር ኃይል ግቢ ታሪክ ቀደምት ታሪክን ያኖሩ፣ ጥቂት ራሳቸውን ሆነው አምስት በክብር ተጋብዘው የአዲሱን ትውልድ እመርታ እንዲጎበኙና ትስስር እጥፍ ብዛት ያላቸውን የሶማሊያ ጀቶች ድምጥማጣቸውን እንዲፈጥሩ የተሠራው ሥራ የጠላቶችን ቆሽት ሊያሳርረው ቢችል በማጥፋት ‹‹የአየር ላይ ነብር›› የተሰኙ፣ በሰማይም በምድርም መገረም አይገባም፡፡ ለዚህም የአየር ኃይሉ አዛዥና ሌሎች አመራሮች በችሎታቸው የተመሰገኑ፣ በእውቀታቸው የላቁ የቀለም ቀንዲሎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ አድናቆት ሊቸረው የሚገባ ነው፡፡ ነበሩ፡፡ ከዚህም ባሻገር ማንም እንደፈለገ ሥራውን ጥሎ እብስ ሊልባት መድረኩ አየር ኃይሉ ከጥንተ ጥንት ጀምሮ የቆመለትን ለ‹‹ሀገር ከማይቻለው ከሰሜን አሜሪካና ከአውሮፓ የትራንስፖርት ክብርና ልዕልና ጠንክሮ የመቆም›› የኢትዮጵያዊነት አሻራ ዳግም ወጪያቸውን ችለው የመጡት ኢትዮጵያ ፈተና ላይ መሆኗን ከፍ ከፍ ብሎ ይበራ ዘንድ በአደባባይ የተዘመረበት፣ ኢትዮጵያዊነት ስለተገነዘቡና በቅርብ ሆነው አጋርነታቸው ለማሳየት እንደሆነ መረዳት ኩራት መሆኑ በይፋ የታየበት፣ ለሀገር መስዋዕት መሆን ወደ ገፅ 17 ዞሯል www.formerethiopianairforce.com 7
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ድንቅ መታሰቢያ ታላቅ ተምሳሌትነት በሆሳዕና ጥር 22 ቀን 2014 ዓ.ም. ሆሳዕና ደምቃ የዋለችበት እለት...ወደከተማዋ እምብርት የሚወስደው ጎዳና ገና በማለዳው ነበር በነዋሪዎቸ መሞላት የጀመረው፡፡ ወደአደባባዩ የሚያስገቡት ሦስቱም አብይ ጎዳናዎች፣ ዙሪያውን የከበቡት ሕንፃዎችና አካባቢው ሁሉ በሰንደቅ ዓላማና ዕለቱን በሚዘምሩ ባነሮች ደምቋል፡፡ የሐዲያ ባሕላዊ ዘፈንና መዝሙር እስከብዙ ኪሎ ሜትሮች ድረስ ሊያሰሙ በሚያስችሉ የድምፅ ማጉያዎች እየታገዘ ያስተጋባል፡፡ እለቱ አንድ ጀግና የቁርጥ ቀን ልጅ በፍቅር የሚከብርበት ነበር፡፡ አደባባዩ አዲሱን ስያሜ ካገኘ ገና አንድ ዓመት ከስድስት ወሩ ነበር - የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ አደባባይ ከተሰኘ፡፡ የሆሳዕና ከተማ አስተዳደርና የሐዲያ ዞን ጥሩ መላ ነበር የዘየዱት፡፡ ከለውጡ በፊት ቢሆን ጭራሽ የማይሞከር ታላቅ እርምጃ፡፡ አደባባዩን በኮሎኔል በዛብህ ስም የመሰየሙ ውሳኔ ግን ፖለቲካዊ ብቻም አልነበረም፡፡ ውሳኔውን ለማስተላለፍ የዞኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጥልቀት የመከረበትና በአንድ ድምፅ ያሳለፈው ከመሆኑም ባሻገር፤ የአካባቢው ህዝብ የሐዲያ ተወላጅ ለሆነው የሀገር የቁርጥ ቀን ልጅ ለ‹‹በዛብህ›› ከፍተኛ ፍቅርንና ክብርን በልቡ ሰንቆ የኖረና ሲመኘው የነበረ ስለመሆኑ ምስክር መጥራት አስፈላጊ አልነበረም፡፡ ሐዲያዎች ታሪካቸውን ከጥንተ ጥንት የንግሥት እሌኒ ዘመነ መንግሥት ጀምሮና ከዚያ በፊትም ከሐዲያ ሱልታኔት አንሥተው የሚተርኩና ያንንም ለልጅ ልጆቻቸው የሚያስተላልፉ እንደመሆናቸው፣ ጀግናን ማክበርን አሳምረው ያውቁበታል፡፡ አዳዲሶቹ የሐዲያ ትውልዶች ከዚያም በፊት በጣሊያን ወረራ ሳቢያ ኢትዮጵያ ፈተና ላይ በወደቀች ጊዜ ሐዲያዎች ከመላው የኢትዮጵያ አርበኞች 8 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት በስተግራ ወይዘሮ ወይንሸት እና ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የሐውልቱን ምርቃት የሚያበስረውን ጥብጣብ ሲቆርጡ፤ በስተቀኝ ከሰሜን አሜሪካና ከአውሮፓ የመጡት የአየር ኃይል የባሕር ኃይልና የጦር ሠራዊት አባላት በኮሎኔል በዛብህ ሐውልት አጠገብ (ከምርቃቱ ቀደም ብሎ) ጋር በጦር ግንባር ተሰልፈው ለሀገራቸው የከፈሉትን መስዋዕትነት ዓመታት ነጎዱ፡፡ እናም በመጨረሻ በዛብህ በግዳጅ ላይ ሳለ ከአንጋፋዎቹ አንደበት መስማት ለእነሱ ፍጹም አዲስ አልነበረም፡፡ አይሮፕላኑ ለሦስተኛ ጊዜ ተመትቶ ከዘለለና በኤርትራ ወታደሮች ከ45 ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ሕልውና በዚያድ ባሬ ወራሪ ጦር ከተያዘ በኋላ ይሙት ይኑር በማይታወቅበት በአሁኑ ወቅት ሐዲያ ጀግናዋን ለማስታወስ ታሪካዊ ዕድል አገኘች፡፡ በተደፈረበት ወቅት ሀገርን የማዳን ‹‹የታጠቅ፣ ዝመት›› ጥሪ ሲመጣ በህዝባዊ ሠራዊትነት ተሰልፈው የተዋጉ ለበዛብህ የማስታወሻ ሐውልት የማስቀመጡ ዓላማ ሥራ ላይ መዋል የጀመረው አደባባዩን በስሙ የመሰየሙ ውሳኔ ከተሰጠ የሐዲያ ልጆች ታሪክ ዛሬም ቢሆን በተወላጆች ከአንድ ዓመት በኋላ ሲሆን፣ በሐዲያ ዞን የልማት ማኅበር ዘንድ ህያው ነው፡፡ በዚሁ የታሪክ ምዕራፍ ፊታውራሪነት፣ በዞኑ አስተዳደርና በነዋሪው ሙሉ ድጋፍ አደባባዩን ላይ ነበር የኮሎኔል በዛብህ ገድል ማዕከላዊ የምር አደባባይ ለማድረግ ያስቻለው ታሪካዊ የመታሰቢያ ሐውልት ሥራ ተጀመረ፡፡ ሥፍራን የያዘው፡፡ የሶማሊያን ሚግ አይሮፕላን እስከድንበር ድረስ አሳዶ የበዛብህ አደባባይ በሆሳዕና ከተማ ዓይን ሊባል በሚችል ሥፍራ በአየር ላይ ድባቅ የመታው የበዛብህ ነበር የሚገኘው፡፡ ከወደደቡብ ከአርባ ምንጭ ወደዚያ አቅጣጫ የሚመጣ፣ ወይም ከአዲስ አበባ ወደደቡብ የሚያመራ ታሪክ መወሳት ሲጀምር፣ ቀድሞ ማንኛውም ሰው ያንን አደባባይ ሳይረግጥ አያልፍም፡፡ የዞኑ የክብር ዘበኛ ከዚያም የፖሊስ ነዋሪዎች ያንን አደባባይ በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት ባልደረባ የነበሩት የኮሎኔል በዛብህ መጎብኘታቸው ግድ የሚባል የእለት ተዕለት ሕይወታቸው ነበር፡፡ ድሮ ‹‹ሰርክል›› ወይም ‹‹አደባባይ ላይ እንገናኝ›› ይባል አባት ጴጥሮስ ዳሎሞ ብቻም የነበረው ታሪክ ተቀይሮ ‹‹በዛብህ ጋ ጠብቀኝ›› ማለት ቢጀመር ሳይሆኑ መላው ሐዲያዎች ከቶም የሚያስደንቅ አልነበረም፡፡ ምክንያቱም እለት በእለት ነበሩ በኩራት የተሞሉት፡፡ እያደገች የምትሄደው የሆሳዕና ከተማ ማዕከሏን ያደረገችው እዚያው ሥፍራ ነበርና፡፡ የበዛብህ ዝና ከዘመን ዘመን እየተሸጋገረ ከባልደረቦቹ ጋር ሥራው እንደተጀመረ አደባባዩ ዙሪያውን በቆርቆሮ አጥር ከእይታ የላቀ የጦር ሜዳ ጀብዱ ሜዳይ ተከልሎ ሥራው መፋጠን ሲጀምርና ወደላይ 14.5 ሜትር ርዝመት ከመሸለም አንሥቶ ተደጋጋሚ ያለው ሐውልት ቁመቱ እያደገ ሲሄድ፣ በእንጨት ቅስት በማዳበሪያ ገድል በመፈፀም ስሙ ሲነሣ ከእይታ እየተጋረደ ወራቶች ሲቆጠሩ በነዋሪው ዘንድ መጨረሻው ለሐዲያዎች ታላቅ ክብርን እያጎናፀፈ ምን ሊሆን እንደሚችል ለማወቅ የነበረው ጉጉት ከፍተኛ ነበር፡፡ ዘመናት ተፈራረቁ፡፡ በዚህ ሁሉ ጊዜ ግን በትርክት የጀግንነት ታሪኩን ከማውሳት ባለፈ በአደባባይ ስሙ የሚጠራበት ማስታወሻ ለማስቀመጥ ወቅቱም አጋጣሚው ሳይፈቅድ www.formerethiopianairforce.com 9
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. እናም ሥራው 45.5 ሚሊዮን ብር ወጥቶበት ግንባታው ለሐዲያዎች የበዛብህ ጴጥሮስ ገድል ድብቅም ምስጢርም በስድስት ወር ውስጥ ከተጠናቀቀ በኋላ ምርቃቱ ከመድረሱ አልነበረም፡፡ ሁሉም የአካባቢው ተወላጅ በዛብህ ማን እንደሆነና ጥቂት ቀናት ሲቀሩ የድግሱ ዝግጅት ተጀመረ፡፡ በዙሪያው ለሀገሩ ምን እንደፈፀመ አሳምሮ ያውቃል፡፡ ያንን ቀን ልዩ ሐውልቱን ከእይታ ከልሎት የነበረው የቆርቆሮና የእንጨት አጥር የሚያደርገው፣ አንድ ሰው እንደሰው ሊፈፅመው ከሚገባው ተነሥቶ፣ የአደባባዩ ክብ በሣርና በአበቦች አጊጦ፣ የሐውልቱ ብዙ እጥፍ ጀግንነት የፈፀመው ይህ ሰው፣ በሶማሊያ ጦርነትና የታችኛው አንድ ሶስተኛ ክፍል በሰማያዊ ጨርቅና በኢትዮጵያ በሰሜኑ ፍልሚያ ያንን ሁሉ ገድል ፈፅሞ የሚገባውን ክብር ሠንደቅ ዓላማ ተሸፍኖ አደባባይ ዙሪያውን ማስዋብ ሲጀመርና፣ ሳያገኝ የቆየውን ታላቅ ጀግና በግልፅና በአደባባይ ለማክበርና የ‹‹ምርቃቱ እለት እንዳትቀሩ›› ጥሪው መተላለፍ ሲጀምር ሂደቱ ለትውልድ የሚዘልቅ ማስታወሻውን ለማስቀመጥ መቻሉ ነበር፡፡ ሁሉ የሆሳዕና ከተማን ልደት ለማክበር ያቀደ ነበር ያስመሰለው፡፡ እናም ሆሳዕና በሚገባ ዘይዳ፣ የቤት ሥራዋንም በአግባቡ ሠርታ ደግሞም አጋጣሚ ሆነና ሐውልቱ እየተገነባ የነበረበት ወቅት ነበር፡፡ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ለመላው ዳያስፖራ ‹‹ወደ ሀገር ቤት ኑ›› ጥሪ ያቀረቡበት ጊዜ መሆኑና ለዚያ ጥሪ ምላሽ በመስጠት ጥረቷን ልዩ የሚያደርገው ደግሞ ቀድሞ ሌጣ የነበረውን ከሰሜን አሜሪካ የአየር ኃይል፣ የባህር ኃይልና የጦር ሠራዊት አደባባይ የትም ሥፍራ ባልተለመደ ሁኔታ መስቀልኛ ሥፍራን አባላት ወደሀገራቸው መግባታቸው እለቱን የበለጠ ልዩ አድርጎት የማሳመር ወይም አካባቢያዊ ፍላጎትን የማርካት ሳይሆን ነበር፡፡ የሀገር ጀግና የሆነ፣ ስሙ በኢትዮጵያ ብቻም ሳይሆን በዓለምም ቢሆን በታሪክ ሥፍራ የተቀመጠ ብሔራዊ ጀግናን ማስታወሻ በተለይ ከአየር ኃይሉ መሐከል ከበዛብህ ጋር አብረው የኖሩ፣ በከተማዋ እምብርት ለማስቀመጥ መቻሏ ነበር፡፡ በሶማሊያ ጦርነት ያንን አስከፊ ጊዜ አብረው ያሳለፉ፣ አብረው በአየርም በምድርም የተፋለሙ ባልደረቦቹና እሱ ያስተማራቸው ስለዚህም ለሐዲያዎች ከዚያ እለት የሚበልጥ ልደት አልነበረም ያኔ ወጣት የነበሩ የእውቀት ልጆቹ መኖራቸው ያንን እለት - ጀግናችንን ማክበር ይሉታል፡፡ በዛብህ ጴጥሮስ የሐዲያ ብቻም ይበልጥ አስደሳች አደረገው፡፡ እነዚህ ባልደረቦቹ ዓላማ አድርገው ሳይሆን የኢትዮጵያ ጀግና፣ በሶማሊያ ጦርነት የመጀመሪያውን ከያዙት ሀገራዊ ጥሪ በተጓዳኝና ከዚያ ባልተናነሰ ሁኔታ የሐዲያ ሚግ በመጣል የአየር ላይ ግብ ግቡን ግዳይ በድል የባረከ፣ ዞን ነዋሪዎች ለኮሎኔል በዛብህ ያከናወኑት ታሪካዊ ተግባር ከሌሎች ባልደረቦቹ ጋር በመሆን ለሶማሊያ የጦር አይሮፕላኖች ልባቸውን በእጅጉ ነበር ያሞቀው፡፡ የአየር ላይ ጣዕር የሆነ፣ ከድፍረቱ ብዛት የማይታመኑ ገድሎችን በመፈፀም አንዴ ሳይሆን ሦስት ጊዜ አየር ላይ ተመትቶ ለመዝለል ‹‹ኮሎኔል በዛብህ የኢትዮጵያ ጀግና ነው›› ያሉት ከበዛብህ ጋር የቻለ፣ ወታደራዊ ግዳጁን በብቃት ለመፈፀም በምሥራቅ ብቻም አብረው በሶማሊያ ጦርነት የተሳተፉት፣ በወቅቱ ‹‹ኤፍ5ኤ›› ሳይሆን በሰሜንም ታላቅ ጀግንነት የፈፀመ ምርጥ ኢትዮጵያዊ፡፡ የተሰኘችውን ተዋጊ አይሮፕላንን ሲያበሩ ሁለት ጊዜ በጠላት ጥይት ተመትተው በጃንጥላ በመውረድ በሕይወት ለመኖር በስተግራ ወይዘሮ ወይንሸት ገብረ ፃዲቅ በስተቀኝ ኮሎኔል አለማየሁ ኃይሌ የኮሎኔል በዛብህን ሐውልት እየተመለከቱ አስተያየታቸውን ሲሰጡ 10 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት በስተግራ ኮሎኔል ብርሐኑ ከበደ በስተቀኝ ሻምበል ተሾመ ተንኮሉ አስተያየታቸውን ለጋዜጠኞች ሲሰጡ የታደሉት ኮሎኔል ብርሐኑ ከበደ ነበሩ፡፡ ከሚናገረው ሁሉ የሚሠራው ነበር የሚበልጠው›› በማለት ብርሐኑ ለበዛብህ ያ ሐውልት መቆሙ ሐዲያ ጀግናዋን ማክበሯን በዛብህ ምን ዓይነት አብራሪ እንደነበረ የመሰከሩትም በዘመናት የሚያሳይ መሆኑን አውስተው ‹‹የአየር ኃይል አባላት በሙሉ ልምዳቸው የሚያውቁትን እያስታወሱ ነበር፡፡ ኮሎኔል አለማየሁ የምንኮራበት ከመሆኑም ባሻገር፣ በተደረገው ነገር ልባችን እንዴት ‹‹ይህ ሃውልት የሐዲያ ህዝብ የሰጠን ስጦታ ነው›› በማለት ከልብ በደስታ እንደተሞላ የምናውቀው እኛ ነን›› ነበር ያሉት፡፡ የፈለቀ ስሜታቸውን ከመግለፃቸውም በላይ ‹‹የእኔም መታሰቢያ እዚህ ሐውልት ውስጥ አለ፡፡ በበዛብህ ውስጥ እኔ፣ በእኔ ውስጥ እነዚህ አየር ኃይሎች አብረዋቸው ከመጡት የባሕር ኃይልና የጦር ደግሞ በዛብህ አለንና›› በማለት የጀግናውን የኮሎኔል በዛብህን ሠራዊት አባላት ጋር ሥፍራው የደረሱት ከምርቃቱ እለት ቀደም የመታሰቢያ ሐውልትና አደባባይ አየር ኃይሎች በምን ዓይነት ሃሴት ብለው ነበር - ለዘመናት የሚያውቁትን ጓደኛቸውን ለብቻቸው እንደተቀበሉት አሳይተዋል፡፡ ቀርበው በመንፈስም ቢሆን ለማናገር፣ ‹‹እንዴት ነህ ወንድማችን? እንዲያው ባለህበት ትላንትን እንዴት ውለህ አድረሃል?›› ብለው ከዚህ ጋር በተያያዘ ሻምበል ተሾመ ‹‹ጀግና በምንም ዓይነት ሁኔታ የልባቸውን ለመጠየቅ የፈለጉ ይመስል፡፡ በተዋጊ አብራሪነቱ ውስጥ ቢኖርም ስሙ ግን ሕያው ነው›› ከማለቱም በላይ ‹‹ለእኛ በሚግ አይሮፕላን የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረከተውና በወያኔ ኮሎኔል በዛብህ አብሮን ነው፡፡ በልባችን ውስጥ ነው፡፡ ይህንን ዘመን አስከፊ ፍዳን የተቀበለው ሻምበል ተሾመ ተንኮሉ በዛብህን የመሰለ ሐውልት በከተማው መሐከል ማስቀመጥ ማለት ደግሞ የሚያስታውሰው ልጅ አባቱን በሚያስታውስበት የፍቅር ስሜት ጀግኖቻችንን ማክበር ነው›› ሲል የተሰማውን ተናግሯል፡፡ ተሞልቶ ነበር፡፡ ጀግናን ማክበር ምን ማለት እንደሆነ ከእነዚህ ከኮሎኔል በዛብህ ‹‹በእኛ እድሜ›› ሲል ይጀምራል ሻምበል ተሾመ ‹‹ኮሎኔል በዛብህ ጋር አብረው የኖሩ፣ አብረው ማዕድ ከተቋደሱ፣ በደስታና በሐዘኑ እውቀቱን፣ ሙያውን፣ የውጊያ ጥበቡን፣ ማንኛውንም ነገር ለእኛ አብረውት ከነበሩ፣ በጦር አውድማ አብረው ከተፈተኑ የአየር ኃይል ያስተማረን እውቀቱን የሰጠን አስተማሪያችን፣ ለእኛም ትልቅ አባላት የበለጠ የሚያውቅ ሊኖር አይችልም፡፡ ጀግንነት በቀላሉ ተምሳሌታችን ነው›› የሚፈጠር፣ ዝም ብሎ እንደመና ከሰማይ የሚወርድ እንዳልሆነ በጦርነት የታሪክ ዘመናቸው በተጨባጭ ያዩት ስለሆነ ጀግኖችን ለኮሎኔል አለማየሁ ኃይሌ ደግሞ ሁሉ ነገር ትንግርት ነበር፡፡ ሐውልቱን ለማስታወስ የሚቸገሩ አልነበሩም፡፡ ቀና ብለው በተመስጦ ሲመለከቱ ያንን አብሯቸው ዘመናትን ያሳለፈውን ባልደረባቸውን በቅርብ አግኝተው የሚያናግሩት ነበር ከበዛብህ ጋር አብረው ታላቅ ገድል የፈፀሙትንና ሚጎችን የሚመስሉት፡፡ ሁለቱ ለመጨረሻ ጊዜ የተያዩት በመንግሥት ለውጥ እንደቅጠል በማርገፍ ዓለምን ጉድ ያስባሉትን ለገሠ ተፈራን፣ ጊዜ አብረው ከኢትዮጵያ በወጡበት ወቅት ነበር፡፡ አሸናፊ ገብረ ፃዲቅን፣ ባጫ ሁንዴን፣ አፈወርቅ ኪዳኔን፣ ብርሐኑ ‹‹የሰው ልጅ ከሚሠራው የሚናገረው ይበልጣል በዛብህ ደግሞ ወደ ገፅ 39 ዞሯል www.formerethiopianairforce.com 11
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ከ”ኮሎኔሉ” ልጆች ጋር ጁን 21 ቀን 2021 ከቀኑ 8 ሰዓት ከ15 ደቂቃ! እለቱ ሞቃታማ ቀን ነበር። እኩለ ቀን ላይ መሆኑ ደግሞ የፀሐይ ግለቱን አባብሶታል። የመኪና ማቆሚያ እንደልብ በማይገኝበት በ1505 ኮሎምቢያን ፓይክ ጎዳና፣ በአርሊንግተን ክፍለ ከተማ፣ ቨርጂኒያ ግዛት ላይ ተገኘሁ። ብርቱ በቀጠሮ አለኝ። መኪናዬን የማቆምበት ክፍት ቦታ በቀላሉ አገኘሁና ከመኪናዬ ወርጄ ወደ ቀጠሮዬ ቦታ ሄድኩ። እዚህ ቦታ ላይ ስገኝ ይኼ የመጀመሪያዬ አልነበረም። ጥሬ ሥጋና ክትፎ ፍለጋ፣ በሌላ ጉዳይም እንዲሁ ካንድም ሁለት ሶስት ጊዜ ተመላልሻለሁ። ዛሬ ግን ለየት ያለ ተልዕኮ ነበረኝ። በቅጡ የማውቃቸውንና የሚያውቁኝን፣ እንዲሁም በዝና ብቻ የማውቃቸውንና የማያውቁኝን ሰዎች ለማግኘት ነበር ሃሳቡ። ቀጠሮው በሶስተኛ ሰው የተቀናበረ ነበርና ምን እንደሚገጥመኝ እርግጠኛ ባልሆንም ምቾት የሚነሳ ስሜት ግን አልተሰማኝም። የሀገሬ ልጆች ወንበር ይዘው ሻይ ቡና ፉት እያሉ፣ ሲያወጉ ሳይ ደግሞ ዘና እንድል አደረገኝ። ሰላምታ ያማረው ሰው መሄድ ያለበት እዚያ ቦታ መሆኑንም በልቤ ጻፍኩት። “እንዴት ነህ? እንዴት ነሽ?” የሚል ቃል እዚህም እዚያም እሰማ ነበር። እኔ የማላዘወትርበት ቤት መሆኑን፣ ወዲያውም በራሴ ጓዳ ውስጥ የተከለልኩ ሰው መሆኔን የተረዳሁት በእለቱ ከዚያ ሁሉ አበሻ መሃከል የማውቀውም፣ የሚያውቀኝም ሰው አለመኖሩን ከተገነዘብኩ በኋላ ነበር። ጠርዝ ላይ የተቀመጠ አንድ ሰው ግን የመቶ ሻማ ብርሐን የተላበሰ ፈገግታውን ለግሶኝ፣ ስሜን ጠርቶ፣ ለሰላምታ ብድግ ብሎ ተቀበለኝ። እኔም ስላወቅሁት ጨርሶ ግራ አልተጋባሁም። ቤቱን ሞልተው የነበሩት ሰዎች ዓይናቸውን እኛ ላይ ሲያሳርፉ በዓይኔ ጥግ ያየኋቸው መሰለኝ። ወይም ገመትኩ ልበል? ይሄ ሰው ማነው? ብለው ቢያስቡ አግባብ አላቸው። ከዚያ በኋላ የመጣሁበትን ምክንያት አስተዋውቄ ወደ ውይይት ለመግባት መንደርደሪያ አበጀሁ። የቀጠርኩት ሰውም የጠበቀው ነበርና አዲስ ነገር አልሆነበትም። ፈገግታ በእጅጉ ከታደሉ ሰዎች ኃይሉ ዳማ አንዱ ነው። ክብና የቀይ ዳማ በሆነ ፊቱ ላይ ፀሐይ የምትጠልቅ አይመስልም። 12 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ‹‹የታሉ እህቶችህ?›› አልኩት። “አሉ እዚሁ ናቸው” አለኝ። ቀጥዬም በደንብ ስለማውቃት ሌላዋ እህቱ ጠየቅሁ። “እሷም አለች ትመጣለች” አለኝ። ያኔ ደስ አለኝ። ከእሷ ጋር ከሶስት አሠርት ዓመታት በፊት ደብረ ዘይት በአንድ እስር ቤት ውስጥ አብረን ነበርን። በወጣትነት ዘመናችን ክፉ ቀን ማሳለፋችን ይመስለኛል፣ አንረሳሳም። ጥቂት ቆይቶ ሁሉም መጡና ወደ ዋናው የምግብ አዳራሽ ሄደን በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ አራት ሆነን ታደምን። ግርግዳው ላይ ከፍ ብሎ የተሰቀለ ፎቶግራፍ ዓይኔ አቶ ዳማ ናደሞ እና ባለቤታቸው ወይዘሮ ታመቼ ተተራት የገባው ወዲያው ነበር። የአቶ ዳማ ናደሞ ልጆቹ እንዳጫወቱኝ ከሆነ ሥራውን ኃይሉ፣ አልማዝ እና ቀለሟ ይህንኑ ምስል ነው። ዙሪያዬ የተቀመጡትን ቀድመው የጀመሩት ወዳጃቸው አቶ ኃይሌ እያጫወቱኝ ቆየን። እኔም መጠየቅ ልጆቻቸውን እንደገና በጨረፍታ አየሁ። ባሎ ነበሩ። እሳቸው ግን አዲስ አበባ ውስጥ እወዳለሁና ጥያቄዬን በየመሃሉ ቁጭ አባታቸውን። ብዙ የንግድ ሥራ ላይ ተሰማርተው ነበርና ወረወርኩ። ደብረ ዘይት ተወልደው፣ ከአቶ ዳማ ናደሞ እና ከወይዘሮ ታመቼ ይህንን ሥራ ለአቶ ዳማ አሳልፈው ሰጡ። አድገው፣ ተምረዋል። እናም አየር ኃይልን ተተራት የተወለዱት ልጆች ዘጠኝ አቶ ዳማም 1939/40 ዓ.ም. አካባቢ ላይ እንዴት እንደሚያዩት ማወቅ ነበረብኝና ናቸው። አራት ወንዶች፣ አምስት ሴቶች። ሽሚዛቸውን ወደ ላይ ሰቅስቀው ደብረ ይህንኑ ጠየኳቸው። ዛሬ በሕይወት ሰባቱ አሉ። አንዱን ዘይት ገቡና ሥራውን ተያያዙት። የሶስቱም መልስ አንድ ዓይነት ነበረ። ያጡበትን ቀን አውቃለሁ። ዛሬም ድረስ ሕይወታቸው ከአየር ኃይል ጋር በጽኑ አልረሳሁትም። እስር ቤት እኔም፣ እህቱም ይህንን ሥራ ሲጀምሩ እንዲህ እንደዛሬው የተቆራኘ ነው። ጄቶች በአናታቸው ላይ በታሰርንበት። ቀይ ሽብር በሚባል ክፉ መኪና እንደልብ አልነበረምና ከሽቦ ግቢ እያፏጩ ሲነሡና ሲያርፉ እያዩ ነው የፖለቲካ በሽታ። ሐረር ሜዳ የሠራዊቱን ቀለብ ያጓጉዙ ያደጉት። ልብነ ድንግልና ሐረር ሜዳ የነበረው በሰውና በአህያ ጀርባ ነበር። የአቶ ዳማና የቤተሰባቸው ሕይወት ስጋው፣ ዳቦው፣ ወተቱ…ሰዓቱን ጠብቆ ሞዴል ከአየር ኃይል አባላት ልጆች ጋር ከኢትዮጵያ አየር ኃይል ጋር በፅኑ የተጋመደ ከች ይላል። ይህንን ሥራ እስከ ህልፈታቸው ተምረዋል። በደጉም በክፉው ከአየር ኃይል ነው። ይህንን መላው የአየር ኃይል አባላት እስከ 1959 ዓ.ም. መስከረም ወር ድረስ ቤተሰብ ጋር ሕይወትን አሳልፈዋል። ያውቀዋል። አየር ኃይል ከተመሠረተ አከናውነዋል። ከዚያም የበኩር ልጃቸው መንገድ ላይ የሚያዩት ሁሉ ዩኒፎርም ከሁለት ዓመት በኋላ የምግብ አቅርቦቱን ግዛው ዳማ ሃላፊነቱን ተቀብሎ ቢያንስ የለበሱ ወጣት አየር ኃይሎችን ነው። ማግኘት የጀመረው ከአቶ ዳማ ነበረ። ለአሥር ዓመታት ያህል ዘልቆበታል። ከሴቶቹ መሃከል አንዳንዶቹ አየር ኃይል የማግባት የልጅነት ሕልም እንደነበራቸውም አልደበቁኝም። “አየር የአቶ ዳማና የቤተሰባቸው ሕይወት ከኢትዮጵያ ኃይል የመሆን ሃሳብስ አልነበራችሁም?” አየር ኃይል ጋር በጽኑ የተጋመደ ነው። የሚል ጥያቄ መጠየቅ ነበረብኝ። አልማዝ በዚህ ረገድ የነበራትን ትውስታ www.formerethiopianairforce.com 13
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. አልማዝ፣ ቀለሟና ኃይሉ በድርጅታቸው በዳማ ገበያ ፊት ለፊት አጫወተችኝ። አንድ ጊዜ ለሥራ ጉዳይ የሐረር ሜዳ ሳምንት ሃላፊ ወደ እያገኙ እንደሆነ ነገራት። አቶ ዳማ ቢሮ ይደውላል። አልማዝ ስልኩን ታነሣለች። መልዕክቱን ከተቀበለች በኋላም አጋጣሚውን በመጠቀም በልቧ ውስጥ የነበረውን አየር ኃይል የመጀመሪያ ሴት እህቶቻችንን በነርስነት ሙያ የመለመለው ጥያቄዋን ትጠይቃለች። ዘግይቶ ነው። ባልሳሳት በፈረንጆቹ 1978/79 ይመስለኛል። አንዳንዶቹ እዚሁ አሜሪካ ይገኛሉና ያርሙኝ። ወደ ኋላ ላይ ሴት አብራሪም “አየር ኃይል መቼ ነው ሴት የሚቀጥረው?” በማለት። አሠልጥኖ አስመርቋል። ሲቪል ሴት እህቶቻችን አየር ኃይል ውስጥ ቀደም ብለው አገልግሎት ይሰጡ እንደነበር ግን አንዘንጋ። ምክንያት ነበራት። ከምትማርበት ትምህርት ቤት ለጉብኝት ሐረር ሜዳ አየር ኃይል ሄዳ አንዲትም ሴት አየር ኃይል አላየችም። ከሳምንት አርሊንግተን፣ ቨርጂኒያ ውስጥ የሚገኘው ዳማ ሬስቶራንትና ፔስትሪ ሃላፊውም ቢሆን በቂ መልስ አላገኘችም። ጉዳዩ ሲከነክናት ቆየ። የተመሠረተው በፈረንጆቹ 1998 አካባቢ ነው። ይኸውና እንግዲህ ኮቪድንም አልፎ ዛሬም ኢትዮጵያውያንን (ፈረንጆችንም ጨምሮ) የሴቶች እኩልነትን አስመልክታ ለጳውሎስ ኞኞ ደብዳቤ ጻፈች። በጋዜጣ በምግብ አቅርቦቱ ያገለግላል። ሥራው ጥሩ በሆነ ጊዜ ስልሳ ለሚሆኑ አምዱ ላይ ማለት ነው። ጳውሎስ ኞኞ የሰጣት መልስ ለጊዜው ዕርካታ ሠራተኞችም የሥራ ዕድል ፈጥሯል። በቨርጂኒያ፣ በዲሲና በሜሪላንድ የሰጣት ይመስላል። በዚያ ዘመን ሚኒስትር ደረጃ ደርሰው የነበሩትን በመደበኛ በሆኑ የምግብ ዓይነቶችና በእንደኬክ ባሉ ጣፋጭ ምግቦች ወይዘሮ ስንዱ ገብሩን ጠቅሶ ሴቶች በኢትዮጵያ ውስጥ ቀስ በቀስ ቦታ አገልግሎቱ ዝናን አትርፏል። በተለይም በሠርግ፣ በምርቃትና በሌሎችም ድግሶች ላይ በምግብ አቅርቦት አገልግሎቱ የሚደርስበት የለም። የዳማ ክትፎን በልቶ ያላደነቀ ማን አለ? አልማዝ ስትነግረኝ ሕይወቴ በሙሉ በምግብ ዝግጅት ዙሪያ ያጠነጠነ ነው አለችኝ። የመጀመሪያ ትምህርቷን በክሊኒካል የሥነ-ምግብ ሳይንስ ያጠናቀቀችው በሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ ነው። ከዚያም በጣፋጭ ምግቦች አሠራር ሙያ ላይ ያሠለጠናት ለረጅም ዓመታት የኋይት ሐውስ ሼፍ የነበረ ታዋቂ ሰው ነው። የዳማን ጣፋጭ ምግቦች ቀምሳ በመደነቅ ለዓለም ያስተዋወቀችው ቀለሟ በውይይታችን መሃከል ያነሣችው ጨዋታ አስገራሚ ነበር፡፡ ትንሿ ኬቲ ግሪናን እና አልማዝ ዳማ 14 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት የቤተሰብ አባል አባታቸውን “ኮሎኔል ዳማ” ብላ እንደምትጠራቸው ትንሿ ልጃቸው ‹‹ኮሎኔል ዳማ›› እያለች የምትጠራቸው አቶ ዳማ ነገረችኝ። ያ እንግዲህ በልጅ አስተሳሰቧ አባቷን ለማክበር፣ ከፍ ከፍ ለማድረግ የተመቻት ትልቁ ወታደራዊ ማዕረግ ነበር ማለት ነው፡፡ እንዳለብንና እሱና እህቶቹም መሳተፍ እንደሚፈልጉ ገልጾልኛል። በአየር ኃይሎች ተከባ አይደል ያደገችው? ይሄ ሰውዬው ከአየር ኃይል ጋር ምን ያህል ቁርኝት እንደነበራቸው ይገልጻል። እኔም በእጅጉ እኔም ዓለም አቀፍ ኅብረቱ እያደረገ ያለውንና ወደፊትም ሊያደርግ ተገርሜአለሁ። እናም ለምን ይቀርብኛል? እኔም “ኮሎኔል ዳማ” ያሰበውን ለማስረዳት ሞከርኩ። ወደፊት አየር ኃይልን በተመለከተ አልኳቸዋ እሷኑ ተከትዬ! የዳማ ቤተሰብ በማንኛውም ረገድ አብሮን መሥራት እንደሚፈልግ ቃል ገብቶልኛል። እናንተም በሆነ አጋጣሚ ወደ አርሊንግተን፣ ልጃቸው ኃይሉ አየር ኃይልን የሚመለከተው እንደራሱ ነው። ቨርጂኒያ ብቅ ካላችሁ ጎራ በሉና ጠይቋቸው። አዘውትሮ ከማይጠፋበት ባንኮኒ ጀርባ መደርደሪያ ላይ ያስቀመጠውን የአየር ኃይል አርማ ማንም እንዲነካበት አይፈቅድም። ፍሬሙ ሶስት ጊዜ እንዲስተካከል ለሙያተኛ ልኮታል። እንከን የአየር ኃይል ባሕሪ እንዳልነበረ ማወቁ መሰለኝ። ኃይሉ ለአየር ኃይል ያለውን ፍቅርና ክብር ቀለሟም አስረግጣ ነግራኛለች። ከ”ኮሎኔሉ” ልጆች ጋር ስለ አየር ኃይል ብዙ አወራን። እነሱም እኔም ስለማውቀው አየር ኃይል ያንንም ይሄንንም አነሣን። ያንን ኃይል ከልብ ያገለገሉ፣ ኢትዮጵያንም በላብና በደማቸው የታደጉ፣ ነገር ግን እንደአልባሌ የተረሱ የሠራዊቱ አባላት ያሉበት ሁኔታ ግን ሁላችንንም አሳዝኖናል። አሁን ደብረ ዘይት ከተማ ላይ የተጀመረው የቬትራንስና ቤተሰቦች ክበብ ግንባታ በቂም ባይሆን ተስፋ ሰጪ መሆኑ ግን አጽናናን። ኃይሉ ዳማ በዚህ ግንባታ ውስጥ ብዙ ማድረግ የሚገባን መሆኑን በአጽንዖት ገልጾልኛል። በኅብረት የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ማድረግ ወይ የታሪክ አጋጣሚ!!! ካፒቴን ዋሲይሁን ከበደ በ1981 ዓ.ም. መፈንቀለ መንግሥት ሙከራ ወቅት ስለገጠመው ነገር በአንድ ወቅት እንዲህ አጫውቶን ነበር፡፡ የ1981 ዓ.ም. መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ጊዜ እኔ አሥመራ ዲታችመንት ላይ ነበርኩኝ፡፡ እዚያ እያለን ማታ ማታ ስለምንበር ቀን እንተኛለን፡፡ በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ቀን የሆነ አሁን የማላስታውሰው ሰው መኝታ ቤት መጥቶ ትፈለጋለህ እባላለሁ፡፡ ያኔ የአንቶኖቭ ካፒቴን ነበርኩ፡፡ እና ተነሥቼ ሄድኩኝ፡፡ እዚያ ስደርስ ‹‹ለክሩዎችህ ንገር፡፡ ወደ አዲስ አበባ ግዳጅ ትሄዳላችሁ›› አሉኝ፡፡ እኔም ‹‹የማታው በረራስ?›› ስላቸው ‹‹የማታው በረራ ለዛሬ አይኖርም፡፡ አዲስ አበባ ነው የምትሄደው›› አሉኝ፡፡ ሌላ የነገሩኝ ነገር የለም፡፡ እኔም ክሩዎቼን ሰበሰብኩና ‹‹ዛሬ አዲስ አበባ ነው የምንሄደው›› ብዬ ነገርኳቸውና አይሮፕላኑን ማዘጋጀት ጀመርን የሚመጣውን እየጠበቅን፡፡ በኋላ በርካታ አየር ወለዶች መጡና ‹‹እነሱን አዲስ አበባ ይዛችሁ ትሄዳላችሁ›› ተባልን፡፡ ከመሬት ስንነሣ ምን እየሆነ እንዳለ ከእኛ መሃከል ማንም ምንም ነገር አያውቅም፡፡ ሀገር ሰላም ብለን እየበረርን እያለ፣ አየር ላይ ሳለን ወታደሮቹ ካሉበት የሆነ የደስታ ዓይነት ሁካታ ሰማን፡፡ ለካስ ወዴት እንደሚሄዱ ተነግሯቸው ኖሯል፡፡ ይህንን የሰማው የአይሮፕላናችን አዶ ግርማ ሰቦቃ በሬዲዮ ‹‹መፈንቅለ መንግሥት እየተካሄደ ስለሆነ የምንሄደው ወደዚያ ነው›› ብሎ ይነግረኛል፡፡ ከምሽቱ 12 ሰዓት አዲስ አበባ ቦሌ ሳርፍ አየር ማረፊያው ተከቧል፡፡ ለካስ እኛ እዚያ የደረስነው ዘግይተን ነው፡፡ እና ወታደሮቹን በመኪና ጭነው ወሰዷቸው፡፡ እኔም ወደደብረ ዘይት አቀናሁ፡፡ በዚያ ወቅት መፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፉን አላውቅም ነበር፡፡ (ወታደርነት ማለት እንግዲህ እንዲህ ነበር ያኔ - ትታዘዛለህ፣ ዓይንህን ሳታሽ፣ የት ነው ብለህ ሳትጠይቅ ትሄዳለህ! እሣትም፣ ጦርነትም፣ መፈንቅለ መንግሥትም ውስጥ ቢሆን!) 15 www.formerethiopianairforce.com
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ቁ አዲስ አበባ መሃል መርካቶ ተወልጄ ሳድግ ከብዙ የሰፈር ጓደኞቼ ጋር እየተጫወትኩ ነበር ። ጭ ት በመሃከላችን አንዳች ልዩነት ሳይኖር ትምህርታችንን ጨርሰን ሕይወት ወደመራችን አቅጣጫ አ ተበታተንን። ሁልጊዜ ያ ፍቅር በልባችን ውስጥ ተዘርቶ አንዳችን አንዳችንን እንናፍቃለን። በአካል ለ ኝ ስንገናኝ ከእናትና ልጅ በላይ እንቀራረባለን። በዚያ ዘመን የነበረውን ያንን የመሰለ ንፁህ ዝምድናና ፍቅር ዛሬ ክፋት ተዘርቶበት ሳይ አዝናለሁ። እቆጫለሁ። በኢትዮጵያ ዱራ በሀገራችን ኢትዮጵያ፣ በህዝባችንና በወገኖቻችን በህዝቦችዋ ተጋድሎና መስዋዕትነት ዘረኛውን ሥርዓት ላይ ህወሃት እና የህወሃት ተስፈኞች እየፈፀሙ በማስወገድ እየታየ ያለውን የተስፋ ብርሃን መልሶ የነበሩትን ሴራ ለመረዳት ሀያ ሰባት ዓመታት ለማጨለም፣ ብሎም ኢትዮጵያ ሀገራችን ባላት የተፈጥሮ ፈጅቶብናል። የተከፈለው የሕይወት እና የሞራል ሀብት አንገትዋን ቀና እንዳታደርግ እና እንዳትበለፅግ መስዋትነት ቀላል አልነበረም። ከውጪ ጠላት ጋር ተሰልፎ ባንዳነቱን እያስመሰከረ ይገኛል። ህወሃት ሀገራችንን በብሔር ነፃነትና እኩልነት ጭንብል ስም ሸፍኖ እንደ ቅኝ ገዢ በእያንዳንዱ ክልል ድንኳኑን እምዬ ኢትዮጵያ የከፍታ ማማ ላይ ለመውጣት በመትከል አንድነትን ሳይሆን ልዩነትን ብቻ እየሰበከ መውተርተር በጀመረችበት በዚህ ወሳኝ ወቅት ከፊት ኖሯል። ቆይቶ ሴራው ሲጋለጥ ነቅተውብኛል ያላቸውን ለፊቷ እየተደነቀረ እንቅፋት ሆኗታል። ታዲያ በዚህ ሁሉ ንፁሃን ዜጎች ሁሉ መብት በመግፈፍ ሲያስር፣ ሲገድል፣ ግፍ ፣ በዚህ ሁሉ ሴራ ውስጤን ቁጭት ያንገበግበዋል። ብሎም ከሀገር ሲያባርር ለመቆየቱ ምስክር የሚያሻው እንዳልሆነ ግልፅ ነው። ሀገር በነፃነት እንዳትንቀሳቀስ የጥፋት ድሩን ሲሠራባት፣ ወገን እርስ በእርሱ ተዋዶና ተፋቅሮ ምድሯ ላይ ዛሬ ያ ሁሉ መከራ እያከተመ ይመስላል። ኢትዮጵያ እንዳይኖር፣ ፍትህና እኩልነት እንዳይሰፍን የግፍ መሬት 16 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ሆና የሀገሬን የተስፋ ጭላንጭል የሚጋርድባት ፣ ከህወሃት በስተቀር ይዤ ለማልኩላት ሀገሬ ዛሬም ይሁን ነገ ድምፄን አሰማለሁ። ብዙ ከቶ ማን አለ? ወገኖቼም ከዚህ የተለየ ሀሳብ እንደማይኖራቸው ጠንቅቄ አውቃለሁ። በተለይ እንደዚህ ዓይነቱን ምኞትና ፍላጎታቸውን ስሰማ አዎን ቁጭት አዎን ቁጭት አለኝ! የሀገር ነፃነት፣ የወገን ፍቅር፣ የእድገት ተስፋ፣ አለኝ። ውሸት ይንገሥባት፣ ዘራፊ ይብዛባት፣ ብልፅግና ይራቃት፣ የተሻለ ሕይወት ለወገኖቹ ፍትህና እኩልነት ኑሮና የወደፊት ተስፋ ድህነት ይውረሳት፣ ምርቷን በዕርዳታ ስንዴ እንድንቀይርባት፣ እንዲኖረን። አዎን ቁጭት አለኝ! የዕውቀት፣ የብልፅግና፣ የዕድገት የጥላቻ ንፋስ በአራቱም አቅጣጫ አይቋረጥባት ብለው በማሻጠር ኢትዮጵያን ለኢትዮጵያውያን የተስፋ ምድር የማድረግ። ከአውሮፓ፣ ከአሜሪካ፣ ከግብፅና ከሱዳን ጋር በዚህች ታላቅ ሀገር ህወሃት እስከ ምናምንቴው ሲመካከርባት፤ ይህ ብቻ አይበቃም ቁጭት አለኝ! የፀረ-ሌቦች፣ የፀረ-ዘራፊ፣ የፀረ-ውሸት፣ የጥላቻ፣ እንደውም አንዳንዴ ተንደርድረህ ሄደህ ደምህን አፍስስላት ከሚለኝ የዘረኝነት የፀረ ድህነት፣ የፀረ ባንዳ፣ የጥላቻና የሸፍጥ፣ የተንኮል መንፈሴ ጋር ብዙ ግብ ግብ አለኝ። መጠላለፍ! ቁጭት አለኝ! የስንፍና፣ የደካማነት፣ አልችልም ባይነት፣ የመጥላት የማግለል። ወዳጄ አንተ የሀገሬ ሰው ሚስጥሩ የገባህ ከሆነ ዛሬ ዓለም ተቀይሯል። ጦርነቱም ቢሆን የሚባባስበት በዘመን አመጣሽ በፌስቡክ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሆኖ ቁጭት የለብኝም፣ እሱም የለበትም፣ በዩቲዩብ፣ በቲዊተር ሆኗል። እያንዳንዳችን ወደፊት ሀገራችን መድረስ እነርሱም የለባቸውም ብሎ ማሰብ ያስቸግራል። የእይታ መንሸዋረር፣ ከሚኖርባት ደረጃ ለማድረስ ባለን እንሳተፍ፤ ፖለቲካውንና ሻጥሩን የብሔርተኝነት ወይም የዘረኝነትን ፅዋ ካልተጋተ። ህዝባችን እንዲያውቅና እንዲረዳ የበኩላችንን እናድርግ፤ በገንዘብም ቢሆን ያለንን እንሰንዝር፤ ለልማት ለብልፅግና ያለንን ቁርጥኝነት ቁጭቱ አይሎ የኢትዮጵያ ካንሰር የሆነውን ጁንታ ከሥር ካልነቀለ! እናሳይ፣ ድርሻችንን እንወጣ፤ መከፋፈልንም እናስወግድ። ደሀ ጠግቦ የሚያድርባት፣ በተድላና በፍቅር የምንኖርባት፣ የጎሳ እኩልነት የሚታይባት፣ ፍትህ እኩልነት የሰፈነባትን ሀገራችንን ለመፍጠር ዓይንን ከፍቶ ማየት ያስፈልጋል። በብልፅግና ጉዞዋ ላይ የተደነቀረውን ህወሃት ከስሩ ነቅሎ ለመጣል ነቅቶ ማንቃት ግድ ይለናል ። አዎን ቁጭት አለኝ፤ ትላንት በልጅነት እድሜዬ ባንዲራዋን አቀርቅረን የወጣንባትን... ከገፅ 7 የዞረ በውጪም ሆነ በሀገር ውስጥ አንድነታቸውንና ኅብረታቸውን ጠብቀው እስካሁን ለመዝለቅ ያስቻላቸው ጠንካራው ጥረታቸው ይገባል፡፡ እንዲህ ያለው ተግባራቸው በርካታ አፍሪካውያንን ያስደመመና ነበር - በውጭ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ግሎባል ኔትወርክ በውስጥ ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው ያላቸው ፍቅር ምን ያህል ጥልቅ እንደሆነ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ቬትራንስና ቤተሰቦች ማኅበር፡፡ ለዓለም ያሳየ ነበር፡፡ እንዲህ ሲያስቡት ቀላል ቢመስልም፣ በረጂም ጊዜ እቅድ ሳይሆን በድንገተኛ ሁኔታ በተደረገ ጥሪ ከሀገር የሚበልጥ በቬትራንስና ቤተሰብ ማኅበሩ ማዕከል ከውጭ ለመጡት አየር የለም በማለት ቤተሰቦቻቸውን፣ ሥራቸውን፣ እዚያ የነበረ የግል ኃይሎች የተደረገው አቀባበል፣ የተጠፋፉ ቤተሰቦች ዳግም ሲገናኙ ሕይወታቸውን ሁሉ ጥሎ መምጣት ብዙም የሚዘወተር አልነበረም፡፡ የሚታየውን ናፍቆትና ፍቅርን የተላበሰ ትስስር ያንፀባረቀ በመሆኑ በእጅጉ የሚያስቀና ሆኖ አልፏል፡፡ ምናልባት ማን ያውቃል? እንዲህ ያለው ጅማሮ ይበልጥ ጎልብቶ ለወደፊት በውጪ ለሚኖረው ዳያስፖራ አሁን ካለው በበለጠ ምቹ በመጨረሻም ሳይነሣ መታለፍ የሌለበት ያንን መድረክ በመዘርጋቱ፣ የኢንቨስትመንት እድልና ማበረታቻ ተፈጥሮለት ሀገርን በአደጋ በማስተባበሩና በመምራቱ ሂደት የአየር ኃይል ቤተሰብ የሆነው አቶ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በልማት መድረክ ጠንክሮ በጋራ እንዲሳተፍ ምቹ ጥበቡ ታደሰ ያደረገው በገንዘብ የማይለካ አስተዋፅአዖ ለብዙዎች ሁኔታን ሊፈጥር ይችል ይሆናል፡፡ እጅግ አስደማሚና ተምሳሌትነቱም ከቃላት በላይ የገዘፈ መሆኑን ነው፡፡ የጥበቡ ተሳትፎ በዚያ መድረክ ብቻም ሳይሆን በሌሎችም ይህ መድረክ እንዲዘረጋ መደላድል የሆነው፣ አየር ኃይሎች የልማት ተግባሮች በጉልህ የሚታይ በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል፡፡ www.formerethiopianairforce.com 17
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. የመለያየቱን «ግንብ» ያፈራረሱት ጄኔራል ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የኢፌዲሪ አየር ኃይል አዛዥ፣ የአየር ኃይል ቭትራንስና ቤተሰቦች ማኅበር የበላይ ጠባቂ ወደቢሾፍቱ ያቀናሁት የተስፋን ትሩፋት እያሰብኩ ነበር፡፡ ተፈርዶበት ወያኔ ያፈረሰውን አየር ኃይል እንዳዲስ አቋቁማለሁ ከማስተር ዮሐንስ አሴኔ ጋር ቃለ-ምልልስ ለማድረግ ቀጠሮ ብሎ ሲውተረተር እንደነበረ ምስጢር አልነበረም፡፡ በወያኔ አየር ነበረኝ፡፡ ስለብዙ ጉዳዮቻችን እንጨዋወት ዘንድ አጀንዳ ብንይዝም ኃይልና የ‹‹ቀድሞ›› በተባለው ባለታሪኩ ሠራዊት መሀከል የማይናድ ቀዳሚው ግን የግንቦት 15 ቀን 2014 ዓ.ም. ክንውን ነበር፡፡ የሚመስል ገደል ተፈጥሮ አንዱ አየር ኃይል ለሁለት የተከፈለበትን የአየር ኃይል ቬትራንስና ቤተሰቦች ማህበር ክበብ ሞቅ ደመቅ ዘመን እናስታውሳለን፡፡ ‹‹እና አሁን ምን ተገኘ?›› የሚል ነበር ጥያቄዬ፡፡ ባለበት የቅዳሜ ተሲዓት ላይ ወደግቢው በዘለቅሁ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ማስተር ዮሐንስ ሞተር ሳይክሉን እያስጓራ ‹‹ወያኔ ከተወገደ በኋላ ያለውና በጄኔራል ይልማ የሚመራው መጥቶ መግቢያው ላይ ሲቆም አየሁት፡፡ ከቀጠሯችን ሰዓት ደቂቃ አየር ኃይል በከፍተኛ የለውጥ ማዕበል ውስጥ እንዳለ እያስተዋልን እንኳ አላሳለፈም፡፡ ወደቢሮ ገብተን ጭውውት ለመጀመርም ነበር›› ሲል መለሰ ማስተር ዮሐንስ ‹‹ባሳለፍናቸው ዘመናት መንደርደሪያ አላስፈለገንም፡፡ ውስጥ እንደማኅበር የምናልመውና የምንናፍቀውም ወደቀደመ ክብሩ የተመለሰ አየር ኃይልን ማየት እንዲሁም የ‹‹ቀድሞ›› ‹‹ግንቦት 15 ቀን 2014 ዓ.ም. እንዴት ነበር?›› ስል ጠየቅሁት፡፡ እና ‹‹አዲስ›› የሚለው መከፋፈል ተወግዶ ማየት ነበር፡፡ ባለፉት ሁለትና ሦስት ዓመታት እናየው የነበረው ለውጥ እኛ ‹‹ኦው ያ ቀንማ ልዩ ነበር!›› ሲል ጀመረ ሞቅ ባለ ፈገግታ ‹‹ከጄኔራል ወደምንመኘው አቅጣጫ የሚያመራ መሆኑን ስንገነዘብ ከመሥሪያ ይልማ ጋር ለመገናኘት ቀደም ብሎ የተያዘ ቀጠሮ ነበረን፡፡ ቀጠሮው ቤቱ ጋር መቀራረብ እንዳለብን አምነን ተንቀሳቀስን፡፡›› እንዲያዝልን በቃልም በደብዳቤም ለጄኔራሉ ኤዲሲ ጥያቄ ያቀረብነው እኛ ነበርን፡፡ ከጥቂት ቀናት በኋላ ኤዲሲው ደውለውልን ‹‹ለውጥ ስትል ምን ዓይነት ለውጥ?›› ለግንቦት 15 ቀን ጥዋት አራት ሰዓት ላይ ቀጠሮ እንደተያዘልን ተነገረን፡፡ ቀደም ብለን ለቀጠሮው በቂ ዝግጅት አድርገን ነበርና ‹‹በብዙ መንገድ ልትገልፀው ትችላለህ፡፡ ጄኔራሉና ስታፎቻቸው በጣም ደስ አለን›› በማለት ለምን ጄኔራሉን ማግኘት እንደፈለጉ በሚሠሯቸው ሥራዎች፣ በሚናገሯቸው ንግግሮች እንዲሁም ወያኔ በዝርዝር አጫወተኝ፡፡ ሊያጠፋው የደከመበትን ቤት መልሰው በመገንባት አየር ኃይሉ ለውጊያ ዝግጁ እንዲሆን በሚወስዱት እርምጃ ምን እያደረጉ እንደሆነ የሁሉ ነገር መነሻ የማኅበሩ አመራሮች ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳን የማኅበሩ የበላይ ጠባቂ እንዲሆኑ ጥያቄ ለማቅረብ መፈለጋቸው ነበር፡፡ ይህንን እውን ለማድረግም ቀደም ብሎ ተደርጎ በነበረ የማኅበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ ላይ ሃሳቡን አቅርበው በሙሉ ድምፅ በመደገፉ ጥያቄውን ለጄኔራሉ እንዲያቀርቡ ሃላፊነቱ ተሰጣቸው፡፡ ‹‹ግን የበላይ ጠባቂ እንዲሆኑ የፈለጋችሁበት ምክንያት ምን ነበር?›› ማብራሪያውን አቋርጬ ጠየቅሁት፡፡ ለጥያቄዬ ምክንያት ነበረኝ፡፡ በወያኔ 30 ዓመታት በግፍ የተባረረው ሠራዊት ‹‹የቀድሞ›› ተብሎ ተፈርጆና ታሪክና ገድሉ እንዲጠፋ 18 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት መረዳት ትችላለህ፡፡ በዚያ ላይ የ‹‹ቀድሞ›› ተብለው ገሸሽ የተደረጉ የአየር ኃይል አባላትን በማቅረብ፣ ግቢ ገብተው እንዲጎበኙ በማበረታታት የወሰዱት እርምጃ ፍላጎታቸውን በግልፅ የሚያሳይ ነበር›› ሲል መለሰ ማስተር ዮሐንስ፡፡ ይቀጥልናም ‹‹ሁልጊዜ ስንቆጭበት የነበረውን ነገር ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ ለሌ/ጄኔራል ይልማና ስታፎቻቸው ነበር ጄኔራሉ የጀመሩት፡፡ ትምህርት ቤቱ እንደገና የማኅበሩን ዓላማና ፍላጎት ሲያስረዱ ተከፍቷል፡፡ ድሮ እኛ በተቀረፅንበት መንገድ ወጣቶችን በመመልመል ቀደምት የነበረውን ልምድ እንደአዲስ 3 ሲኖትራክ አሸዋና 2 ሲኖትራክ ጠጠር እንደተዘጋጀልን ነገሩን፡፡ መትከል ጀምረዋል፡፡ ድሮ አየር ኃይል እንደሚያደርገው በእውነት እጅግ በጣም ነበር የተደሰትነው፡፡ ተዘግቶብን የነበረው ከትምህርት ቤት መልምሎ፣ በሕክምና አጣርቶ፣ ፈተና የቤታችን ደጃፍ እንደተከፈተልን ነበር የተሰማን፡፡ እንዲህ ነው ሰጥቶ ወደሥልጠና ያስገባቸውን ወጣቶች ልክ በእኛ እንግዲህ የተጀመረው፡፡›› ወቅት እንደነበረው በጥራት ተምረው የሚመረቁ ልጆችን የማፍራት ተስፋ የሰነቀ እንደሆነ ተሰምቶን ነበረ›› ይላል፡፡ ይህ የሚገርም ነበር፡፡ እስኪ ለአንድ አፍታ በዓይነ ህሊናችሁ የአየር ኃይሉን አዛዥ ከነስታፎቻቸው ቀድሞ ተጠልቶ የነበረ፣ በቀል ይህ እምነቱ አንድ ሌላ ምስክርነትን አስታወሰኝ - የጁ/ቴክ ቴዎድሮስ የተፈፀመበት፣ ሞት የተፈረደበት የአየር ኃይል አባላት ያቋቋሙት ካሣን፡፡ ቴዲ እዚያ ግቢ ገብተው በነፃነት ለመጎብኘትና ከአዛዡ ጋር የቬትራንስ ማኅበር ግቢ ውስጥ ቆመው ጅምር ሕንፃ ሲመለከቱ ለመገናኘት ከቻሉ ‹‹የቀድሞዎች›› መሐከል አንዱ ነበር፡፡ ከጉብኙቱ ለማሰብ ሞክሩ፡፡ ታሪክ ሲለወጥ፣ ትርክቱም ሲቀየር አይታያችሁም? በኋላ በዓለም አቀፍ ኅብረት ፌስቡክ ገፅ ላይ ይህንን አስፍሮ ነበር፡፡ ይህንን ያየ ማንም ቢሆን የጄኔራሉን የለውጥ ራዕይ ለመጠራጠር አይቻለውም፡፡ ለዚህም ነበር ማኅበሩ እኚህን የለውጥ ፊታውራሪ ‹‹አየር ኃይል ተገኝቼ ያየሁትን በገሀድ ይህንን ታሪክ ለመፃፍ በመቻሌ የማኅበሩ የበላይ ጠባቂ አድርጎ ለመሰየም ሁለት ጊዜ ማሰብ ክብርና ምስጋና ለልዑል እግዚአብሄር አቀርባለሁ። የአሁኑ አየር ያላስፈለገው፡፡ ኃይል አዛዥ ሌ/ጀነራል ይልማ መርዳሳ በክብር ተቀብለው፣ በቂ ጊዜ ሰጥተው ሃሳቤን ለማዳመጥ በመቻላቸው አክብሮቴን እገልፃለሁ።›› ‹‹ያንን በተጨባጭ ካየን በኋላ ምን ማድረግ እንዳለብን ነጋሪ አላስፈለገንም፡፡ ጠቅላላ ጉባዔው አጀንዳው ሲቀርብለት ይህን ዓይነቱን ምስክርነት ብዙዎች የሚጋሩት እንደነበር ከመደሰቱ የተነሣ ያለምንም ወሬ በአንድ ድምፅ ነበር የወሰነው፡፡ አውቃለሁ፡፡ በዶክተር ዐብይ ጥሪ ወደሀገር ከተመለሱት ትውልደ ደግሞስ ለእኛ ማኅበር ከአየር ኃይሉ አዛዥ የበለጠና የቀደመ የበላይ ኢትዮጵያውያን እና አየር ኃይሎች መሀከል ያንን ግቢ ያልጎበኘ ጠባቂ ማን ሊኖር ይችላል?›› አለ ማስተር ዮሐንስ የውሳኔያቸውን አንድም አላጋጠመኝም፡፡ ለአየር ኃይል አባላት ቢሾፍቱ አቀባበል ምክንያት ይበልጥ ሲያብራራልኝ፡፡ ሲደረግ ዝግጅቱን ያደመቀው የአየር ኃይል የሙዚቃ ባንድ እንደነበረ እንዴት ይረሳል? እናም ቀጣዩን ጥያቄዬን አስከተልኩ፡፡ ‹‹መቀራረቡ ‹‹እና የቀጠሮው እለት ግንቦት 15 ቀን ምን ሆነ?›› እንዴት ተጀመረ?›› በማለት፡፡ ማስተር ዮሐንስ ደማቅ ፈገግታውን እያሳየኝ ‹‹የሚገርም ነበር›› ሲል ‹‹በእኛ የድጋፍ ጥያቄ ነበር የተጀመረው›› ሲል መለሰ ማስተር የእለቱን ሁነት ይተርክልኝ ጀመር፡፡ ‹‹ማኅበሩን ወክለን የሄድነው ዮሐንስ ‹‹ሕንፃ መገንባት በጀመርንበት ጊዜ ‹ለምን አየር ኃይሉ አምስት ነበርን፡፡ እኔ፣ ማ/ቴክ ውጅራ ጋሞ፣ ማ/ቴክ ሂርፓሳ ታኦ፣ ማ/ ድጋፍ እንዲያደርግልን አንጠይቅም?› በማለት ደብዳቤ ፅፈን ቴክ ደገፉ ጉርሙ እንዲሁም የአየር መከላከያው ሻለቃ ባሻ ቴዎድሮስ አስገባን፡፡ ለለውጥ የተነሣ መሥሪያ ቤት ለአየር ኃይል አባላት ካሣ ነበርን፡፡ ከቢሯችን ተነሥተን በታክሲ ወደአየር ኃይል አመራን፡፡ የታሰበውን ቤታችንን ስንሠራ ዝም አይለንም ብለን ተስፋ በእጃችን ከደብዳቤውም በተጨማሪ ለአዛዡ ልዩ ስጦታና አባሎቻችን አድርገን ነበር፡፡ ‹‹እናም አንድ ቀን ጄኔራሉ ከስታፎቻቸው ጋር ሊጎበኙን መጡ፡፡ ያ ትልቅ ሰርፕራይዝ ነበር፡፡ ጅምሩን ግንባታ ተመልክተው ‹በጣም ጥሩ ነው፡፡ በርቱ፡፡ እኛም በቻልነው መጠን እናግዛችኋለን› በማለት ለጊዜው ባዶ እጃቸውን ላለመምጣት ሲሉ 100 ኩንታል ሲሚንቶ፣ www.formerethiopianairforce.com 19
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ‹‹የጄኔራሉ ትህትናና መልካም አቀባበል እንደአንድ የኃይል አዛዥ ሳይሆን በታላቅ አክብሮት ይጠይቃሉ›› የሚል ነበር፡፡ ልክ ልጅ ለአባቱ እንደሚሰጠው፣ ባህላችንም እንደሚፈቅደው ዓይነት ልብ ጄኔራሉ መልስ ለመስጠት አላቅማሙም፡፡ ‹‹እስኪ ላስብበት›› የሚነካ ታላቅ አክብሮት ነበር›› አላሉም፡፡ ‹‹ለምን መረጣችሁኝ?›› ብለው አልጠየቁም፡፡ ምላሻቸው ግልፅና ቀጥተኛ ነበር፡፡ አጭር ንግግራቸውን የጀመሩት ለመከላከያ ሠራዊት ያዋጡትን ገንዘብ ቼክ ይዘን ነበር፡፡›› ‹‹ማኅበራችን›› በማለት ነበር፡፡ እጅግ በሚያስገርም ትህትና ከተቀመጡበት ተነሥተው ከፊታቸው የቆሙትን፣ አየር ኃይሉን ሌ/ጄ ይልማ አዛውንቶቹ አየር ኃይሎች እየመጡ መሆናቸው ለሃምሳ ያህል ዓመታት ያገለገሉትን አንጋፋዎች ተገቢውን ክብር እንደተነገራቸው፣ ቢሯቸው ሆነው ‹‹አስገቧቸው›› ከማለት በመስጠት፤ ይልቅ በስታፍ አባሎቻቸው ታጅበው ከቢሮዋቸውና ሁላችንም ከምናውቀው ጠቅላይ መምሪያ ሕንፃ ወጥተው ወደታች ‹‹ለእኔ ለልጃችሁ እንዲህ ያለውን ክብር ስትሰጡኝ እጅግ በጣም በመውረድ በር ላይ በክብር ተቀበሏቸው፡፡ ኩራትና ደስታ ይሰማኛል›› በማለት ጥያቄውን ሲቀበሉ በማኅበሩ አመራሮች ልብ ውስጥ የተፈጠረው ደስታ ወደር አልነበረውም፡፡ ‹‹የጄኔራሉ ትህትናና መልካም አቀባበል እንደአንድ የኃይል አዛዥ ሳይሆን ልክ ልጅ ለአባቱ እንደሚሰጠው፣ ባህላችንም እንደሚፈቅደው በወያኔ 30 ዓመታት ፈተናን የቀመስክ አየር ኃይል ከሆንክ ይህንን ዓይነት ልብ የሚነካ ታላቅ አክብሮት ነበር›› ይላል ማ/ቴክ ዮሐንስ ስትሰማ በሐሴት እንባህ ቢመጣ አያስገርምም፡፡ የወያኔ የተንኮል ወቅቱን ሲያስታውስ፡፡ ሰንኮፍ ከታሪክህ ውስጥ ሲነቀል ቢሰማህ በፍጹም አትደነቅ፡፡ ጉድጓድ የተቆፈረለት ገድልህ መቃብር ፈንቅሎ ቢወጣ ‹‹አጀብ አመራሮቹ ከጄኔራል ይልማና ከስታፎቻቸው ጋር የነበራቸው ነው›› አትበል፡፡ ምክንያቱም የፈጣሪ ተዓምር የሚሠራበትን ቆይታ የተከናወነው ጠቅላይ መምሪያው ፊት ለፊት ባለ ነፋሻማ መንገድ አታውቀውምና፡፡ በወቅቱ ማ/ቴክ ዮሐንስና ባልደረቦቹ ሥፍራ ሲሆን እነማ/ቴክ ዮሐንስ እንደማኅበር አዘጋጅተው ይዘው የተሰማቸው ስሜት ተጠቃሎ ቢገለፅ ይህንን ነው የሚመስለው፡፡ የመጡትን ደብዳቤ በእጅ ከመስጠት ይልቅ እዚያው ቆመው አነበቡ፡፡ የደብዳቤው አብይ ፍሬ ነገር ባጭሩ፤ ‹‹ምንም እንኳን ጥያቄያችንን እንደሚቀበሉ ሙሉ ተስፋ አድርገን ብንመጣም፣ በዚያች ደቂቃ እዚያ ሥፍራ ከአየር ኃይሉ አዛዥ ‹‹የአየር ኃይል ቬትራንስና ቤተሰቦች ማኅበር አባላት እርስዎን እነዚያን መልካም ቃላት መስማት ጠፍታ የነበረች ነፍስህን መልሶ ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳን የማኅበሩ የበላይ ጠባቂ እንዲሆኑ እንደማግኘት ያህል ነበር፡፡›› ማስተር ዮሐንስ ይቀጥልና ‹‹ከዚያ በኋላ ከበላይ ጠባቂነቱ ጥያቄ ጋር አያይዘን በዝርዝር ልናቀርባቸው ያሰብናቸውን ከጡረታ፣ ከሆስፒታል፣ ከቁጠባና ከሌሎችም ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ለዓመታት ምላሽ ያላገኙ ጥያቄዎችን ርዕስ ርዕሱን ብቻ ከማንሣት በስተቀር ሁሉንም ለመዘርዘር አቅሙ አልነበረንም›› አለ፡፡ ይሁን እንጂ ጄኔራሉ የማኅበሩ አባላት ብዙ ጥያቄዎች እንደሚኖሯቸው አላጡትም ነበር፡፡ ስለዚህም ስለሁሉም ጉዳይ ስለየትኛውም ጥያቄ የሰጡት መልስ፤ ‹‹ምንም የሚያሳስብ ነገር የለም ወንድሞቼ፡፡ በአየር ኃይል ደረጃ የሚመለሰው በአየር ኃይል፣ በመከላከያ ደረጃ የሚታየው ደግሞ በዚያው በኩል ምላሽ እንዲያገኝ ይደረጋል፡፡ ከዚያም የሚያልፍ ከሆነ ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትሩም ቢሆን እንዲታይ እንጥራለን›› የሚል በታላቅ ተስፋ የታጀበ ምላሽ ነበር፡፡ በእርግጥም ለታላቅ የአየር ኃይሉ የለውጥ እርምጃ ቆርጠው የተነሡት ሰው እንዲህ ያለው አስተዳደራዊ ጉዳይ አስቸጋሪ ሊሆንባቸው 20 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት እንደማይችል የማኅበሩ አመራሮች እምነት ነበር፡፡ ሥፍራ እንዲዘጋጅ አዝዘው ሁሉም ነገር በሐሴት ፍፃሜውን አገኘ፡፡ እነማስተር ዮሐንስ ለወከሏቸው አየር ኃይሎች የጄኔራሉ መልዕክት ‹‹ጄኔራሉ እንደውም ከዚያም አልፈው በወያኔ ዘመን የተበላሸውን ደግሞ ‹‹ይህ ግቢ ጥንትም ቤታችሁ እንደነበረ፣ አሁንም ቤታችሁ ለማረም የተዘጋጁ ነበሩ›› ይላል ማስተር ዮሐንስ ሁነቱን ሲያስታውስ ነው፡፡ በፈለጋችሁት ጊዜ ከነቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ መውጣት፣ ‹‹የሚያደርጉት ነገር ሁሉ በማኅበራችን ራዕይ ውስጥ የነበረና መጎብኘት ከወንድሞቻችሁ ጋር መገናኘት ትችላላችሁ፡፡ እንዲሳካ ስንፈልገው የነበረ ነበረ፡፡ እሳቸው እንዲያውም ወደኋላ የሚያስፈልጋችሁ ‹‹የሴኩሪቲ ፓስ›› ብቻ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ያላት ተመልሰው የተፋቀው የአየር ኃይሉ ታሪክ ሁሉ ዳግም በልዕልና አንድ አየር ኃይል ነው›› የሚል ነበር፡፡ እንደሚነሣ፣ የሠራዊቱ ክብር ወደቀደመው መንበሩ እንደሚመለስ ነበር አበክረው የነገሩን፡፡ እንግዲህ ከዚህ በላይ ምን እንፈልጋለን?›› ማስተር ዮሐንስና ባልደረቦቻቸውም ለመላው አባሎቻቸውና ለመላው አየር ኃይል ‹‹እንኳን ደስ ያላችሁ›› ለሌ/ጄኔራል ይልማና በእርግጥም ጄኔራሉ አየር ኃይሉን ወደቀደመ ክብሩ እንዲመለስ ለስታፎቻቸውም ‹‹እድሜና ጤና ይስጥልን - እናመሰግናለን›› ለማድረግ መሠረት ነበራቸው፡፡ ልክ እንደቀደምት የአየር ኃይል በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ አዛዦች ሁሉ፣ አየር ኃይልን ከሥረ-መሠረቱ ያውቁታል፡፡ የአየር ኃይል አንጋፋ በሆኑት በእነኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስንና በሌሎችም የአየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅበረትም ለሌ/ጄኔራል ይልማና የበረራ ‹‹ቀስቶች›› ስር ሆነው ተምረዋል፡፡ የአየር ኃይሉን ባህሉን ለስታፎቻቸው ‹‹እንደበርሊን ግንብ በመሃከላችን ተጋርጦ ታሪኩን፣ አስተዳደሩን፣ ወታደራዊ ዲሲፕሊኑን፣ የሥልጠና የነበረውን የመለያየት ግንብ ስላፈራረሳችሁልን ክብርና ሞገስ ባህሪውን፣ የእርስ በእርስ አንድነቱንና ወንድማማችነቱን ለእናንተ ይሁን›› ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡ አሳምረው ያውቁታል፡፡ አየር ኃይሉ ለምን ከወያኔ በፊት ገናናና ጠንካራ እንደነበረ ነጋሪ አያስፈልጋቸውም፡፡ እዚያ ቤት ውስጥ እንደወንድም የሚቆጠሩ ጓደኞች አፍርተዋል - ከምንም በላይ ደግሞ እውቀትን፣ ብልሃትን፣ ቅንነትንና ኢትዮጵያዊነትን፡፡ ማስተር ዮሐንስ ይቀጥላል፡፡ ‹‹ሌላውና ትልቁ የጄኔራሉ እርምጃ ‹የቀድሞ› እና ‹አዲሱ› የሚለውን ከፋፋይ የመለያየት ግንብ 40ኛ ዓመታዊ በዓል ማፈራረስ ነበር፡፡ በጣም አስገራሚ ለውጥ ለማድረግ ነው የተነሡት፡፡ ‹የቀድሞ አዲስ የሚባል ነገር የለም፣ ያለው አንድ አየር ኃይል ነው› ነበር 1982 ቅጥር አባላት ያሉት›› በማለት ይገልፀዋል ‹‹ከመጠላላት ወደወዳጅነት፣ የመሸጋገር 33ኛ ዓመታዊ በዓል ተዓምር ነው የታየው፡፡ በመሃከላችን የተቆፈረው ገደል አንዱ አንዱን በጠላትነት እንዲመለከት ያደረገ ነበረ›› 1989 ቅጥር አባላት መቼም ሰው ሆነህ ብዙ ልታስብ ትችላለህ፡፡ ጊዜ ግን በራሱ እንኳን አሁን ለደረሳችሁበት የአየር ኃይልነት ምህዋር ውስጥ ነው የሚጓዘው፡፡ ወደፊት ልታፈጥነውም ሆነ ዘመናችሁ በአንድነት አደረሳችሁ፡፡ ወደኋላም ልትጎትተው አትችልም፡፡ እናም አሁን ከ30 ዓመት በአየር ኃይላችን በነበራችሁ ቆይታ ላበረከታችሁና በኋላ ጊዜው ሆነና የአየር ኃይል ትንሣኤ በሌ/ጄኔራል ይልማና በስታፎቻቸው ቁርጠኝነት እውን ሆነ፡፡ እያበረከታችሁም ላላችሁት፣ ዛሬም የኢትዮጵያ መኩሪያና መመኪያ ሆናችሁ እንደዘለቃችሁት ሁሉ የነማስተር ዮሐንስ የአየር ኃይል ቆይታ የተጠናቀቀው ከቬትራንስና ቤተሰቦች ማኅበር አባላት ለመከላከያ ሠራዊት የተሰበሰበ የ75 ለወደፊትም የበለጠ የምታበረክቱበት እድሜና ሺህ ብር ድጋፍና ለአዛዡ የተዘጋጀ የማኅበሩ ህንፃ የዲዛይን መልካም እድል ከጤና ጋር እንመኝላችኋለን፡፡ ምስል ስጦታ በማበርከት ነበር፡፡ ጄኔራሉ ከዚያ አቅሙ ውሱን ከሆነ፣ ከልጆቹ ጉሮሮ ተነጥቆ የተሰበሰበ ገንዘብ መቀበል ETAF GLOBAL NETWORK ቢከብዳቸውም በደስታ ተቀብለው፣ በማኅበሩና በአባላቱ ስም የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት በግቢው ውስጥ የፍራፍሬና የአትክልት ልማት የሚካሄድበት www.formerethiopianairforce.com 21
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. የቬትራኖቹ ራዕይ ይህ የቬትራኖቹ ራዕይ ነው፡፡ ከተመሠረተ የአንድ ወደኋላ ላይል ነበር በነገሩ የገባበት›› ይላል ሞክሼው ማ/ቴክ ጎልማሳን እድሜ ያስቆጠረ፣ በብዙ ፈተናና ተግዳሮቶች ዮሐንስ አሴኔ ምስክርነቱን ሲሰጥ፡፡ ‹‹ጊዜው በጣም ስጋት የነበረበት ውስጥ ያለፈ፣ ቤሳ ሳይኖረው ትልቅ ራዕይን የሰነቀ፣ ነበር፡፡ የቀድሞ ሠራዊት አባል ሆነህ፣ እነሱ የጣሉትንና እንዲሞት ‹‹አይቻልምን›› በማይቀበሉ ቁርጠኞች ትግል እውን የሆነ የአየር የፈረዱበትን የአየር ኃይል አባል እንደገና እንዲያንሠራራ ለማድረግ ኃይል ቬትራኖች ቤት፡፡ ከእነሱ ጋር ተጋፍጦ፣ የራሱን ሕይወት አደጋ ውስጥ ጥሎ በእሣት የማኅበሩ ትልቅነት የሚለካው የሰነቀውን ዓላማ በቅጡ ማስተዋል ውስጥ ነበር ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ ማኅበሩን እውን ያደረገው›› ሲቻል ነው፡፡ በ83 ዓ.ም. የተበተኑ አየር ኃይሎችን ማሰባሰብና ይህ ደግሞ እውነት ነበር፡፡ የማ/ቴክ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ ባለቤት ወ/ሮ መረዳዳት፣ የሠራዊቱ ታሪክ ተዳፍኖ እንዳይቀርና እንዳይጠፋ መሠረት እሸቴ ያንን ከባድና አስጨናቂ ጊዜ፣ ያንን የባለቤታቸው መትጋት፣ ገድሉንም ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ፡፡ ከዛሬ 28 ድፍረት የሚያስታውሱት አሁንም እየዘገነናቸው ነው፡፡ ዓመታት በፊት በ1986 ዓ.ም. በዚያ አስከፊ ጊዜ፣ በዚያ የአየር ኃይል ‹‹ያ ወቅት በጣም በጣም የነፍስ ውጪ፣ ነፍስ ግቢ ዓይነት አስጨነቂ አባላት ሁሉ በጠላትነት በተፈረጁበት ወቅት የተቋቋመው ማኅበሩ፣ ጊዜ ነበር፡፡ እሱ ደግሞ ደፋር ነው፡፡ ሰው ይገድለኛል አይልም፡፡ እነዚያን ከባድ ዘመናት እንዴት እንዳለፈ መለስ ብሎ ያስተዋለ ብቻ በድፍረት ነበር የሚሠራው፡፡ እኔ ሁለት ልጆቼን ይዤ ምን ይገጥመው ነው ማኅበሩን ያቋቋሙትም እዚህ ደረጃ ያደረሱትም ይሆን? ዛሬ እንዲህ ሆነ፣ እንደዚያ ሆነ እያልኩ ነፍሴ ሰዎች የከፈሉት መስዋዕትነት እስከምን ደረጃ በሰቀቀን ተጨንቃ ነበር የኖርኩት›› በማለት፡፡ ድረስ እንደሚደርስ መገንዘብ የሚችለው፡፡ የአየር ኃይል ቬትራንስና ቤተሰቦቹ ማኅበር ዛሬ ደረቱን ነፍቶ በልበ ሙሉነትና ውልደት እንግዲህ እንዲህ ባለ አስጨናቂ በነፃነት የሚንቀሳቀሰውን ማኅበር ዘመን ውስጥ ነበር ያለፈው - ቢሮ ፀንሰው የወለዱት ማ/ቴክ ዮሐንስ ወልደ ሳይኖራቸው፣ በየሜዳውና በየሥፍራው ጊዮርጊስና ባልደረቦቻቸው የነበሩት አየር እየተሰበሰቡ ለህልውና ያበቁት ታሪካዊ ኃይሎች ነበሩ፡፡ በተለይም በድፍረቱና ማኅበር፡፡ ማ/ቴክ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ በቆራጥነቱ የሚታወቀው ማ/ቴክ ዮሐንስ ‹ለምን እንደዚያ ያለ ከባድ ድፍረት ወ/ጊዮርጊስ ከምን ዓይነት ፈተና ጋር ውስጥ ለመግባት ቆረጥክ?›› ተብሎ እየተጋፈጠ የማኅበሩን ህልውና ለማስቀጠል ሲጠየቅ የሚሰጠው ምላሽ፤ እንደቻለ የሚያውቁት ቤተሰቦቹና አብረውት የነበሩት ብቻ ናቸው፡፡ የአየር ኃይል ቬትራንስ እና ቤተሰቦች ‹‹ያ የለፋው፣ የደከመው ሠራዊት እንዲሁ አሶሲየሽን አዲሱ መለያ አርማ - የአርማው ትርጉም ሲበተን ማየት ስላሳዘነኝ በእንዲህ ዓይነት ‹‹ዮሐንስ የራሱና የቤተሰቡ ጫናና ሃላፊነት ክንፉ፣ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ክቦች ከነኮከቡ ሁኔታ ብሞክረው ይሻላል ብዬ ነው ›› የሚል እያለበት፣ በዚያ አስከፊ ጊዜ ምንም ቢደርስበት አየር ኃይልንና አባላቱን፣ በክንፉ መሃከል ሦስቱ ነበር፡፡ የተቃቀፉ የሚመስሉ ክቦች የአየር አባላትን ቤተሰቦች 22 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት በስተግራ የአየር ኃይል ቬትራንስና ቤተሰቦች አሶሲየሽን አንዱ መስራች ማ/ቴክ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ እና የአሁኑ ፕሬዚዳንት ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ አየር ኃይሉ እንዲህ ያሉ፣ ከራሳቸው አብልጠው የሥራ ስትለው አይሰማህም፡፡ የማደርገው ቢቸግረኝ ሁልጊዜ ተንበርክኬ ባልደረቦቻቸውን የሚወዱ፣ ራሳቸውን መስዋዕት ለማድረግ እግዚኣብሔርን እለምን ነበር›› ይላሉ፡፡ ዓይናቸውን የማያሹ ሰዎች ነበሩት፡፡ ማስተር ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ ጅማሬው እጅግ ፈታኝ ቢሆንም ታዲያ በመጨረሻ ሕልሙ ለፍሬ በዚያ መልኩ ተስበው ማኅበሩን ከተቀላቀሉት መሀከል አንዱ ደግሞ እንደሚበቃ ሲጀምረው ጀምሮ ፍጹም ጥርጣሬ አልነበረውም፡፡ ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ ነበር፡፡ ‹‹ይኼ ማኅበር በምንም ተዓምር፣ በማናቸውም መንገድ ‹‹እኔ ራሴ ማኅበሩ ስለመኖሩ አላውቅም ነበር›› ይላል እንዴት እውን መሆን አለበት ብዬ አስብ ነበር፡፡ እንደሚሳካም ጥርጣሬ ማኅበሩን እንደተቀላቀለ ሲያስታውስ፡፡ ‹‹ዮሐንስ ነው መንገድ ላይ አልነበረኝም፡፡ አንድ ሰው በቅን ልቦና ከተነሣ እግዚኣብሔር ከእርሱ አግኝቶኝ ቤቱ ከጋበዘኝ በኋላ ሊያግባባኝ የሞከረው፡፡ በኋላ ጠቅላላ ጋር ነው፡፡ በዚህም ውስጥ ብዙዎች አብረውኝ ሆነው መክረው ጉባዔ ሲጠራ እኔንም ጋብዞኝ ስብሰባውን ተሳተፍኩ›› ማ/ቴክ ዮሐንስ ዘክረው እግዚኣብሔር ይመስገን ለዚህ ስኬት ሊበቃ ችሏል›› ነው አሴኔ የማኅበሩ አመራር አባል ለመሆን የበቃውም በዚያ የጠቅላላ የሚለው ማስተር ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ፡፡ ጉባዔ ስብሰባ በ1988 ዓ.ም. በሙሉ ድምፅ ተመርጦ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ማኅበሩ ተግዳሮቶች አልነበሩበትም ማለት አልነበረም፡፡ የማኅበሩ ሌላው ፈተና ደግሞ ገንዘብ ነበር፡፡ ገንዘብ ከሌለህ ምን በወቅቱ በከፍተኛ ችግር ላይ ወድቆ የነበረውን የአየር ኃይል ሠራዊት ልትሠራ ትችላለህ? ቢሮ ለመከራየት፣ የቢሮ ቁሳቁስ ለመግዛት የማኅበሩ አባል አድርጎ ማሰባሰብ በራሱ ከባድ ነበር፡፡ መቼም ለሌላ ሌላውም ነገር ብር ያስፈልግሃል፡፡ በ5 ብር የአባል ወርሀዊ በሬዲዮ ‹ኑ ተሰብሰቡ› ብለህ አታስነግርም፡፡ በነፃነት ማስታወቂያ መዋጮ ምን ልትፈፅም ይቻልሃል? ከባድ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ተስፋ አትለጥፍም፡፡ ሰዉ እሺ ብሎ ቢመጣልህም የመሰብሰቢያ ቢሮ የማይቆርጡት አመራሮች ከየትም ብለው ገንዘብ በማሰባሰብ የለህም - ካልተከራየህ በስተቀር፡፡ እናም ሰዉ የጊዜውን ፊት የመጀመሪያ ቢሯቸውን ከሰው ላይ ተከራዩ፡፡ ቢሮዋ ግን ምንም መጥቆር አይቶ ያንተ ማኅበር አባል ለመሆን ስጋት ቢያድርበት አልነበራት - ወላ ጠረፔዛ ወላ ወንበር፡፡ አትፈርድበትም፡፡ እነማ/ቴክ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ ግን ተስፋ የሚቆርጡ አልነበሩም፡፡ እሱ ለምሳሌ በጎዳና ላይ የሚያገኛቸውን ያ አልመች ሲላቸው ደግሞ ከማዘጋጃ ቤት ከተከራየ ሰው ባልደረቦቹን አስቁሞ ማኅበሩን እያስተዋወቀና እየቀሰቀሰ ነበር ላይ የተከራይ ተከራይ ሆነው አዲስ ቢሮ ያዙና አንድ እርምጃ አባሎቹን ያሰባሰበው፡፡ ተራመድን ብለው ገና ሁለት ወር ሳይሞላቸው አከራዩ ‹‹ቤቱን ስለምፈልገው ልቀቁልኝ›› አላቸው፡፡ አማራጭ አልነበራቸውምና ወይዘሮ መሠረት እሸቴ ያንን ወቅት ሲያስታውሱ ‹‹በየሰው ቤት በማፈላለግ ከአቶ በለጠ ፋንታ ልጅ ላይ ሌላ ቢሮ ተከራዩ፡፡ ቤት እየሄደ ‹እባካችሁ ኑ እንሰባሰብ› እያለ ይለምን ነበር፡፡ እሱ ለቢሮ የሚያስፈልጋቸውን ወንበርና ጠረፔዛ ያገኙት ደግሞ በልግስና እንደዚያ ሲያደርግ በቤታችን ውስጥ ስቃይና ጭንቀት ነበር፡፡ ተው ነበር፡፡ ወዲያውም አንድ የነበረችውን ክፍል አንድ ጨምረውባት የባለ2 ክፍል ቢሮ ባለቤቶች ሆኑ - ኪራዩም በወር ወደ600 ብር www.formerethiopianairforce.com 23
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. በግራ የላስቲኩ የቬትራንስ አባላት የመጀመሪያው ክበብ - በቀኝ አንጋፋዎቹ የቬትራንስና ቤተሰቦች ማኅበር አንቀሳቃሾች በዳማ ላውንጅ ውስጥ (ከፊት ከቆሙት ከግራ ወደቀኝ አራተኛው ለማኅበሩ ከፍተኛ እገዛ ያደረጉት ኮሎኔል ግርማ ደምሴ ናቸው) አደገ፡፡ ይህንን ጥረት ያዩት ጄኔራል ታፈሰ አያሌው በሰዎቹ ትጋት ፍቃድ ካላወጣችሁ አትሠሩም እስከመባል ደርሰን ነበር፡፡ ያኔ ምን ተደስተው ‹‹በርቱ በርቱ የቢሮዎቹን ኪራይ እኔ እከፍላለሁ›› ታደርጋለህ? የተመታህ፣ የወደቅህ ሆነህ ሳለ ለምን ብለህ መገዳደር በማለት ለረጂም ጊዜም ሲከፍሉላቸው ቆዩ፡፡ የማትችል ደካማ ነህ›› ይላል፡፡ ቀጥሎም እዚያው የማዘጋጃ ቤቶች ባሉበት ከቢሮው ፊት ለፊት ‹‹ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል›› ነበር ነገሩ፡፡ ስለዚህም ወደው ባለ ሥፍራ አንድ እንደሻይ ቤት ነገር ሲከፍቱ ደግሞ የማኅበሩ ሳይሆን በግዳቸው ፍቃድ አወጡ፡፡ ፍቃዱን ተከትሎ ‹‹በካሽ ሬጂስተር እድገት እንዲህ እያለ ጀመረ፡፡ ሻይ ቤቱ ግን የሚገርም ነበር፡፡ በግድ መሥራት አለባችሁ›› የሚል ግዴታ ወደቀባቸው፡፡ ችግሩ እዚያ ሜዳ ላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ በተገኘ ቢጫ ቀለም ያለው ማሽኑን መጠቀሙ ላይ አልነበረም፡፡ ይልቁንስ ማሽኑን ስትጠቀም የላስቲክ ዳስ ነበር አባሉ እንዲዝናና ሥፍራ የተዘጋጀለት፡፡ ያ የግዙፍ የሻይ ሂሳብ ላይ ግብር መጨመር ግድ የሚልህ በመሆኑ እንጂ፡፡ ታሪክና ገድል ባለቤት የሆነ ሠራዊት ሻይ መጠጫ እንኳ ምቹ ሥፍራ ያልነበረው እንደነበረ ሲታሰብ ምንኛ ልብን ይሰብር? ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ ያንን ጊዜ በምሬት ያስታውሰዋል ‹‹እኛ ሃሳባችን የነበረው ለአባሎቻችን በተመጣጣኝ ዋጋ መስተንግዶ ያንን ክበብ ማካሄድ በራሱ አስቸጋሪ እንደነበረ ማ/ቴክ ዮሐንስ ለማቅረብ ነበር፡፡ አባሎቻችን አቅም የላቸውም፡፡ ጡረታ ያላቸው አሴኔ ሲያስታውስ ‹‹ክበቡን እንደማኅበር ለማካሄድ እንኳን ንግድ ብዙ አይደሉም፡፡ ግን ምን ማድረግ እንችላለን?›› በማለት፡፡ አቶ ኃይሉ ዳማ (የዳማ ቤተሰቦች) 400 ሺህ ብር እንዲህ ባለ ፈታኝ ትግል ውስጥ ነበር እንግዲህ ማኅበሩ ሲጓዝ ኮ/ል ግርማ ደምሴ 267 ሺህ ብር የነበረው፡፡ በየአጋጣሚው፣ በየአቋራጩ አመራሮቹን ተስፋ ኮ/ል አስፋው አየልኝ 65 ሺህ ብር ለማስቆረጥ ከሚደረግባቸው ጫና ጋር ተጋፍጠው፡፡ የአ/ኃ አባላት ልጆች ከሎስ አንጀለስ 56 ሺህ ብር ኮ/ል ብርሐኑ ከበደ (ለበዓል የሚከፋፈል) 50 ሺህ ብር በማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ አገላለፅ ‹‹ፈተናው ከባድ ነበር፡፡ በቀጥታም የጄ/ል ለገሠ ተፈራ ቤተሰቦች 45 ሺህ ብር ይሁን በተዘዋዋሪ እኛን ለማዳከም ያልተሞከረ፣ ያልተደረገ ነገር ማ/ቴክ ካሣሁን ፋንታ 10 ሺህ ብር አልነበረም፡፡ ማኅበሩ አየር ኃይል አፍንጫ ላይ ቢሮውን ከፍቶ መ/አ አበራ ኃይሉ 5 ሺህ ብር አባላቱን ማሰባሰቡ በጥሩ ዓይን አልታየም›› ኮ/ል ተሾመ አበበ 400 ኩንታል ሲሚንቶ ሻለቃ ደምስ (የጦር ሠራዊት አባል) 200 ዶላር በዚህ ዓይነት ሁኔታ ኮሚቴ በኮሚቴ እየተተካ በቅብብሎሽና በትግል አቶ ይልቃል አስፋው 100 ዶላር ውስጥ ዛሬ ላይ ለመድረስ ተቻለ፡፡ ማኅበሩ የእኔ ነው የሚለውን ማ/ቴክ ብዙነህ አሽኔ 100 ዶላር የራሱን ቤት እስካገኘበት ጊዜ ድረስ፡፡ ያንን ቤት ለማግኘት የተጓዘበት ሜ/ጄ ይልማ መርዳሳ (አየር ኃይል) 100 ኩንታል ሲሚንቶ፣ 3 ሲኖትራክ አሸዋ፣ መንገድ ደግሞ ራሱን የቻለ ታሪክ ያለው አስደማሚ ድራማ ነበር 2 ሲኖትራክ ጠጠር የሚመስለው፡፡ ሊ/ኤክማን ታደሰ ረጋሣ አርባ ወንበርና 10 ጠረጴዛ (ለክበቡ) ማ/ቴክ አስፋው ሺፈራው 20 ሺ ብር የሚገመት ችግኝ ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ እንደሚለው በዚያን ጊዜ ለእነሱ ቦታ ሰጥቶ መ/አ ባዩ ያደሣ በችግኝና በመሳሰሉት አረንጓዴ ተክሎች በተለያዩ ጊዜያት የገንዘብና የዓይነት እርዳታ ካደረጉት አየር ኃይሎችና ቅን ማኅበሩ ሲያድግ ለመመልከት የሚፈልግ መንግሥታዊ ሥርዓት ኢትዮጵያውያን መሃከል ጥቂቶቹን ለማሳያ ያህል 24 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት በሌለበት ጊዜ ‹‹ባለ አራት ፎቅ ህንፃ 100ሺህ ብር ሲያክሉላቸው ደግሞ ጉዞው እንገነባለን›› ተብሎ ፕሮጀክት ቢቀረፅም ከእርምጃ ወደሶምሶማ ተቀየረ፡፡ ኮሎኔል ጥረታቸውን ለማደናቀፍ ብዙ እንቅፋት ግርማ በራሳቸው ጊዜ ድንገት ደውለው ተደቅኖባቸው ነበር፡፡ እንደምሳሌም ህንፃው ‹አሁን ምን ልታደርጉ ያሰባችሁት አለ? ምን ይገነባል በተባለበት አሁን ባለበት ሥፍራ ያስፈልጋችኋል?› በማለት በተለያዩ ጊዜያት ‹‹የከፍተኛ ኤሌክትሪክ መስመር (ሀይ ለማኅበሩ የሰጡት ድጋፍ ወደ 267 ሺ ብር ቴንሽን) ስለሚያልፍ ቦታው አይፈቀድም›› ይደርሳል፡፡ የሚለው ማደናቀፊያ አንዱ ነበር፡፡ ሰዎቹ ኮሎኔል ተሾመ አበበ ደግሞ 400 ኩንታል የሌለ የተንኮል ሃይ ቴንሽን ነበር የፈጠሩት፡፡ ሲሚንቶ ከሚድሮክ ሲያስፈቅዱላቸው ያም ሆኖ ጥረቱ ቀጥሎ በመጨረሻ ሶምሶማው ሽምጥ እንደመጋለብ ዳዳው፡፡ ተሳካ፡፡ ይህ እውን እንዲሆን ደግሞ ይህ እንግዲህ ትልቅ የመነሻ አቅም ነበር፡፡ በወቅቱ ከነበሩት ኮሚቴዎች ልፋት ባሻገር ማኅበሩ ዛሬ ለደረሰበት ደረጃ እንዲደርስ እነኮሎኔል አቡ ባዬና መ/አ ፍቃዱ ማሞን እነዚህና በሰንጠረዥ ያመለከትናቸው የመሳሰሉ ቅኖች ለግንባታው ዋስትና የተለያዩ ወገኖች ድጋፍ ከፍተኛውን ሚና በመስጠት ለማኅበሩ ስኬት ከፍተኛ ተጫውቷል፡፡ ነገሩ ግን በዚህ የሚያበቃ ሚና ተጫውተዋል፡፡ ሌላው አስገራሚ አልነበረም፡፡ አቶ ኃይሉ ዳማ በፊት የለገሱትን ነገር ከአባሎቹ ከሚሰበስበው የአምስት ዳማ ላውንጅ - የአየር ኃይሉ ባለውለታ የአቶ ዳማ ናደሞ አካቶ በጠቅላላ የ1.2 ሚሊዮን ብር ብር ወርሃዊ መዋጮ ሌላ አንዳችም መታሰቢያ በማኅበሩ የመመገቢያና የስብሰባ አዳራሽ ድጋፍ ለማድረግና እስከህንፃው ፍፃሜም ገቢ ያልነበረው ማኅበሩ ‹ባለአራት ፎቅ ሕንፃ እገነባለሁ› ብሎ የበኩላቸውን ሊያደርጉ ቃል መግባታቸው የሚያሳየን ነገር አየር መነሣቱ ነበር፡፡ ኃይል ምን ዓይነት ጠንካራ ልብ ያላቸው ወዳጆች እንዳሉት ነው፡፡ ‹‹ከየት አምጥታችሁ?›› ሲባሉ፤ በቀጥታ በገንዘብ ከሚሰጡት ድጋፍ በተጨማሪም መፅሐፍ ሸጠው ‹‹አቅም ያለው፣ አየር ኃይሉን የሚወድ፣ ገድልና ታሪኩን የሚያከብር ካገኙት ገቢ ቀንሰው ገንዘብ የለገሱትን ኮሎኔል አስፋው አየልኝን ሀገር ወዳድ ዜጋ ይደግፈናል›› የሚል ነበር መልሳቸው፡፡ ጨምሮ ከወጣቶቹም ሊ/ኤክማን ታደሰ ረጋሣን የመሳሰሉ ቅኖች በግላቸው ድጋፍ በማሰባሰብ፣ ያላቸውን በመስጠት፣ በጉልበትና መቼም እነዚያ ሰዎች እድለኞችና ደፋሮችም ናቸው፡፡ ከፅናታቸው በሃሳብ በማገዝ እስካሁን ከማኅበሩ ጎን የቆሙ፣ የቁሳቁስና ሌላም ጋር እምነታቸው ‹‹ተራራ›› የመግፋትን ያህል ብርታት ነበረው፡፡ ዓይነት ቴክኒካል እርዳታም ያደረጉ ነበሩ፡፡ ወይም ተስፋን ሰንቆ መጓዝ እጅን አጣምሮ ከመቀመጥ ተሽሎ ይሆናል፡፡ ደግሞም ልክ ነበሩ፡፡ ገና ሲጀምሩት ጀምሮ የቅን ከሁሉም እጅግ የሚያስደስተው ደግሞ ሜ/ጄ ይልማ መርዳሳ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ አልተለያቸውምና፡፡ እንደአንድ አብይ እንደአሁኑ የማኅበሩ የበላይ ጠባቂ ሳይሆኑ፣ ገና ህንፃው በመገንባት ምሳሌም የአቶ ዳማ ናደሞን ቤተሰቦች መጥቀስ ይቻላል፡፡ ላይ እያለ፣ ከነስታፎቻቸው ማኅበሩን ሊጎበኙ በመጡ ወቅት ባዶ እጃቸውን ያለመምጣታቸው ነበር - የ100 ኩንታል ሲሚንቶ፣ የ3 ‹‹አቶ ዳማ›› ይላል ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ ‹‹ሐብታም ሆነው እንደድሃ ሲኖትራክ አሸዋና የ2 ሲኖትራክ ጠጠር ድጋፍ ይዘው እንጂ፡፡ የኖሩ፣ የድሃ አባት የነበሩ፣ ቅን፣ ሩህሩህና ደግ፣ አየር ኃይልን የሚወዱ ነበሩ፡፡ የአየር ኃይሉ ምግብ አቅራቢ ሆነው በመሥራታቸው ለሠራዊቱ ታዲያ እነዚህን የመሳሰሉ ሰዎች እና በሁሉም አቅጣጫ ድጋፍ ከቤተሰብም በላይ የአየር ኃይሉ አንድ አካል ሆነው የዘለቁ ነበሩ›› ሊያደርግለት የተዘጋጀውንና እያደረገለት የሚገኘውን የማኅበሩን አንድ አካል አንድ አምሳል የሆነውን የአየር ኃይል ዓለም አቀፍ ማኅበሩ የልብ ልብ እንዲሰማውና ሞራሉ እንዲገነባ ያደረጉትም ኅብረትን ይዘህ ጨረቃን ለማውረድ ባታልም እንኳ፣ በምድራዊ የእኚሁ ሰው ቤተሰቦች እና ሌሎችም አየር ኃይሎችና ቅን ኃይልና አቅም ሊሠራ የሚችልን ማናቸውንም ተግባር ብታቅድ ምን ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡ የመጀመሪያው በማኅበሩ እጅ የገባ ይሳንሃል? በቀጣይም ዲሲ እና አውሮፓ ከሚገኙት የአየር ኃይል የ400ሺህ ብር ድጋፍ በአቶ ኃይሉ ዳማ ሲለገስ፣ ያ ህልም ይመስል የነበረ ተስፋ ወደተጨባጭ ራዕይነት ተለወጠ፡፡ ኮሎኔል ግርማ ደምሴ ወደ ገፅ 45 ዞሯል www.formerethiopianairforce.com 25
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ከአየር ኃይል መሥራቾች መሃከል ባለ ግርማ ሞገሱ እንጦጦ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ከባሕር ወለል በላይ 3200 ሜትር ከፍ ብሎ የሚገኝ ተራራ ነው። ከ1986 ዓ.ም. ጀምራ ዘመናዊቷ አዲስ አበባ እንጦጦን ተንተርሳ ወደ ደቡብ፣ ምሥራቅና ምዕራብ አቅጣጫዎች በሰፊው ከተንጣለለው ሜዳ ላይ እየተስፋፋችና እያደገች የመጣች ከተማ ናት። ከጠላት በፊት እንጦጦ ይኖሩ የነበሩ የስዊድን ሚሽን አባላት በጠላት መምጣት ምክንያት አካባቢውን ለቀው ቢሄዱም፣ ከጠላት መውጣት በኋላ ተመልሰው ወደ እንጦጦ በመምጣታቸው እና ኑሯቸውን በመቀጠላቸው ቀደም ሲል ከስዊድኖቹ ጋር ይኖሩ ቤተሰቦቻችን እንደገና አብረዋቸው መኖር ጀመሩ። ይሉናል አንጋፋው የአየር ኃይል ቬባልደረባ ኰ/ል እስጢፋኖስ ቡሸን። ኮ/ል እስጢፋኖስ ቡሸን የትውልድ ስፍራቸው ወለጋ ጠቅላይ ትምህርታችንን እንዳገባደድን፣ እንደ አባቶቻችን ሁሉ ስዊድኖቹ ግዛት ግምቢ ሲበን ወረዳ ነው። የስድስትና ሰባት ዓመት ከአሁን በኋላ ወደ ወለጋ ተመልሳችሁ በመሄድ አስተምሩ አሉን። ታዳጊ ሆነው እዚያው ወለጋ ጠ/ግዛት ውስጥ ቦጂ ከርከሮ ይሁን እንጂ እኛ ወደ ወለጋ መመለሱን አልፈለግነውም። በአጋጣሚ ወደሚባል ወረዳ ተዛወሩና ትምህርታቸውን ሚሲዮኖች ጋ መማር ከመካከላችን አንዱ ጓደኛችን አዲስ አበባ ውስጥ ሲቪል አቪዬሽን ጀመሩ። በኋላም በግምት አሥራ አምስት ዓመት ሲሞላቸው ወደ የሚሠራ አጎት ስለነበረው እዚያ ለማደር ሄዶ አየር ኃይል የሚባል አዲስ አበባ መጡ። መሥሪያ ቤት ተማሪዎችን ለመቅጠር እንደሚፈልግ በመስማቱ ከስዊድኖቹ አምልጠን ልንፈተን ወደ አየር ኃይሎች ጋ ሄድን። አሥር በጣም ተግባቢና ጨዋታ አዋቂ የሆኑትን ኰ/ል እስጢፋኖስን እስኪ ስለ የምንሆን ተማሪዎች ፍልውሃ አካባቢ ዴኒስ ሆቴል ውስጥ የሚሰጠውን ቤተሰቦችዎ እና ስለ አስተዳደግዎ ትንሽ አጫውቱን ስንላቸው፣ በደስታ ፈተና ተፈትነን አለፍንና አየር ኃይል የመቀጠሩን ዕድል አገኘን። ብለው ታሪካቸውን እንዲህ አካፈሉን፡፡ ‹‹ያኔ አየር ኃይሉ ገና በመመሥረት ላይ ነበር። ከእኛ በፊት የመጡ ‹‹አባታችን አቶ ቡሸን ሲባ፣ እናታችን ደግሞ ወ/ሮ ደገቲ ጉዶ ይባላሉ። የመጀመሪያ ኮርስ የበረራ ተማሪዎች የበረራ ሥልጠናቸውን እያካሄዱ አባታችን አቶ ቡሸን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በፊት አዲስ አበባ እንደነበረ አስታውሳለሁ። ደብረ ዘይት/ቢሾፍቱ የሚገኘው የበረራ ሜዳ ስዊድሽ ሚሽን መጥተው ትምህርት ይማሩና ይሠለጥኑ ነበር። በተገቢው ደረጃ የተዘጋጀ አልነበረም፡፡ መኖሪያ ሰፈሮች ገና በመሠራት ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ በተራቸው ወደ ወለጋ ጠ/ግዛት ሄደው ላይ ነበሩ። እኛ አየር ኃይሉን ከተቀላቀልን ጀምሮ የበረራ ሜዳውን እንዲያስተምሩ ስዊድኖቹ አባታችንን ወደዚያ መለሱዋቸው። በማስተካከልና የተለያዩ ሥራዎችን ከትምህርታችን ጎን ለጎን እንሠራ ነበር። አባታችን ወደ ወለጋ ለማስተማር ከተመለሱ በኋላ ከእናታችን ጋር ተገናኙና ትዳር መሥርተው ዘጠኝ ልጆችን በመውለድ ተባረኩ። ‹‹ከመጀመሪያው ኮርስ እነ ምትኩ ሙለታ፣ ጋዲሳ ጉማ፣ አለማየሁ ሰባት ወንዶችና ሁለት ሴቶች። የመጀመሪያውና የመጨረሻው አበበን የመሳሰሉ እጅግ ብሩህና ፈጣን አዕምሮ የነበራቸው ወጣቶች ወንድሞቻችን በማረፋቸው አሁን ሰባታችን በሕይወት አለን። በበረራ ሥልጠና ላይ ነበሩ። በዚያ ዘመን አየር ኃይሉ በስዊድኖች አምስት ወንድና ሁለት ሴት። ሰሜን አሜሪካ ሶስት፣ የቀረነው ይመራ እንጂ የአየር ኃይሉ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ አዛዥ የነበሩት አራታችን ደግሞ እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ እንኖራለን። ጄ/ል አሰፋ አየነ በአገናኝ መኮንንነት እያገለገሉ ነበር። ለበረራ ሥልጠና ሴሲናና ታይገር ሞዝ ባለ ሁለት ክንፍ አውሮፕላኖች ነበሩ። እኔ በሬዲዮ ‹‹በ1930 ዓ.ም. አካባቢ በስዊድሽ ሚሽን የሚሰጠውን 26 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ኦፕሬተርነት ለሶስት ዓመታት ሠለጠንኩና ኮሎኔል እስጢፋኖስ ጋብቻቸውን በፈፀሙበት ወቅት በሙያዬ ከአስተማሪነት እስከ ሱፐርቫዘር ድረስ አገልግያለሁ። አውሮፕላንና ዲሲ-3 ፣ ዳቭ ባለ ሁለት ሞተር ተረከቡ። ብዙም ሳይቆይ አየር ኃይሉ የመሳሰሉ የመጓጓዣ አውሮፕላኖች ጥቅም ከአሜሪካ ጋር አዲስ ስምምነት አደረገና ‹‹ንጉሡ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የአየር ላይ መዋል ጀምረው ነበር። ፊታችንን ወደ አሜሪካ ቴክኖሎጂ አዞርን። ኃይሉን እድገት በቅርበት ይከታተላሉ። ቤተ ‹‹በበረራና በተለያዩ የቴክኒክ ሙያዎች መንግሥታቸውን ሆራ አፋፍ ላይ በማሠራት ‹‹አየር ኃይል ከሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች እንዲሁም በሰፕላይና አስተዳደር ጭምር በየጊዜው ደብረ ዘይት ይመላለሱ ነበር። ከየትምህርት ቤቱ ተማሪዎችን እየመለመለ ተማሪዎች ወደ አሜሪካ በመላክ ማሠልጠን ያመጣ ስለነበር ሁላችንም እኩልና በመጀመሩ አየር ኃይሉ ማደግ ጀመረ ። እግረ ‹‹በፈረንጆች እየተመራ የነበረው አየር ኃይል በመካከላችን ምንም ዓይነት ልዩነት መንገዱንም ቁጥራቸው ከ20 የማያንሱ 1953 ዓ.ም. በጄ/ል መንግሥቱ ነዋይ መሪነት አልነበረም። ዘመናችን በጣም ደግና ፍቅር ሙያተኞች እየተመረጡ ወደ ኢትዮጵያ የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት ጊዜ ጄ/ል የሞላበት እንዲሁም መከባበር የነበረበት አየር መንገድ በመዛወርም አየር መንገዱን አሰፋ አየነ ከአገናኝ መኮንንነት ወደ አየር ወቅት ነበር። ማጠናከርና ማሳደግ ጀመሩ። እነ ካፒቴን ኃይሉ ምክትል አዛዥነት ደርሰው ነበር። ጄ/ል አሰፋ በወቅቱ የፒ-2 ሁለተኛ ኮርስ ‹‹ስዊዲኖቹ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ጄ/ል አለማየሁ ፣ ኮ/ል ስምረት መድሃኔን የመሳሰሉ አባል ቢሆኑም፣ ቀድሞውኑ ከአየር ኃይል ውጪ በሠራዊት አባልነት ሲያገለግሉ የነበሩና አሰፋ አየነ ሙሉ ለሙሉ የአዛዥነቱን ስፍራ ሰዎች ለአየር መንገዱ ከፍተኛ ግብዓት በማዕረግም በልምድም ሆነ በዕድሜ ከፍ ያሉ ሰው ነበሩ፡፡ ቢ-12 አውሮፕላን በራሪም ሆነዋል። በኋላ ሲዊድኖቹ ወደ 1954 ዓ.ም. አካባቢ እየለቀቁ መሄድ ጀመሩ። ‹‹ከስዊድኖቹ መጀመሪያ አየር ኃይልን ያቋቋመው ቮን ሮዘን ይባላል። ቀጥሎም ሊንዳል የሚባል ቀጥሎም ፎርድ የሚባል ነበር። በዘመኑም እንደ ቢ-17 ቦምበር እኛ ማነን? 27 በሆነ ወቅት፣ ባንድ ዘመን፤ ሳናስበው እድል መርቶን፤ ከየቀዬው ተሰባስበን፤ በልጅነት ከቤተሰብ፣ ከናት ካባት ተፈልቅቀን፤ ሐረር ሜዳ የተገኘን..... ደግሞም ዛሬ ብዙ ዘመን አሳልፈን፤ ነጭ አብቅለን፣ በራ ሆነን፤ በእውቀት በልምድ፣ ብዙ በስለን፤ ሀገር ወገን አገልግለን ይኸው ዛሬ እዚህ ሥፍራ የተገኘን፤ ለመሆኑ እኛ ማነን? www.formerethiopianairforce.com
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ሆነዋል። ብለው አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል። እነ ሻ/ቃ መንግሥቱ በእርሳቸው ላይ የሚጨክኑባቸው የመሰላቸው አልመሰለኝም። ‹‹በኋላም የ1966 ዓ.ም. የለውጥ እንቅስቃሴ ሲነሣ የአየር ኃይሉን ከፍተኛ ሙያተኞችና አዛዦችን ወደ እስር ቤት እንዲጋዙ ተደርጓል። ጄ/ል ‹‹እውነቱን ለመናገር ንጉሡ በጣም ተራማጅና የዕድገት ሰው አሰፋ አየነ ፣ በጄ/ል አበራ ወ/ማሪያም፣ በጄ/ል አሰፋ ገ/እግዚ፣ በጄ/ል ነበሩ። እኔ በግሌ በጣም የማከብራቸውና የምደግፋቸው ሰው ዮሃንስ ወ/ማሪያም በመጨረሻም ጄ/ል ታዬ ጥላሁን በመከታተል ነኝ። ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ብዙ እድገትን አምጥተዋል። መቼም ወደ አዛዥነት መጥተዋል። እኔም አንድ ስድስት ወር ካገለገልኩ በኋላ ሰው አንድ ጎዶሎ ነገር ሲገኝበት በዛ ስለሚወገዝ ካልሆነ በስተቀር። ጡረታ ወጥተሃል ተባልኩና ተሰናበትኩ። ለውጡ ብዙ በጎ ሥራ የሠሩና ሀገራችንን በዓለም ያስተዋወቁ እንደ ፀሃፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተ ወልድን የመሳሰሉ ሰዎችን በግብታዊነት ‹‹በአየር ኃይል ቆይታዬ በቢ-17 አውሮፕላን ላይ በሬዲዮ ኦፕሬተርነት መግደሉ ከፍተኛ ወንጀል ነበር። እንደ ጄ/ል አሰፋ አየነ ዓይነት ሰዎች እበር ነበር። እንደሚታወቀው ቢ-17 ቦምበር ተዋጊ አውሮፕላን ነው። በምንም ዓይነት ሙስና ውስጥ የማታገኛቸውን ሰዎች አንድ ላይ ቢ-17 ስኳድሮን ወደ አስመራ በመዛወሩ ምክንያት በጄ/ል አበራ በአሰቃቂ ፍርድ መግደል በእውነቱ ትክክል አልነበረም። ወ/ማሪያም አዛዥነት የሁለተኛው አየር ምድብ በይፋ ተከፍቶ ሥራውን ጀመረ። እኔም በኋላ ወደ ትራንስፖርት አውሮፕላን ‹‹በ1967 ዓ.ም. በጡረታ ከወጣሁ በኋላ አምስት ዓመት ቆይቼ ዲሲ-3 ላይ መብረር ጀመርኩኝ። ትራንስፖርት ስኳድሮን ከ1946 በአንድ መንግሥታዊ ባልሆነ ፋሚሊ ፕላኒንግ “ቤተሰብ መምሪያ” – 1950 ዓ.ም. ካገለገልኩ በኋላ አስመራ ሁለተኛው አየር ምድብ ድርጅት ውስጥ ለ16 ዓመታት አገልግያለሁ። በአየር ኃይል ውስጥ በሬዲዮ ኮሙኒኬሽን ኦፊሰርነት አገልግዬ ሐረር ሜዳ አየር ምድብ ለ28 ዓመታት፣ ቤተሰብ መምሪያ ደግሞ ለ16 ዓመታት በጥቅሉ ጠቅላይ መምሪያ ፋይናንስ ክፍል በበጀት መምሪያው ውስጥ ለ44 ዓመታት አገልግያለሁ። ደብረ ዘይት/ቢሾፍቱን ከአምስት ከ1954 – 1957 ዓ.ም. ተመድቤ አገልግያለሁ። በመጨረሻም ወራት በኋላ በመልቀቅ ወደ አዲስ አበባ አቀናሁ። ከለውጡ 1966 ዓ.ም. በኋላ በጡረታ እስክሰናበት ድረስ የአየር ኃይሉ የፋይናንስና አካውንቲንግ ም/አዛዥ በመሆን እየሠራሁ ‹‹ሁለት ወንድ ልጆች አሉኝ። ጂግሳ እና ሚኪያስ ይባላሉ። ሁለቱም ነበር። ሰሜን አሜሪካ ነዋሪ ናቸው። ያኔ ብሄራዊ ውትድርና የሚባል ተጀምሮ ነበር። ሁሉንም ወጣቶች ወደ ጦር ሜዳ ለመውሰድ ከፍተኛ ‹‹በዚያ ዘመን አየር ኃይል ለስዊዲኖች መኖሪያ ተብሎ በጥሩ የቤት ለቤት አፈሳ ይካሄዳል። አጋጣሜ ሆነና የመጀመሪያ ልጄ ጂግሳ ሁኔታ የተሰሩ ቤቶች ውስጥ ከሞዴል ት/ቤት ጀርባ 35 ቁጥር ቤት ወደ አሜሪካ የመሄድ ዕድል አግኝቶ ከሀገር መውጣት ቻለ። ውስጥ እኖር ነበር ። ‹‹የደርግን ፍፃሜ ይቅርታ ሳላደርግላቸው ነው የተፈፀመው። ደርግ ‹‹በ1965 ዓ.ም. ዕድል ዕጣ ፋንታ አዲስ አበባ ላይ የልጆቼን እናት ወ/ሮ ብዙ የተሳሳተ መንገድን ተከትሎ ከፍተኛ ጥፋት ፈፅሞ አልፏል። ሙሉ አየለን አገናኘንና በጋብቻ ቃል ኪዳን ተሳስረን ተጋባን። በ1966 ቀጥሎ ህወሃት መራሹ የኢህአዴግ መንግሥት ሲተካም እንዲሁ ዓ.ም. በለውጡ እንቅስቃሴ ምክንያት ወደ እስር ቤት ስጋዝ ባለቤቴ በፍፁም ልቤ አልተቀበልኳቸውም። ደርግ ጉልበት በማብዛት ድርስ ነፍሰ ጡር ነበረችና የመጀመሪያ ልጄን ጂግሳን በሰላም ተገላገለች። ሀገሪቷን ወደ ከፍተኛ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ሲከታት፤ ጂግሳ ማለት ወደ አማርኛ ስንመልሰው “ናደው” እንደ ማለት ነው። የኢህአዴግ መንግሥት ደግሞ ህዝብን የሚከፋፍል የዘረኝነት ፖለቲካ ይዞ በመምጣት ተግባራዊ አደረገ። ‹‹ለውጡ ብዙ ችግር እንዳመጣብንና እንደናደን ለማስታወሻ ያወጣንለት ስም ነው። በዚያ ዘመን እነ ማ/ቴክ ግርማ ዘለቀ በአየር ‹‹እኛ ድሮ ከሁሉም የሀገሪቷ ክፍል ተመልምለን ወደ አየር ኃይል ስንመጣ ኃይል ውስጥ ግንባር ቀደም የለውጡ አቀንቃኞች ነበሩ። ማ/ቴክ የተለያየ ቋንቋ እና ባህል ይዘን ብንመጣም፣ በፍፁም የዘረኝነት ስሜት ግርማ በኢህአዴግ ዘመን በፓርላማ ውስጥ ኃይለኛ ተከራካሪ የነበሩት በውስጣችን አልነበረም። በጓደኛ መካከል በቋንቋ አነጋገራችን እርስ የዕውቁ የፓርላማ አባል የሻለቃ አድማሴ ዘለቀ ወንድም ነበሩ። እነ ማ/ በእርስ እንደቀልድ ብዙ ብንባባልም፣ ከግል ጨዋታ ባለፈ መቃቃርን ቴክ ግርማ ዘለቀ ሶስት ቀንና ሶስት ሌሊት ካሰሩን በኋላ ለቀቁን። ፈጥሮ አያውቅም። ኢሕአዴግ ግን መርዘኛ ዘረኝነትና ልዩነት ሆን ብሎ በመፍጠር ሀገርን በዘረኝነት ፖለቲካ እንዲለያይ አደረገ። በፍፁም ‹‹በእርግጥ በዚያን ዘመን ንጉሡ እርጅና እየተጫናቸው ነበር። ጥሩ ነገር አልሠሩም። ትውልድን በክለዋል። ምናልባት የሚቀጥለው ይሁን እንጂ እርሳቸውን ከሥልጣን የሚያወርዷቸው የመሰላቸው ትውልድ ያስተካክለው ካልሆነ በስተቀር እንደዚህ በቀላሉ የሚስተካከል አልመሰለኝም። ባለሥልጣኖቻቸውን ሁሉ ሂዱና እጃችሁን ስጡ 28 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት አይደለም። በብዙ ዓመታት ነው ወደ ኋላ ተዓምር ያሳየናል ብዬ አምናለሁ። ዶ/ር እየቀሩ ሄደዋል። ከ30 አባላት ውስጥ ለጊዜው የመለሱን። ዐብይ የቤት ሥራውን በሚገባ የሚሠራ ሰው አራት ወይም አምስት ወንዶች ነን የቀረነው። ይመስለኛል። ሁሉንም ዕቅዶቹን ለህዝብ አሁን ከምንገናኘው ውስጥ አምስተኛው ‹‹ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አህመድ የእግዚአብሄር ማሳወቅ አይጠበቅበትም። እርግጠኛ ነኝ የአየር ኃይል አዛዥ የነበሩት ጄ/ል ታዬ ጥላሁን፣ መልዕክተኛ ነው የሚመስለኝ ለእኔ። እርሱ ዕቅዱን በሚገባ አዘጋጅቶ ጨርሷል ብዬ ተስፋ በወጣትነቱ ም/መ/አ ሳለ ወደ አየር መንገድ ወደ ሥልጣን የመጣበት ወቅት እጅግ ከባድና አደርጋለሁ። ዋና ዋናዎቹን ብንቃኝ እነዚህን የተዛወረው ኃይሉ ወ/ሰማያት ፣ ኮ/ል ስምረት አስቸጋሪ ወቅት ነው። ድህነቱ፣ ረሃቡ፣ ሥራ አስቸጋሪ ሰዎች መንቀል፣ ሕገ መንግሥቱን መድሃኔ ከመሳሰሉት ጋር እስከ አሁን በክፉም አጥነቱ እንዳለ ሆኖ ዘረኝነቱ ከፍተኛ ደረጃ መከለስ፣ ከምዕራባውያኑ ጋር ያለውን ግንኙነት በደግም እንገናኛለን። የደረሰበት ወቅት ላይ ነው ዶ/ር ዐብይ ወደ ማስተካከል እንደዚህ ቀላል አይደለም። ሥልጣን የመጣው። እንዲህም ሆኖ አስደናቂ ለሕይወቱ መጠንቀቅ ሁሉ ይኖርበታል። ከዚህ ‹‹የቀድሞው የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት የነበሩት ሥራዎችና ልማቶችን እየሠራ ይገኛል። የዓባይን አንፃር ጠ/ሚሩ ብዙ ፈተናዎች ይኖሩበታል። መ/አ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ በጣም ሸሪኬ ነበር። ግድብም ለማስጨረስ ደፋ ቀና እያለ ነው። እግዚአብሄር እንዲጠብቀው እፀልይለታለሁ። መ/አ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ወደ አየር ኃይል በዚህና በዚያ ዶ/ር ዐብይ ጥሩ ምርጫዬ ነው። ሲመጣ ሙሉ መ/አ ሆኖ ነው የመጣው። ‹‹ሌላው ከድሮ ጓደኞቼ የአየር ኃይል ከእኛ በእድሜ ከፍ የሚል ሰው ነው። በኋላም ‹‹አሁን ከህወሃት ጋር የገባንበት ቀውስ በቀላሉ የመጀመሪያውና የሁለተኛው ኮርስ ጋር የመጀመሪያውን ኮርስ ተቀላቀለ። መ/አ የሚታይ አይደለም። እግዚአብሄር ጥሩውን የእየሱስ ማኅበር ብለን እንገናኛለን። ቀደም ግርማና ታምራት ተስፋዬ የሚባሉ አንድ ላይ ጊዜ ያምጣ እንጂ ሁኔታው በቀላሉ የሚቋጭ ሲል በደርግ ጊዜ መሰባሰብ ይከለከል ስለነበረ ነበር የመጡት። በኋላ ግርማ ሬዲዮ ኦፐሬተር አይመስልም። ቢሆንም ግርግሩ ብዙ የሚቆይና ብዙ አንገናኝም ነበር፤ ከደርግ በኋላ ግን ሆነ። አብረዋቸው ጄ/ል ፍሬሰንበት አምዴ፣ ዘለቄታ አይኖረውም። እንደምንሻገረው እንገናኛለን። አሁን ግን እድሜያችን እየገፋ ዘገየ ወርቁ፣ ኮ/ል ታዬ ሜጫ እነዚህ ሁሉ ተስፋ አደርጋለሁ። አንዴ ችግሩን እንሻገርና ሲሄድ ወንዶቹ እየተንጠባጠብን ሴቶቹ ብቻ አንድ ላይ ሬዲዮ ኦፕሬተሮች ነበሩ። በሀገራችን ሰላም ይስፈን እንጂ ዶ/ር አብይ የአየር ኃይሉ ብልሃቱ ልጆች ነበርን ትናንሾች፣ ብዙ ልንሮጥ የተነሣን፤ 29 ምድራችንን ሳንጠግባት፣ ባየር መክነፍ የተመኘን፡፡ የእምነታችን ትልቅነት፣ ግዙፉ ቤት ሲያስቀምጠን፤ ለጋ አዕምሮ፣ ትኩስ ስሜት፣ የጓጓ ልብ ይዘን መጥተን፤ ባናውቀውም ያን ጊዜ ለካስ እኛ የሰመጥነው፤ በእውቀት ባህር፣ በጥበብ ቤት፣ በልሂቃን መሃከል ነው! ለዚህም ነው ይኸው ዛሬ የዚያ ፀበል በረከቱ፤ ሰው ያረገን አየር ኃይሉ፣ በዘመናት ብልሃቱ!!!! www.formerethiopianairforce.com
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ቆይታ ከአንጋፋው የአየር ኃይል ሰው ጋር መኮንን ሃብተ ማርያም መስቀሌ ይባላሉ፡፡ በአየር ኃይል የመቶ አለቃ ማዕረግ ደርሰዋል፡፡ ከአንጋፋ የአየር ኃይል ባልደረቦች መሃከል አንዱ ሲሆኑ ስዊድኖች አየር ኃይሉን ያስተዳድሩ ከነበረበት ዘመን አንሥቶ አየር ኃይል ውስጥ ቆይተዋል - ጡረታ እስከወጡበት ጊዜ ድረስ፡፡ ከልጅነት እድሜያቸው አንሥቶ እስከዛሬው ዘመን ድረስ ያሳለፉትን የታሪካቸው አውድና የአየር ኃይል ጉዞ ሲተርኩ በእጅጉ ያስደምማሉ፡፡ በቀረበላቸው ጥያቄ ላይ ተመሥርተው ያደረሱንን እጅግ ሰፊ ምላሽ በዚህ መልኩ ሰብሰብ አድርገን አቅርበነዋል፡፡ እነሆ ቆይታችን፡፡ ተነሳ ተራመድ - እስቲ ታሪክዎን ከመነሻው ያጫውቱን:: መ/አ መኮንን - የተወለድኩበት ቦታ በቀድሞው አጠራር ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ስሜን ሽዋ ይባላል። በአሁኑ አጠራር ደብረ ብርሃን ልዩ ስሙ ጅሩ በሚባል ቦታ ነው። ወላጅ አባቴ ሃብተ ማሪያም መስቀሌ ይባላል። ወላጅ እናቴ ብዙነሽ ተረፈ ትባላለች። ሁለቱም የተወለዱት ከላይ በተመለከተው ስምና ቦታ ነው። ወላጆቼ አራት ወንድ ልጆች ወልደዋል። የወንዶቹ መጨረሻ እኔ ነኝ። ወላጆቻችን እኔ የአራት ዓመት ልጅ ሆኜ ተለያይተዋል። እናቴ ሌላ ባል አግብታ አንዲት ሴት ልጅ ወልዳለች። ወላጆቼ አሁን በሕይወት የሉም። ወላጅ አባቴ በጣሊያን ወረራ ጊዜ በሰሜን ሸዋ በአርበኝነት ከሌሎች ታዋቂ አርበኞች ጋር በመሆን አገልግሏል። ለአገልግሎቱም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመን መንግሥት፣ በወለጋ ክፍለ ሀገር ልዩ ስሙ ፊንጫ ከሚባለው ቦታ አንድ ጋሻ መሬት ተሰጥቶታል። የመጀመሪያው ወንድማችን ታደሰ ሃብተ ማሪያም በሀገር ቤት በድቁና ካገለገለ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መጣ። በወንድማችን ምክንያት እናቴም አባቴም እኛን ልጆቻቸውን ይዘው ወደ አዲስ አበባ መጡ። ታላቅ ወንድሜ በመጣ አጭር ጊዜ ውስጥ በክቡር ዘበኛ ወታደርነት ሙያ ተቀጠረ። ከዚያም በደቡብ ኮሪያ ጦርነት (1950 - 1953 እ.ኤ.አ) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተደረገው የዘመቻ ጥሪ ኢትዮጵያን ወክሎ ዘመተ። የቤልጅግ ቅኝ የነበረችው ኮንጎ ብራዛቪል የርስ በርስ ጦርነት (1960 - 1965 እ.ኤ.አ) ኢትዮጵያን በመወከል የሰላም አስከባሪ ሆኖም በመዝመት አገልግሎት ሰጥቷል። ከኔ በስተቀር ንጋቱ ሃብተ ማርያም፣ አሰፋ ሃብተ ማርያም ከላይ የጠቀስኩትን ታላቅ ወንድማችንን ጨምሮ ሌሎች በቤተክህነት አገልግሎት ሰጥተዋል። አሁን በሕይወት ያለው ታላቅ ወንድሜ አሰፋ በባንክ ባለሙያነት አገልግሎ አሁን በጡረታ እዚሁ አሜሪካ ሀገር ይኖራል። በአብዛኛው ያደግሁት ከአባቴ ጋር ነበር። አባቴ ምናልባትም ከአሥር ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ልጆቹን በብቸኝነት ስላሳደገ የተሳካለት ኑሮ አልነበረም። በድህነትና በጣም በዝቅተኛ ኑሮን በመኖር እኛን ልጆቹን አቅሙ እንደፈቀደ በፍቅር አሳደገን። እኛ ልጆቹ በሥራ ከተሰማራንም በኋላ ሕይወቱን ያሳለፈው ብቻውን በመኖር ነበር። ራሱን ለልጆቹ አሳልፎ የሰጠ አባት ነበር። እናቴ ጥሩ የቤት እመቤት ነበረች። ከአባቴ ጋር የፍችው ምክንያት ሴት ልጅ በመፈለግ ነበር ሲሉ ሰምቻለሁ። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በተመላላሽ ሠራተኛ አሳደገን። አባታችን ይህ ነው የማይባል ፍቅር አባታችን ሰጥቶ ነው ያሳደገን። 30 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት የትምህርት ዘመንዎስ ምን ይመስላል? ቤት ከሰዓት በኋላ ደረስን። አካባቢው ጭር ያለ ስለነበር ያስፈራል። አንደኛ ደረጃ ትምህርት የጀመርኩት በ1949 ዓ.ም. እንጦጦ አየር ኃይል ግቢ እንደደረስን አሥራ ስምንታችንን ወደ አንድ የሚገኘው ቁስቋም ትምህርት ቤት ነው። አንደኛ ደረጃ ትምህርት አዳራሽ አስገቡን። እንደማስታውሰው አንድ አነስተኛ የሚሞላ ለመጨረስ የፈጀብኝ ጊዜ አምስት ዓመት ነበር። ሁለተኛ ደረጃ ቅፅ ሰጥተውን ስማችንና ፅፈን እንድንፈርም ተደረገ። በመጨረሻ ተፈሪ መኮንን ትምህርት በ1955 ዓ.ም. ጀመርኩ። በጊዜው ተፈሪ የጤንነት ምርመራውን ያለፍነው ሶስት ተማሪዎች ብቻ ነበርን። መኮንን ትምህርት ቤትን የሚያስተዳድሩት ካናዳውያን ነበሩ። እንኳን ወደ አየር ኃይል ተቀላቀላችሁ ካሉን በኋላ ለአንድ ሳምንት ትምህርት ቤቱ እጅግ ታዋቂ ትምህርት ቤት ነበር። እስከ11ኛ ለሚሆን ጊዜ ከዘመዶቻችን ጋር እንድናሳልፍ ተፈቀደልን፡፡ ክፍል ከተማርኩ በኋላ ትምህርቱ ከበደኝ። ምክንያቱም ቀደም ሲል በነበርኩበት ቁስቋም ትምህርት ቤት ቶሎ ቶሎ ከክፍል ወደ የአየር ኃይል ቆይታችሁ ምን ይመስላል? ክፍል ፈጥኜ በማለፌ መሰለኝ። ቀሪውን ለአንድ ዓመት ያህል ሥልጠናችሁስ? በግል ትምህርት ቤት እየተከታተልኩ እያለ በአንድ የቅርብ ጓደኛዬ አማካኝነት የአየር ኃይል ፈተና ለመውሰድ በቃሁ። አየር ኃይል የተቀጠርኩት ለአብራሪነት ሞያ ነበር፡፡ አብራሪ ኮርስ ‹‹ፒ-16ቢ›› የገባሁት በታህሳስ ወር መጨረሻ 1958 ዓ.ም. ነው። ይባላል። ለአብራሪነት ኮርስ የተቀጠርነው በቁጥር አነስተኛ ስለነበርን ሌሎች ተማሪዎች እስከሚጨምሩ ድረስ ደብረ ዘይት አየር ኃይልን የተቀላቀሉበት አጋጣሚ ምን ይመስል ቆየን። ወዲያውኑ የአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር 1966 ገባ። ነበር? ወደ አሥመራ አዲስ ምልምል ወታደራዊ ሥልጠና ትምህርት ለመውሰድ የሄድነው የ1965 የመጨረሻ ዓመት ተመዝጋቢዎችና አየር ኃይል እንድገባ ምክንያት የሆነኝ የክፍል ባልደረባዬ መላኩ በ1966 ለተለያዩ የአየር ኃይል ሙያ ከተቀጠሩ ሌሎች በግምት 50 ወልዴ ነበር። አየር ኃይል በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ፈተና አዲስ ምልምሎች ጋር ተደባልቀን ነበር። እለተ ቅዳሜ እንደሚሰጥ መረጃውን ያገኘው እርሱ ስለነበር ተወያይተን ተለያየን። ቅዳሜ ከትምህርት ቤቱ በቀጠሮ ደረስኩ። ከላይ እንደጠቀስኩት ቁጥራችን አነስተኛ ስለነበር ተጨማሪ እጩ መኮንኖች ከኤሌክትሮኒክስ ሙያ ሠልጣኞችና ከሐረር ጦር በጊዜው ምን ዓይነት ፈተና እንደሚሰጡ አላውቅም ነበር። የዚያን አካዳሚ ከመጡ ሁለት ሲኒየር ካዴቶች ጭምር በጠቅላላው ሃያ ጊዜ የፈተናው ዓይነት አማርኛ፣ እንግሊዝኛ፣ ሂሳብ፣ በመጨረሻ እጩ መኮንኖች ፒ-16ቢ ኮርስ በረራ ጀመርን። የችሎታ መመዘኛ ነበሩ። ፈተናውን በሙሉ ጨርሼ ወጣሁ። በእለቱ የተሰጠኝን ፈተና ጨርሼ መውጣቴን እንጂ ፈተናውን ከጨረስን የበረራ ትምህርት የወሰድነው ደብረ ዘይት - ሐረር ሜዳ ነበር። በኋላ የተሰጠ መመሪያ እንደነበረ ላስታውስም። ለብቻ የመብረር ሰዓት ሲደርስ የተማሪ ፓይለቶችን አስተራረፍና አነሳስ ለመመልከት ዘወትር ጠዋት ወደ ኮንትሮል ታወር በማረፊያ ውጤት ሲለጠፍ ማስታወቂያው ላይ በመጀመሪያ ተራ ቁጥር ላይ ሜዳ አካባቢ በመቆም ጓደኞቻችንን ለማረፍ የሚያደርጉትን ስሜን አየሁት። ያላሰብኩት ስለነበረ እጅግ ደስ አለኝ። ፈተናውን ዝግጅትና አስተራረፋቸውን እንመለከት ነበር። ያለፍነው ተማሪዎች አሥራ ስምንት ነበርን። ከስም ዝርዝሩ በታች በሳምንቱ ቅዳሜ ጠዋት ከሶስት ጀምሮ ሜዲካል ለመውሰድ አብረውን ቆመው ይመለከቱ የነበሩት ኮሎኔል ውብሸት ተፈራ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ እንድንገኝ የሚል ፅሁፍ ነበር። የአየር (በዚያን ጊዜ ሻምበል) የበረራ ትምህርት ቤቱ ኃላፊ ጠርተውኝ ኃይል ፈተና የወሰድነው ተማሪዎች ብዛት ስለነበራቸው ዋና ዋና ‹‹አብረውህ ከሚበሩ ጓደኞችህ በእድሜ ታንሳለህ፣ ትንሽ ጊዜ የሆኑትን የጤንነት ምርመራዎች በማድረግ ለአብራሪነት ይመጥናሉ ቆይተህ እንደገና እንደ አዲስ በረራ ብትጀምር ጥሩ አብራሪ ያሉትን አሥራ ስምንታችንን ወደ ደብረ ዘይት ተወሰድን። ይወጣሃል›› አሉኝ። በእርግጥ ከጓደኞቼና ከበረራ ስለይ ቅር ብሎኝ ነበር። ከተወሰኑ ቀናት በኋላ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ እዚያ ሲደርሱ ምን ገጠመዎት? አስተዳደር ዋና ክፍል ሪፖርት እንዳደርግ ተነገረኝ። በተሰጠኝ መመሪያ መሠረት አስተዳደር ሪፖርት አደርኩ። የተሰጠኝ ሥራ ለኔ ከአዲስ አበባ ውጭ የመጀመሪያ ጉዞዬ ነበር። በበኩሌ ከአዲስ የአየር ኃይል አባሎች የተቀጠሩበትን ዘመንና ቀኑን ከፈረንጆች አበባ ውጭ ሌላ ሀገር እንዳለ በፍፁም አላውቅም ነበር። ስለሆነም አቆጣጠር ወደ ኢትዮጵያ ቀንና ዓመተ ምህረት የመለውጥ ሥራ አየር ኃይል የሚባል ልወቅ እንጂ የአየር ኃይል መሥሪያ ቤት የት ሀገር ነበር። ለማንኛውም የተወስነ ቀናት ከሠራሁ በኋላ በረራ ላቋረጡ እንደሆነ አላውቅም። ደብረ ዘይት አየር ኃይል የተባለው መሥሪያ www.formerethiopianairforce.com 31
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. አባላቶች የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪነት ኮርስ ትምህርት ዕድል የበረራ መለማመጃ አውሮፕላን ቲ-28ኤ ነበር የምትባለው። እንደሚሰጥ ሰማሁ። አሥመራ ለስድስት ወር የተወሰነውን የበረራ ትምህርት ወስደን አለቆቼን አሳምኜኮርሱን እንድወስድተፈቀደልኝ። በጠቅላላውአራት ስምንት ፓይለቶች ብቻ ፈፅመን የበረራ ክንፍ ተሰጠን። በወቅቱ ሆነን አዲስ አበባ አሮጌው ልደታ አየር ማረፊያ የቀድሞው አርሚ በረራ የፈፀምነው ፓይለቶች ሳበተሺ ሸዋ፣ ታምራት ይገዙ፣ አቪዬሽ እየኖርን የአየር ትራንስፖርት ባለሥልጣን የሚሰጠውን መንግሥቱ ካሣ፣ ዳዊት ሃይለአብ፣ ስዩም ፈለቀ፣ ግርማ፣ ጌታቸው ለዓለም አቀፍና ለሀገር ውስጥ አብረሪዎች የበረራ ብሪፊንግ ኦፊሰር ገብረማርያም እንዲሁም እኔ ነበርን፡፡ ለመሆን አራት ወር የሚፈጀውን ትምህርት ከሌሎች የአቪዬሽን ቅጥር ተማሪዎች ጋር በመቀላቀል ኮርሱን ቀጠልን። በመቀጠል እንደበረራ ውጤታችን በተለያዩ የበረር ስኳድሮን ተመደብን። ከስምንታችን መካከል ሁለት ቲ-33 ጀት ስኳድሮን፣ ከአየር ኃይል ከተላክነው ውስጥ ኮርሱን እኔ ብቻ ስላለፍኩ አንድ ሄሊኮፕተር ስኳድሮን ቀሪዎቻችን እኔን ጨምሮ ትራስፖርት ሌላ ኤሮድሮም ኮንትሮለር ኮርስ (Aerodrome Controller ስኳድሮን ተመደብን። በወቅቱ አየር ኃይል በየስኳድሮኑ በቂ course) የተሰኘ አዲስ የአቪየሽን ትምህርት ከነባር የአቪዬሽን አውሮፕላኖች ስላልነበሩት አብዛኛው አብራሪ ትራንስፖርት ሠራተኞች ተማሪዎች ጋር በመሆን ለአራት ወር ተምሬ በ1967 ስኳድሮን ነበር የምንከማቸው። አብራሪ የሚመደብበት (እ.ኤ.አ) ፈፀምኩ። ስኳድሮን ከጠፋ ወደ አየር መንገድ ይላካሉ። እኔ ትራንስፖርት ስኳድሮን በነበርኩበት ጊዜ ሁለት አዲስ ፓይለቶች የሚበሩበት ከዚያ በኋላ ምንም እንኳን ለአንድ ወር ያህል ብዘገይም ወደበረራ ቦታ ባለመኖሩ ወደ አየር መንገድ እንደተዘዋወሩ ትዝ ይለኛል። ትምህርት በመመለስ በጥቂት ቀናት አብዝቼ በመብረር ከጓደኞቼ አየር ኃይልን እንዴት ያስታውሱታል? ጋር ተስተካከልኩ። በአየር ኃይል የአሥር ዓመት የሥራ ዘመን ቆይታዬ እያደግሁና የሥራ ክቡርነት የተማርኩበት እንደነበር ነው የማስታውሰው። ስለበረራው ኮርስ ይንገሩን.... በወታደራዊ ሕይወት አንድን ዓላማ ከግብ ለማድረስ የሥራ ዲሲፕሊን እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ተምሬያለሁ። በተለይ ለበላይ በዚያን ጊዜ የበረራ አስተማሪዬ የነበሩት ሻምበል አሰፋ መክብብ የመታዘዝን፣ ትዕዛዝንም ተቀብሎ መፈፀምን ተምሬያለሁ። ነበሩ። በዚህ የአብራሪ ኮርስ ውስጥ የነበርነው ለማጅ ፓይለቶች በጠቅላላው 27 ነበርን። ድሬዳዋ አየር ኃይል ስድስት ወር በአጠቃላይ አየር ኃይል የሕይወት ትምህርት ቤት ነበር። አብሮ የፈጀውን የመጀመሪያ ደረጃ የበረራ ትምህርት በንድፈ ሃሳብና መኖርን፣ መረዳዳትን፣ ፍቅርን፣ ወታደራዊ ሥነ-ሥርአትን የአካዳሚክስ ትምህርቶች በመውሰድ ዘጠኝ ፓይለቶች ብቻ የተላበሰኩበት ሠራዊት ነበር። አየር ኃይል፣ በጠንካራ ዲስፕሊን በረራውን ፈፀምን። የሚቀጥለውን መሠረታዊ የበረራ ልምምድ የተመሠረተ ቤተሰብን መፍጠር፣ የማፍቀርና የመያዝን ለመውሰድም ወደ አሥመራ አየር ኃይል ሄድን። የምንማርባት አስፈላጊነት የሕይወት ትምህርት ሰጥቶኛል። እንደዚሁም አለቃን የማክበር ሀገርን በፍፁም ልብ የመውደድ፣ ለሀገር ዋጋ የመክፈልና ቁርጠኝነትን ተምሬበታለሁ። ሌላው አየር ኃይል ቀጥተኛ አስተዳደር እንጂ ቢሮክራቲክ አስተዳደራዊ ልምድ የለውም። ይህ ሠራዊት በየትኛውም የሥራ መስክ ቢቀጠር በአጥጋቢ የሥራ ክንዋኔ የሚታወቅ ነው ለማለት እደፍራለሁ። ወታደራዊ ሥልጠና ላይ በነበሩበት ወቅት በአየር ኃይል የቆይታ ጊዜ ሕይወቴ የተለወጠበት ነበር። ያደግሁበት፣ የተማርኩበት፣ የተዝናናሁበትና ሕይወት ዘመኔን በሙሉ የማወራለት ትዝታ፣ ቁም ነገር ፍቅርን የተላበስኩበት፣ ጓደኛ ምን ማለት እንደሆነ ያወቅሁበት መሥሪያ ቤት ነበር። አብራሪ እሆናለሁ የሚል ህልም አልነበረኝም ነበር። የሚገርመው የእግር ብስክሌት እንኳን ሳልነዳ አውሮፕላን ማብረሬ እስከሁን ድረስ ይደንቀኛል። እውነት ለመናገር አየር ኃይል በመሆኔ በጣም እኮራለሁ። 32 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ከአየር ኃይል ከወጣሁ ቆየት ብያለሁ። ቢሆንም ግን ግንኙነቴ አሁንም ወደፊትም 50ኛ ዓመታዊ በዓል ቢሆን አየር ኃይል ነው። እስከ አሁን ድረስ ጓደኞቼ ሁሉ አየር ኃይሎች ናቸው። 1971 ቅጥር አባላት አደጋው እንዴት ነበር የደረሰብዎት? እንኳን ለ50 ዓመት የአየር በመስከረም 23 ቀን 1968 ዓ.ም. በሀገራችን በነበረው የኤርትራ ጦርነት የበረራ ኃይልነት ዘመናችሁ በአንድነት የግዳጅ ላይ ሳለሁ አቆርዳት ከሚባለው ቦታ ለሠራዊታችን ስንቅና ትጥቅ በማቀበል አበቃችሁ፡፡ ሥራ ላይ እንደነበርኩ አውሮፕላናችንን በማስነሣት ዝግጅት ላይ ሳለን ችግር በዚህ ረጂም የሕይወት ጉዞ ገጠመን። የአውሮፕላኑ ውልብልቢት ፍጥነት 2700 ዙር በደቂቃ (2700 Revo- በተሰማራችሁበት ግዳጅ ሁሉ lution Per Minute RPM) ነበር። በዚህ 2700 ፍጥነት ሁለቱም ፕሮፔለሮች ለሀገራችን ኢትዮጵያና ለሕዝቧ መሬቱን በአፍንጫው በመምታታቸው ተሰባበሩ። የቀኙ ውልብልቢት ተገንጥሎ ለከፈላችሁት መስዋዕትነት የአውሮፕላናችንን የግራ ሰውነት ቆርጦ ወደ ኮክፒት ውስጥ ገባ። ሻምበል እንዲሁም ለአገልግሎታችሁ ከልብ አምባቸውን በመጀመሪያ ከፍተኛ ጉዳት አድርሶበት በመቀጠል የአውሮፕላኑን ኃይል መስጫ ሃንድሎች ተጭኜ የያዝኩበትን የግራ እጄን ከሰዓት ማሰሪያዬ ላይ እናመሰግናለን፡፡ ቆርጦ ወሰደው። የዛሬውን ዕለት በሕይወት ይህ ሁሉ ሁኔታ ቅፅበታዊ ነበር። ለመዳን በምንም መልኩ አይቻልም ነበር። አብረውን መገኘት ላልቻሉት የሥራ እለቱ ስለመሸ ሟቹ ሻምበል አምባቸውና እኔ እዚያው አቆርዳት ጦር ሰፈር ባልደረቦቻችንእና ጓደኞቻችን ታሪክ ተወሰድን። በወቅቱ ብዙ ደም ስለፈሰሰኝ ራሴን ስቼ የሞተውንና ያልሞተውን በበጎ ያስታውሳቸዋልና ነፍስ ይማር ሁሉ ስለፈልፍ ማደሬን ከአደጋዬ በኋላ በወሬ ሰምቻለሁ። ራሴን ለማወቅ አራት ቀን ፈጅቶብኛል። እንላቸዋለን፡፡ በጊዜው በአየር ኃይል ጥሩ እንክብካቤ ተደርጎልኛል። የቅርብ ጓደኞቼና የአየር ኃይል ETAF GLOBAL NETWORK ባልደረቦች እንደዚሁም የከተማው ነዋሪዎች ጭምር እየተመላለሱ ጠይቀውኛል። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ በጊዜው የነበርን የአየር ኃይል አባላት እነኝህ የተጠቀሱትን የመሳሰሉ የአውሮፕላን አደጋ አይተናል የሚል ግምት አለኝ። የእኔ አደጋ ግን ለየት የሚለው አንድ እጄን ኅብረት ሰጥቼ መዳኔ ነው። ከአደጋው በኋላ ምን ተከሰተ? ስሜትዎስ ምን ይመስል ነበር? የአውሮፕላን አደጋ በደረሰብኝ ጊዜ ብዙ ተስፋ መቁረጥና የወደፊት የሕይወት አቅጣጫ የጨለመ መስሎ ይታየኝ ነበር። መቼውንም ቢሆን አብራሪ እስከሆንኩ ድረስ አንድ ቀን ይህን የመሰለ አደጋ ሊያጋጥመኝ ይችላል ብዬ አስብ ነበር። ምክንያቱም በአየር ኃይል የቆይታ ጊዜ ብዙ የአውሮፕላን አደጋዎችን ተመልክቻለሁ። አንዳንድ የበረራ ባልደረቦቼ በአውሮፕላን አደጋ በወጣት እድሜ ክልል ሆነው ሕይወታቸው መቀጠፉን ተመልክቻለሁ። ከአውሮፕላን አደጋ በኋላ አንዳንድ ያልጠበቅሁቸው ተግዳሮቶች አጋጥመውኝ ነበር። በዚያን ጊዜ እድሜዬ ወደ ሃያ ስድስት ዓመት ቢሆነኝ ነው። በአየር ኃይል ብዙ አገልግሎት አበረክታለሁ ብዬ የሰነቅሁት ተስፋ ሁሉ በአጭር ይቀራል የሚል ሃሳብ አልነበረኝም። ግን ሆነ። በህጉ መሠረት አንድ አብራሪ የአውሮፕላን አደጋ ሲያጋጥመው በህክምና ላይ እስከሆነ ድረስ የበረራ አበል አይቋረጥም የሚል ደንብ አለ። የሚገርመው ከዚህ በኋላ ለመብረር ብቁ አለመሆኔ በግልፅ ስለታየ ይመስለኛል ያለምንም ምክንያት ይሰጠኝ የነበረው የበረራ አበል ቆመ። ይህ ብቻ www.formerethiopianairforce.com 33
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. መኮንን በካዴትነት ዘመን ባለሥልጣን የሲቪል አቪዬሽን መሥሪያ ቤት ፍላይት ሴፍቲ ዲፓርትመንት በ1970 ዓ.ም. ተቀጠርኩ። አይደለም ሌላም ብዙ ችግሮች ነበሩብኝ። ግን ያለፈ ቢሆንም በየትኛውም አስተዳደር ቢሆን ደንብ መከበር ያሻዋል። እዚያ የነበረዎት ቆይታስ እንዴት ነበር? የሥራ ጉዳይ ቢሆንም ለማንም ሰው ምስጋናና እውቅና ከ1977 ዓ.ም. ጀምሮ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ፍላይት ኦፕሬሽን ቢሰጥ መልካም ይመስለኛል። በአቆርዳት ኦፕሬሽን እና በሞጣ ዲቪዠን የፍላይት ሴፍቲ ኦፊስ ሴፍቲ አናሊይስት በመሆን የነፍስና የንብረት ማዳን በረራችን አሥራ ስምንት ቦታ በጥይት ተመደብኩ። አየር መንገዱ የበረራ ደህንነት መምሪያ ቋሚ ሠራተኛ ተደብድበን በተመለስን ወቅት እረፍት ከመስጠት ባሻገር ምንም ባልነበረው ጊዜ ከሲቪል አቪየሽን መሥሪያ ቤት ጋር በመነጋገር አልተደረገልንም። ጄኔራል ፋንታ በላይ የማልረሳቸው አለቃዬ በትውስት ተዘዋወርኩ። ነበሩ። ከአደጋዬ በኋላ ቶሎ ወደ ውጭ መሄዴ ስለዘገየ በጊዜው የአየር ኃይል ዋና አዛዥ የነበሩትን ቢሮቸው ድረስ በመሄድ ይህ በጊዜያዊነት ስዛወር የሴፍቲ ቢሮው ቋሚ ሠራተኛ ያስፈልገዋል ወጣት መኮንን ስለሆነ ለትምህርት ብንልከው ህክምናውን በነፃ ወይንም አያስፈልገውም የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ታስቦ ማግኘት ይችላል ብለው የተማፀኑልኝን ሁሉ አልረሳውም። ስለነበር በስድስት ወር የቆይታ ጊዜ አስደናቂ ሥራ በማሳየቴ ቋሚ ሠራተኛ እንደሚያስፈልግ አየር መንገዱ አምኖበት በቋሚነት ሌላው በዚሁ አደጋ ጊዜ የሜዲካል ቦርድ ውጭ ሄጄ እንድታከም ከሀገር እስከምወጣ እስከ 1986 ዓ.ም. ድረስ በሲኒየር ሴፍቲ ውሳኔ ቢደረግም፣ አሁንም የአየር ኃይል የሜዲካል ክፍል በወቅቱ አናልይስት በመጨረሻም በእድገት የአየር መንገድ ኢንዱስትሪያል ለህክምና እንዳልሄድ አዘግይቶብኝ ነበር። በመጨረሻ የጦር ሴፍቲ ኢንጂነር በመሆን አገልግያለሁ። ኃይሎች የሜዲካል ቦርድ ቀደም ሲል በሰጠው ውሳኔ መሠረት ጀርመን ሀገር ህክምናዬን ተከታተልኩ። በአየር ትራንስፖርት ባለሥልጣን የበረራ ኦፕሬሽን መምሪያ በነበርኩበት ጊዜ ወፎችን ከኤርፖርት እንዴት ማጥፋትና ብሎም ህክምናዬን ጨርሼ ስመለስ አየር ኃይል በወታደርነት ለመቀጠል ለመቀነስ እንዴት ይቻላል የሚል ብሔራዊ የወፍ አጥኚና መከላከያ ብቁ ስላልነበርኩ በሚኒስተሮች ምክር ቤት ዋና አዛዥ በጓድ ኮሚቴ አባል በመሆን ሠርቻለሁ። አየር መንገድ ከተዛወርኩ በኋላ ሻምበል ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስ ትዕዛዝ በአየር ትራንስፖርት ከአየር ትራንስፖርት ባለሥልጣን ጋር በመነጋገር ጥናቱ በሥራ ላይ እንዲውል አድርጌያለሁ። እኔ አየር መንገድ በነበርኩበት 1981 - 1987 ዓ.ም. አየር መንገዱ በአደጋ ጊዜ ከአይሮፕላን የመውጣት ልምምድ አድርገው እንደማያውቁ በጊዜው ሲቪል አቪየሽን ሠራተኛ በነበርኩበት ጊዜ አውቀዋለሁ። ይህ ልምምድ ለአየር ትራንስፖርት ደህንነት አስፈላጊ ነበር። በሁለት ቦይንግ 767 አውሮፕላኖች ላይ ዕቅድ አደረግሁ። ሙከራውም ተደርጎ በ90 ሴኮንድ መልካም ውጤት ተገኘ። በዚህ የሥራ ሙከራ ክንውን ለመጀመሪያ ጊዜ በእኔ ጥረት ውጤት ስለታየ አለቆቼ ደስ አላቸው፤ መስክረውልኛልም። ሌላው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የፍላይት ኦፕሬሽን ማኑዋል ለመጨረሻ ጊዜ የታረመው በ1975 (እ.ኤ.አ) ነበር። ይህንን ችግር ሲቪል አቪየሽን ሆኜ አውቀው ስለነበር፣ አየር መንገድ እንደተዛወርኩ በራሴ አነሳሽነት ካፒቴን መኮንን በርሄ በወቅቱ የፍሊይት ኦፐሬሽን መምሪያ ኃላፊ ነበሩ። ማኑዋሉን እንድከልሰው ጠየቅሁና ጀመርኩት። ሥራው እልህ ያስጨርሳል። በፅሁፍ ማሽን በአንድ ጣቴ ፊደላትን 34 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት እየመታሁ አንዳንድ ጊዜው ለተወሰኑ እንዳይጎድል ገበያ ሄጄ ምግቦችንና ለቤት የሚያዘጋጅ ረዳት በማግኘቴ ደስ አለኝ። ወራት ጊዜያዊ ሠራተኛ ተቀጥሮ ማኑዋሉን የሚያስፈልጉትን ወጪዎች ሁሉ አምስቱ ቢኒያም ከትምህርቱ በኋላ ማታ ማታ በሶስት ዓመት ጨረስኩ። የአቪየሽንን ጣቶቼ የቻሉትን ያህል ክብደት ይዤ ሬስቶራንት ተቀጥሮ መሥራት ጀመረ። ቋንቋ ማስተካከል የኔ ሥራ ሲሆን ቀሪውን ወደቤቴ በጊዜ እመለሳለሁ። ይህን ሁሉ የቋንቋ እርምት ለማድረግ አዲስ አበባ ሥራ ለመሥራት ሙሉ አካላት የሚጠይቅ አንድ ቀን ኦታዋ ዳውን ታውን አንዲት ዩኒቨርሲቲ ቋንቋ ዲፓርትሜንት ያረሙትን ቢሆንም፤ በአንድ እጄ ሁሉንም ደከም ያለች የምግብ ሬስቶራንት ያያል። የእንግሊዝኛ ቋንቋ በማስተካከል እርምቱን በመሥራት ልጆቼን አሳድጌያለሁ። ጋሼ አንዲት ሬስቶራንት አየሁ አብረን ሄደን በመጨመር አንድ ትልቅ ጥራዝ ያለው እንያት ብሎ ጠየቀኝና ቦታዋን ለማየት የተከለሰና የታረመ ማኑዋል አስረከብኩ። ለወላጅ ትልቁ ነገር ልጅን አሳድጎ መዳር ተያይዘን ሄድን። ስመለከታት አካባቢው ነው። ከላይ እንደጠቀስኩት ሁሉም ልጆቼ ለሬስቶራንት ሥራ ይመቻል። ሾርባና እስኪ ስለትዳርና ስለቤተሰብ አግብተው ወልደዋል። በጠቅላላው 15 ሳንድዊች እንደዚሁም ቡና የመሳሰሉት ያጫውቱን... የልጅ ልጆች አሉኝ። ስለሆነም በጣም ይሸጡባታል። ነገር ግን ብዙ ተመጋቢ ተሳክቶልኝ ደስ ብሎኝ እኖራለሁ። አይታይባትም። ያለንን ገንዘብ ለቃቅመን አደጋ ሳያጋጥመኝ በፊት ዘውዲቱ በየነ የሳንድዊች እስቶር ተጀመረ። ስሙንም የተባለች ፍቅረኛ ነበረችኝ። በአደጋዬ ወቅት ሥራና ገቢን በሚመለከትስ? ጉኒስ ሳንድዊች ዎርክስ (GOONEYS ከአጠገቤ በመሆን ብዙ ረድታኛለች። በተለይ የራስን ገቢ ከመፍጠር SANDWICH WORKS) ተባለ፡፡ ለህክምና ወደ ምዕራብ ጀርመን ከመሄዴ አኳያ? በፊት በ1969 ዓ.ም. ትዳር መሠረትን። የስሙን ትርጓሜ ያመጡት ልጆቼ ናቸው። በመጀመሪያዎቹ 10 የጋብቻ ዘመን እጅግ ሰው ከሀገሩ ከወጣ የተገኘ ሥራ ሠርቶ ጉኒ በርድ የድሮው የዲሲ-3 አውሮፕላን መልካም ሕይወት አብሬ አሳልፌለሁ። መኖር ግዴታ ነው። በ1990 ዓ.ም. የሚጠራበት የቅፅል ስም ነው፡፡ ይህንን ሁለት ወንድ ልጆችና ሶስት ሴት ልጆች ለመተዳደሪያ ትሆናለች ብለን ከልጆቼ ስም የሰጡበት ምክንያት እኔ አየር ኃይል እግዚአብሔር ሰጥቶናል፡፡ አሥራ አምስት ጋር ትንሽ መደብር ከፈትን። ሥራው አንድ የበረርኩትና አንድ እጄን ያጣሁት በዚሁ የልጅ ልጆች አግኝተናል። እንደምታውቁት እጅ ብቻ ላለው ሰው አይመችም። ነገር አውሮፕላን በመሆኑ ልጆቼ እኔን ለማስታወስ አንዳንድ ጊዜ ትዳር እንደፈለግኸው ግን እንደምንም በአንድ እጅ አሠራሩን የሰጡት የሬስቶራንቱ ስም ሆነ። አይሄድም። ከ1980 ዓ.ም. ጀምሮ ቻልኩበት። ስለዚህ መሞከር ብቻ ባለቤቴ የማላውቃት ሴት ሆነች። ከዚህ ነው። ቀሪውን እግዚአብሄር ይሞላዋል። በመጀመሪያው ዓመት በኦታዋ ከሚገኙት በኋላ ምንም ምርጫ ስለሌለኝ በአንድ ልጆቼ የሥራ ክቡርነትን እንዲማሩበትና ተመሳሳይ የሳንድዊች ምግብ ሻጪዎች እጄ እየሠራሁ አምስት ልጆቼን ለብቻዬ ከመንግሥት እርዳታ ለመውጣት የታሰበ ውድድር ተመዝነን ‹‹በኦታዋ ምርጥ የማሳደግ ግዴታ እንዳለብኝ ተረዳሁ። ሙከራ ነበር። የመደብሩ ሥራ ከድካም ሳንድዊች›› በሚል የምግብ መፅሔት ላይ ከ1988 ዓ.ም. ጀምሮ በካናዳ ከልጆቼ ጋር በስተቀር ትርፋማ አልነበረም። ነገር ግን ወጣን። በአካባቢያችን የነበሩ ተመሳሳይ የስደት ኑሮ ጀመርኩ። ልጆቼ የሥራ ክቡርነትን ተምረውበታል ሬስቶራንቶች ደነገጡ። ገበያችን ጨመረ። የሚል እምነት አለኝ። በዚያው መስመር ብዙም ሳይርቅ የስደት ኑሮስ ምን ይመስላል? ሁለተኛውን ሬስቶራንት ከፈትን። ጉኒ ካናዳ ስንገባ ሁሉም ልጆቼ ትንሽ ነበሩ። ሳንድዊች ዎርክስ የተባለው የልጆቼ ካናዳ እናት ሀገር ነው። ልጆቼን በሰላምና የመጀመሪያ ልጄ ቢኒያም በአንድ እጄ ሬስቶራንት በአካባቢው ታዋቂ ነበር። በፍቅር የማሳደግ ዕድል ያገኘሁበት ዘወትር ምግባችንን ለመሥራት ስታገል የምወደው ሀገሬ ነው። ለምግባችንና ይረዳኝ ነበር። የምግብ መሥራት በሰሜን አሜሪካ እጅግ ታዋቂ ለአልባሳታችን ሁሉ የካናዳ መንግሥት ፍላጎትም እንደነበረው የተመለከትኩት የሆናችሁበት የሮሚንግ ችሎናል። ካናዳ ስንገባ ሁሉም ልጆች ነበሩ። በቴሌቪዥንና በምግብ መፅሔቶች ላይ ሬስቶራንት እንዴት እውን ሆነ? ትምህርት ቤት የመሽኘትና የመቀበል ያያቸውን የምግብ አሠራር ሂደቶች እያጠና እንደዚሁም የቻልኩትን ያህል የሚበሉትን ሙከራ ሲያደርግ ነበር። በአብዛኛውም ልጆቼ እያደጉ በትዳርና በትምህርት ምግብ አዘጋጃለሁ። ሲመለሱ የሚበሉት ሙከራው ይሳካለት ነበር። እኔም ምግብ ምክንያት ከኦታዋ እየለቀቁ መሄድ ስለጀመሩ አንዱ ሬስቶራንት ተሸጠ። www.formerethiopianairforce.com 35
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. በስተግራ መ/አለቃ መኮንን ከቤተሰቦቻቸው ጋር በስተቀኝ የሮሚንግ የምግብ ማዘጋጃና መሸጫ ተሽከርካሪዎች ሁለተኛው ሬስቶራንት የህንፃው ባለንብረት ኪራዩን ለማደስ በእጅጉ ለመታወቃችሁ መነሻው ምንድነበር? ፈቃደኛ አልነበረም። ስለዚህም ያለውዴታችን ተዘጋ። ከኮቪድ-19 አንድ ወር ቀደም ብሎ መጋቢት 2011 ዓ.ም. አንድ ቢኒያም የረጅም ዓመት ፍቅረኛው ከሆነችው የአሁኑ ባለቤቱ ታዋቂ አሜሪካዊት በድንገት ምግባቸውን ቀመሰች። በጥራቱና ከሃረገወይን መስፍን ጋር ጋብቻ ስላደረገ ኦተዋ ከነበሩት በጣፋጭነቱ እጅግ ተደነቀች። ሳንድዊቹን አጣጥማ በመብላት ሬስቶራንቶች አንዱን በመሸጥ ሌላውን ያልታደሰውን ኪራይ በጣም አድንቃ የተሰማትን ስሜትና የደረሰችበትን መደምደሚያ በመዝጋት ከታናሽ ወንድሙ ከሚካኤል ጋር አዲስ ሕይወት በማኅበራዊ ሚዲያ ለቀቀችው። ለመጀመር ወደ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ሄደው መኖር ጀመሩ። የመጀመሪያውን የትራክ ምግብ (FOOD TRUCK) በመኖሪያ ወዲያውኑም በእለቱ የሮሚንግ ሮስተር ታሪክ ተለወጠ። ደንበኞች ቤታቸው በ2004 ዓ.ም. ጀመሩ። በሶሻል ሚዲያም ለቀቁት። አድናቆትና ደንበኞች እንደጉድ ጨመረ። ምግባቸው በተመጋቢዎች እየተወደደ ዝናቸው በዲሲና አካባቢው ከዚያ በመቀጠል ሌላ የምግብ ትራክ በመጨመር እጅግ በትጋትና እየታወቀ ሄደ። ብላደንስበርግ መንገድ ዋሽንግተን ዲሲ ለምግብ በኅብረት በመሥራት በዲሲ ዋና ዋና መንገዶች በምሳ ሰዓት ዳውን ማዘጋጃና በየትራኩ የሚያከፋፍሉበት ዌርሃውስ ተከራዩ። ታውን ዲሲ የምግብ ተሽከርካሪያቸውን በመጠቀም ሥራውን ተያያዙት። የሬስቶራንት ስሙ ሮሚንግ ሮስተር ፍራይድ ችክን በ2011 ዓ.ም. ሮሚንግ በዲሲ ከአንድ ወደ ሶስት ሬስቶራንት (Roaming Roster fried Chicken) ይባላል። የምግቡ ዋና አደገ። በ2014 ዓ.ም. መጨረሻ ድረስ ሌሎች ሰባት ሬስቶራንቶች ፈጣሪና ቀማሚው ቢኒያም መኮንን ሃብተ ማሪያም ነው። ይከፈታሉ። በጠቅላላው በዲሲ፣ በቨርጂኒያ እንደዚሁም በሜሪላንድ ወደ 13 ሬስቶራንቶች ይኖሩናል። በአጭር ጊዜ ምግባቸው እጅግ ተወዳጅ ሆነ። የምግብ ትራክ ከአንድ ወደ ስድስት ፉድ ትራክ (FOOD TRUCK) ከፍ አሉ። በሥራው ስለ ዓለም አቀፍ የቀድሞው አየር ኃይል ማኅበር ምን ላይ የቢኒ ታናሽ ወንድም ሚካኤልና ታናሽ እህቶቻቸው ቤዛዊት፣ ያውቃሉ? መስከረምና ህሊና ሁሉም በመተባበር ሌሎች ሠራተኞችን በመቅጠር የሬስትራንቱ ሥራ ቀጠለ። ብዙ አውቃለሁ ብዬ ለመናገር አልችልም። ማኅበሩ መኖሩን አውቃለሁ። እኔ የምለው ተጠናክረን ሰው ለመርዳትም ቢሆን ወይንም አንድ ቋሚ ነገር ብናደርግ የሚል ሃሳብ ቢኖረኝም እናንተ እንደምታደርጉት ሙሉ እውቀት የለኝም። የማኅበሩ አባል መሆንስ ይፈልጋሉ? ያለጥርጥር እሆናለሁ። 36 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት አዲስ ምልምል በሳምሶን ብዙወርቅ ደምሴ (ግሪን ቤልት ሜሪላንድ) እስቲ እንጨዋወት ትዝታ ሁሉን፤ ሥልጠናው ጀመረ ግራ ቀኝ ማለቱ፡፡ በጣቱ እያሳየ ትታያችኋለች ያቺ ዛፍ ጣሴ ላይ፤ እሱን ተከትለን ስናይ ሰማይ ሰማይ፤ ያለፈውን ጊዜ ያንን በጎ ቀን፡፡ ሲሞላቀቅ አድጎ ሥራ እንኳን ያልሠራ፤ ሽልማቴ እሷ ነች በሉ ሂዱ ንኳት፤ በዚያ በጠራራ በዚያ ንዳድ ሙቀት፡፡ ዛሬ ጠግበህ ብላ ነገ ትሞታለህ፤ ዱብ ዱብ ይል ጀመር ወደ ጣሴ ጋራ፡፡ ድካም ምኑ ቅጡ ማቃሰት ማለክለክ፤ ግማሹን በዳዴ ግማሹን በእምብርክክ፤ ከሳህኑ ግርጌ ተፅፎ ታያለህ፡፡ ትጥቅን አሳምሮ ማለዳ ተነሥቶ፤ ወጣን አልቀረንም ደረስን ከጫፏ፤ ማን እንደሁ ዘነጋሁ የጮኸም አልጠፋ፡፡ የሚበላው ጮማ በቧንቧ ወተቱ፤ ጣሴ ጋራ መውጣት መውረድ ዛፏን ነክቶ፤ ደግሞ በሌላ ወቅት የአዲስ ምልምል ነገር፤ ልምምድ ልናደርግ የመደበቅ ምስጢር፤ ቅጣት ያገኝሃል ካቃተህ መብላቱ፤ ዛሬ … እንኳንስ በሩጫ ደርሶ ለመመለስ፤ ሀገሬውን መስሎ ያዙት ሲያደናግር፤ በለጠ ተማረኮ በጠላት ወታደር፤ ከፊሉ በወሬ እንዲህ ያለ ሰምቶ፤ ስንቶቻችን እንሆን በዓይናችን የምንደርስ፡፡ ስሙን ቢጠይቁት ምንም አይናገር፤ አንድ ሁለት ጊዜ ሲያቀምሱት በብትር፤ አየር ኃይል ሊሆን ልቡ ተመኝቶ፤ ከዕለታት ባንዱ ቀን በምሳችን ሰዓት፤ በቃ! በለጠ ነኝ አታድርጉት የምር፤ ምነው ባታደርጉት የእውነት ጦርነት፤ የቀረው ለነፍሱ አፈሳውን ሸሽቶ፤ ጊዜያቱን ጠብቀብን ብንደርስ ከግብር ቤት፤ እኔን እንደ ጠላት እንዲህ የምትመቱት፤ አንተኛው ልዑል ነህ አንተኛው ፀጋዬ፤ አንደኛው ከምሥራቅ አንዱ ከመሃል፤ ወጡ ቀጠን ብሎ አልበላ ቢለን፤ በቃኝ እሄዳለሁ አየር ኃይልን ጥዬ፤ ይቆጣቸው ጀመር ጣቱን እያሾለ፤ ከሰሜን ከደቡብ ከሁሉም ክልል፤ ተቆጥተን ወጣን ምሳችንን ጥለን፡፡ ታዲያ ማን ሊለቀው ቅጣቱ ቀጠለ!!!! ሊቀጠር ሲመጣ አየር ኃይል ሊባል፤ ከቀደምት ተማሪዎች ታሪክ ስንሰማ፤ የሚታየው ታይቶ ተመርምሮ ጤናው፤ ቅቤ በዝቶ ነበር የሚመቱት አድማ፡፡ ፀጉር ተሸልቶ ሊጀመር ሥልጠናው፤ እንኳንስ በቧንቧ ልንጠጣ ወተት፤ ማንነቱ ጠፍቶ እስኪያደርግ ድንግርግር፤ ወጥ ላይ ውኃ አይብዛ ነበር የኛ ጩኸት፡፡ ዘመዴ ሸለተው የዚያን ሁሉ ፀጉር፡፡ ያደረግነው አድማ ካለቆች ዘንድ ደርሶ፤ ፋሽኑ ጎፈሬ ቀረና ጆንትራ፤ ምድረ አሠልጣኝ መጣ በቁጣ እሳት ለብሶ፡፡ ቁርጥ መንታ መሰልን ስንቆም ባንድ ተራ፡፡ ሥዩም የተባለው የአሥር አለቃ፤ እጁ ተጠቅልሎ ቅጠልያ ቱታ፤ ተቆርቋሪ መስሎ ልክ እንደ ጠበቃ፤ ቁጥር አበጁልን በስማችን ፋንታ፡፡ በጣም ኮርቻለሁ ደግ አደረጋችሁ፤ አረማመድ ሊማር እንደ ልጅነቱ፤ ለዚህ ኅብረታችሁ ሽልማት አላችሁ፤ አቶ ሚሊዮን ታፈሰ በካልጋሪ - ካናዳ የስደተኞችና የሥራ ውል ዋና አማካሪ CANADA IMMIGRATION AND EMPLOYMENT CONSULTING SERVICES INC We are one of the BEST immigration services n Canada and provide immigration ser- vices to our customers from all over the world. We are known by our customers for our honesty, integrity and knowledge of Canadian immigration Law. WHAT WE DO: • Tourist visa to Canada • Student visa • Working visa • Refugee claims in Canada and outside from Canada CONTACT • Citizenship application US • Express Entry under the skilled immigrant Website www.ciecsi.com Tel: +1(403) 398-7203 • Appeals (refugee and sponsorship) at the immigration and refugee Board of Email [email protected] Canada • Family reunification sponsorship of spouses, children, orphans, parents and adopted children • Criminal rehabilitation/Temporary Resident Permit for US citizens who are inadmissible to Canada due to past criminal records www.formerethiopianairforce.com 37
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. «ስለአገልግሎታችሁ እናመሰግናለን» የአየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ተወካዮች የኮሌጁ ከፍተኛ መኮንኖች በተገኙበት በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ተገኝተው የቱታ ስጦታውን ሲያበረክቱ ርዕሱ የሚያመለክተው ከወገን ለወገን የተላለፈን ልባዊ ምስጋና ነበር፡፡ ምስጋናውን ለማድረስ በተዘጋጁ ቱታዎቹና በቲ- ሸርቶቹ ጀርባ ላይ ተፅፎ በጉልህ ይነበባል፡፡ ምስጋናው የተቸራቸው የመከላከያ አባላት የሀገራቸውን ሕልውና ለማስከበር ለከፈሉት መስዋዕትነትና ላበረከቱት አስተዋፅዖ ይህ በእጅጉ ሲያንሳቸው እንጂ የሚበዛባቸው አልነበረም፡፡ ሀገር በፈለገቻቸው ጊዜ ጥሪዋን ተቀብለው ደማቸውን አፍሰውላታል - የሀገር አፍራሾችን አረር ሳይፈሩ ተዋግተውላታል፡፡ መልዕክቱ ግን ግልፅ ነበር - ለኢትዮጵያ አንድነት፣ ክብርና ልዕልና የከፈሉትን መስዋዕትነት ትውልድና ታሪክ የማይዘነጋው መሆኑን! በሰሜን አሜሪካ ለሚኖሩት የአየር ኃይል አባላት እና ገብተን ምንድነው የምናከናውነው?›› ለሚለው ጥያቄያቸው ለሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያኑ ሁሉ ነገር ድንገት ነበር ምላሽ፣ በጥድፊያ ካወጡት እቅድ መሃከል አንዱ ሊደርሱባቸው የሆነው፡፡ በዚያ ኢትዮጵያ ዳግም በሀገር አፍራሾች ሴራ በሚችሏቸው የጦር ሜዳዎች በመገኘት ሠራዊቱን በግንባር ፈተና ውስጥ ወድቃ ልክ በሶማሊያ ወረራ ጊዜ ሲባል እንደነበረው ‹‹በርቱልን ወገኖቻችን፣ ምንጊዜም ከጎናችሁ ነን›› ብለው ‹‹አለቀላት፣ አበቃላት›› እየተባለ ሲሟረትባት፣ በሁሉም አካባቢዎች ለማበረታታት እንዲሁም በጦር ሜዳ ውሎ ግዳጃቸውን ሲፈፅሙ የሀገሪቱን ሰላም ለማናጋት የፅንፈኞችና የብሔር ፖለቲካ ነጋዴዎች ለቆሰሉና በሕክምናና በማገገሚያ ሥፍራዎች የሚገኙ ወገኖቻቸውን ሽብር በየሥፍራው ሲነድ ባለበት አስፈሪ ጊዜ ‹‹አትሂዱ!›› እየተባሉ ባሉበት እየሄዱ በመጎብኘት ‹‹ምስጋናቸውን ለማቅረብ›› አልመው ማስፈራሪያ ቢደርስባቸውም ‹‹ከሀገር በላይ ምንም የለም›› ነበር፡፡ በማለት የሀገርን ጥሪ ተቀብለው የመጡት በእቅድና በፕሮግራም ሳይሆን በጥድፊያ ነበር፡፡ በዚህም መሠረት በመጀመሪያው እቅዳቸው በሰሜን ጎንደር፣ በላሊበላ፣ በንፋስ መውጫ፣ በደብረ ዘቢጥ፣ በጨጨሆ በጋሸና ይህም ሆኖ ‹‹ሀገራችን እንዴት ባዶ እጃችንን እንገባለን?›› የሚለው እንዲሁም በስታይሽ በመገኘት ለጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ሃሳብ በሁሉም ውስጥ ነበረና፣ የዓለም አቀፍ ኅብረቱ አንድም ሠራዊት ያላቸውን አድናቆትና አጋርነታቸውን ለመግለፅ ቻሉ፡፡ ከራሱና ከአባሎቹ፣ በተጓዳኝም ከሌሎች ወደሀገር ቤት መምጣት ካልቻሉ ሀገር ወዳድ ዜጎች እጅግ በአጭር ጊዜ በጥሬ ገንዘብ ወደ1.9 በሁለተኛው እቅዳቸው ደግሞ በግዳጅ ላይ ሳሉ ቆስለው ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ድጋፍ ለማሰባሰብና ለሕልውና ዘመቻው በየሆስፒታሉና በማገገሚያ ጣቢያዎች ያሉትን የመከላከያ እንዲያግዝ ማበርከቱ፣ ምንም እንኳን ገንዘቡ ብዙ ባይሆንም ሠራዊት አባላት ለመጎብኘት ሲሄዱ ባዶ እጃቸውን ላለመሄድ ምን የወገን ፈጣን ምላሽ ግን ሁሉንም ያስደመመ ነበር፡፡ እንደሚያስፈልጋቸው ሲጠይቁ ቱታ ሊቀርብላቸው ቢችል መልካም እንደሆነ ስለተነገራቸው ከዓለም አቀፉ ኅብረት፣ ከአባላቱና በውጭ ከዚያም በተጨማሪ ወደሀገር ቤት የመጡት ወገኖች ‹‹ኢትዮጵያ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ አሰባስበው ባገኙት ገንዘብ 800 ወደ ገፅ 42 ዞሯል 38 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ድንቅ መታሰቢያ..... ከገፅ 11 የዞረ መንገድ የሁሉንም ታዳሚዎች ልብ የነካና በከፍተኛ ጭብጫባና አድናቆት የታገዘ ነበር፡፡ የውስጥ ስሜታቸውን፣ ከባላቸው ተለይተው ውቤነህን እና ሌሎችንም እንደምን ሊዘነጉት ይችላሉ? እናም ያሳለፉትን ፈተና፣ በኮሎኔሉ ላይ የደረሰበት ችግርና ሰቆቃ እንዲሁም ያንን ሐውልት እየተመለከቱ እነዚህንና ሌሎችንም የሀገር አሁን ያለበት ሁኔታ የፈጠረባቸውን ውስጣዊ መከፋት እንዲህም የቁርጥ ጊዜ ጀግኖች ማስታወሳቸው የግድ ነበር፡፡ ለዚህም አድርገው ገለፁት፡፡ ይመስላል ኮሎኔል ብርሐኑ ከበደ ‹‹ጀግናውን የማያከብር ህዝብ ወደፊት የሚዋደቅለት ሊኖር አይችልም፡፡ ጀግና እንዲህ ዓመቱ ሲመጣ ወራት ሲቀያየር፤ ሲከበር ደግሞ ሌላ ጀግና ይፈጠራል›› ያሉት፡፡ ምኑን ብዬ ላውራ ምን ብዬ ልናገር፡፡ እውነትም ደግሞ ጥር 22 ቀን 2014 ዓ.ም. የበዛብህ ሐውልት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በበዛብህ ላይ በደረሰው ነገር ቢያዝኑም የተመረቀ ቀን ከመላው የሐዲያ ዞን ተጉዘው ሥፍራው ግን ደግሞ ‹‹ብዙም አናላዝንም፣ ብዙም ደረት አንመታም፣ ብዙም የደረሱና በከተማው የሚኖሩ ነዋሪዎች በጀግናቸው መከበር የደካማነት የሽንፈት መንፈስ አናሳይም›› ካሉ በኋላ ‹‹በዛብህ ለሀገሩና እጅግ በሚመስጥ የደስታ ስሜት ተውጠው እለቱን በዜማ፣ ለህዝቡ ባለው ቆራጥነት ከገደቡ አልፎ የሚሄድ ጀግና ነው›› በማለት በአድናቆትና በአክብሮት አሳለፉት፡፡ በተለይም በበዛብህ ወንድማቸው በተፈጥሮው ምን ዓይነት ደፋር እንደሆነ ለማሳየት ምስል የተቀረፁትንና ባለሦስት ክንፍ ሆኖና የጀትን ቅርፅ ይዞ ገጠመኝ ጠቅሰው ለማሳየት ሞከረዋል፡፡ እንደበዛብህ ያለውን የተሠራው ሐውልት ግርጌ በክንፎቹ ታቅፈው የቆሙትን ሦስት ጀግና ለማክበር የዞኑ ነዋሪዎችና አስተዳደሩ የሠሩት ሥራ ለመላው ሐውልቶች የሸፈነው ሰማያዊ ጨርቅ ሊገለጥ ሲል በአካባቢው ኢትዮጵያ ጀግኖች ክብር ምሳሌ ሆኖ እንደሚቀመጥ ተናግረዋል፡፡ የነበረው በሆይታ፣ በጭብጨባና በእድናቆት የታጀበ አስገምጋሚ ስሜት አደባባዩን ያናወጠው፡፡ ከዋናዎቹ የክብር እንግዶች መሃከል አንዱ የሆኑት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ እርስቱ ይርዳው ‹ይህንን ሐውልት ስንመርቅ የእልፍ ጀግኖች በሐውልቱ ምርቃት ላይ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ እርስቱ ኢትዮጵያውያንን ምሳሌና ምልክት እንዲሆን ነው›› ያሉ ሲሆን፣ ይርዳው፣ የሐዲያ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ማቴዎስ ሎምበሶ፣ የዞኑ አስተዳዳሪ ማቴዎስ ሎምበሶ ደግሞ ‹‹ለለውጥ ከሠሩ ጀግኖች የኢትዮጵያ አየር ኃይልንና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር መሐከል አንዱ በዛብህ ጴጥሮስ ነው›› ብለዋል፡፡ ሹምን በመወከል የተገኙት ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፣ የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ባለቤት ወይዘሮ ወይንሸት ገብረ በወጣትነታቸው ጊዜ ኮሎኔል በዛብህ እንዳስተማራቸው የተናገሩት ፃዲቅ ከነቤተሰቦቻቸው፣ የኮሎኔሉ ታላቅ ወንድም ፕሮፌሰር ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ‹‹ኮሎኔል በዛብህ በሶማሊያ ጦርነት ጠላት በየነ ጴጥሮስ እንዲሁም ሌሎችም እንግዶች የተገኙ ሲሆን ከማርበድበድና ከመደምሰስ አልፎ የፈፀመው የአየር ላይ ውጊያ የምርቃቱን ጥብጣብ የመቁረጡን ክብር የተቀዳጁት ደግሞ ምን ያህል ከባድ እንደነበረ እኛ በውስጡ ያለፍንበት እናውቃለን›› ወይዘሮ ወይንሸትና የአየር ኃይሉ አዛዥ ነበሩ፡፡ ካሉ በኋላ የበዛብህ ታሪክ በአየር ኃይሉ ውስጥ በወርቅ ቀለም ተፅፎ መቀመጡን አውስተዋል፡፡ ወይዘሮ ወይንሸት በወቅቱ ባደረጉት ዘለግ ባለው ንግግራቸው ‹‹የኮሎኔል በዛብህን ስም ስላስጠራችሁ፣ ላላወቁት ትውልዶች የበዛብህ ሐውልት ምርቃት በበዓሉ ላይ ተገኝተው ሥነ ሥርዓቱን የጀግናን ማንነት እንዲታወቅና እንዲከበር በማድረጋችሁ በታደሙት አየር ኃይሎች ልቦና ውስጥ የፈጠረው አንደምታ ሁሉም እግዚአብሔር ይስጥልን እላለሁ›› በማለት ደስታቸውን ገልፀዋል፡፡ በታሪክ ወደኋላ ተመልሰው የነበሩበትን ሁኔታ፣ እንኳንሰ ሊከበር ቀርቶ አየር ኃይል ለዘመናት የገነባውን ታሪኩን ለማፍረስ በህወሃት ወይዘሮ ወይንሸት ባለቤታቸው ኮሎኔል በዛብህ ከአንዴም ተሸርቦ የደረሰውን ጥፋት እንዲያስታውሱ ግድ ብሏቸዋል፡፡ ሦስት ጊዜ ከአየር ዘሎ ለእስር የተዳረገበት ሁኔታ በእሳቸውና በቤተሰባቸው ላይ ምን ዓይነት ፈታኝ ሁኔታን እንዳስከተለ ጥረቱ ለሦስት አሠርት ዓመታት ስሙ እንዳይነሣ ታፍኖ የነበረው ሳይሸሽጉ ከመግለፃቸውም በላይ፤ ያንን ሁሉ ዘመን ከጎናቸው የዚያ ጀግና አየር ኃይል አስደማሚ ታሪክ የተጋረደበት መጋረጃ ሳይለዩ አብረዋቸው ለዘለቁ ባልደረቦቹና እንደመሥሪያ ቤትም እንዲገፈፍ ለማድረግ ያስቻለ ነበር፡፡ የኮሎኔል አለማየሁ ኃይሌና ለአየር ኃይል ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡ ስለባለቤታቸው የሻምበል ተሾመ ተንኮሉ ‹‹በበዛብህ ውስጥ እኛ፣ በእኛም ውስጥ ያላቸውን ስሜትም ራሳቸው በፃፉት ግጥም የገለፁበት በዛብህ አለ›› የሚለው ምስክርነት የሚገልፀውም ያንን የታሪክ ፈውስ ነበር፡፡ www.formerethiopianairforce.com 39
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. አየር ኃይል ለብለብ አያውቅም ከዕለታት በአንዱ ቀን፣ ከአዲስ አበባ ሰሜን ምዕራብ ፣ ተፈሪ መኮንን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አካባቢ አንድ ልጅ ተወለደ። ለአባትና ለእናቱ ሁለተኛ ልጅም ሆነ። ዘመኑ በ1939 ዓ.ም ነው። ሲያድግም ከቁመቱ ዘለግ፣ ከትከሻውም ሰፋ ያለ ልጅ ሆነ። ማ/ቴክ አማረ ተክሌ፡፡...እነሆ.... አባቱ ተክለሃይማኖት (ተክሌ) ወልደየሱስ አየለ፣ እናቱ እኩል ጾታ ነገር ደግሟል። ሁለት ሴት፣ ሁለት ወንድ ከባለቤቱ እጅጋየሁ ወልደማርያም ወልደ ካህን፣ አስር ልጆች ወይዘሮ ሮማን ተስፋ ጋር አፍርቷል። አላዳላም። ወልደዋል። ላለማዳላትም አምስት ሴቶች፣ አምስት ወንዶች። አይገርምም? አባት ከወሎ ነው ወደ አዲስ አበባ ተማሪዎች ሆነን ከሰዓት በኋላ ሐረር ሜዳ ስፖርት ሜዳ እናዘወተር የመጡት። እናት ደግሞ ከአቃቂ በሰቃ ግድም። ነበር። ሌላ መሄጃም የለ። ሜዳው ላይ ከማይጠፉት ሰዎች መሃከል አንዱ ማስተር አማረ ነበር። ዲስክ ይወረውራል። ያሰበው ዕድሜው ለትምህርት እንደበቃ እንጦጦ አፋፍ ላይ ወደሚገኝ ርቀት አልደርስ ሲለው የሚለውን ቃል አሁንም አስታውሳለሁ። ቁስቋም ተብሎ በሚጠራ ትምህርት ቤት ተልኮ ፊደል መቁጠር በቃለ ምልልሳችንም ላይ አነሣሁበት። አልረሳውም። እንዴት ጀመረና እዚያው እስከ ሶስተኛ ክፍል ዘለቀ። ከዚያም ተፈሪ ሊረሳው ይችላል? እኔ ከጓደኞቼ ጋር ሜዳው ዳር ሳር ላይ ቁጭ መኮንን። ተወልዶ ወዳደገበት አካባቢ። አስረኛ ክፍል እንደገባ የሆነ ብዬ ያዳመጥኩትን አልረሳሁምና። ይሄ እኮ ወደ አርባ አምስት ወሬ ይሰማል። ከሰፈሩ ብዙም በማይርቀው ዳግማዊ ምኒሊክ ዓመት ገደማ የሆነ ታሪክ ነው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አየር ኃይል ምልመላ እያደርገ ነው የሚል። ይህ ወሬ ታዲያ በኛው ባለታሪክ ጎረምሳ ጆሮ ውስጥ ታዲያ ማስተሩ የወረወረው ዲስክ ያሰበው ርቀት ላይ አለመድረሱን ገብቶ ወደ ተግባር ተለወጠ። አላቅማማም። ሳይውል ሳያድር ሲያይ “አማረ የውሻ ዘር!” ይልና በረጅሙ ይተነፍሳል። እልሁ ወደዚያው አቀና። መቼም ይገርመኛል። ሁለተኛው የሕይወት ጉዞውን የጀመረው ከዚህ በኋላ ነበር። ይህ ማስተር አማረ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዳግማዊ ምኒሊክ ትምህርት የሆነው በ1959 ዓ.ም. ነበር። ቤት ውስጥ የሰጠውን የቀለም ፈተናና የአቋም ፍተሻ (ሜዲካል) አልፎ ወደ ሐረር ሜዳ ይሄዳል። የማይረሳው ነገር አለ። በተለይ ማስተር አማረ ተክሌ አሁንም ሁለተኛ ሕይወቱን በጀመረበት የአቋም ፍተሻውን በሚመለከት። እርቃኑን፣ መለመላውን ሆኖ፣ ደብረ ዘይት ይኖራል። ከሚያውቀው፣ ከሚያውቁት አልተለየም። ፊቱን ወደ ግድግዳ አዙሮ፣ የኋላ አካሉን ማስፈተሹን አሁንም ባለትዳርና የአራት ልጆች አባት ነው። አባትና እናቱ ያደረጉትንም ያስታውሳል። ሌላው ያነሣው ነገር ‹‹ፍላት ፉት›› የሚሉትን ነው። 40 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ከስፖርት ሜዳ የማይጠፋው ማ/ቴክ አማረ ተክሌ - በቴኳንዶ ባለጥቁር መቀነት ዘግይቶ የተረዳው ውስጥ እግሩ ዝርግ የሆነ ሰው (ፍላት ፉት) ማስተር አማረም ቀና ብሎ እንደተራመደ ነግሮናል። የአዲስ ለውትድርና አይመለመልም። ምክንያቱም በእግሩ ርቆ መጓዝ ምልምል ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ ሐረር ሜዳ ተመልሶ አይችልምና። አድሚን 4 ኮርስ ውስጥ ገባ። ስድስት ወር ተምሮ ከጨረሰ በኋላ 129ነኛ ትራንስፖርት ስኳድሮን ተመደበ። ሥራው በራሪዎች ማስተር አማረ በአየር ኃይል ውስጥ ርቆ ተጉዟል። በሕይወትም በረው ሲመለሱ የሚያቀርቡትን ሪፖርት በአግባቡ መመዘገብና እንዲሁ። ፈተናዎቹን ሁሉ አልፎ ሃምሳ አምስት ከሆኑ እኩዮቹ ፋይል ማድረግን ይጨምራል። የበረራ ሰዓታቸውንም እንዲሁ ጋር ወደ አስመራ ለሥልጠና ይሄዳል። ውትድርና ምን ያህል ከባድ መዝግቦ ፋይል ያደርጋል። ከዚያም ወደ ቲ-33 ተዛውሮ ሠርቷል። እንደሆነ የተረዳው ያን ግዜ ነው። የምናውቀውን አስታወሰን። በጣም ሥራ የሚበዛበት ስኳድሮን እንደነበረ ያስታውሳል። ይሁን እንጂ አየር ኃይል ለሚመለምላቸው ሁሉ ሥልጠናውን የሚሰጥበት ደረጃ አለመለወጡ አስገርሞኛል። አስደንቆኛልም። ብዙ ደስታ፣ ብዙ ሐዘን በሥራው ላይ አይቷል። ሥልጠና ላይ ያሉ “አየር ኃይል ለብለብ አያውቅም” የሚለው አባባሉ እንግዲህ ወጣት አብራሪዎች ሶሎ ተለቀው የማይመለሱበትን ቀን አሁንም የሚጀምረው ከዚህ ነው። ቢያንስ ፀጉረ ለውጦች እስከመጡ ድረስ ሲያስበው ይዘገንነዋል። ድረስ። ማስተር አማረ መደበኛ ሥራውንም እየሠራ ከስፖርት ተለይቶ አስመራ አዲስ ምልምል ሆኖ የተማረው ትምህርት ምን ያህል አያውቅም። ያም ወደ ሌላ ሥራ የመግቢያ በር ከፍቶለታል። በሕይወቱ ላይ ለውጥ እንዳመጣ የተረዳው ገና ሳይመረቅ እንደሆነ ከነጄኔራል አምሐ ጋር በደንብ ለመተዋወቅ ዕድል ፈጥሮለታል። ማስተር አማረ ያስታውሳል። መቼም ማለዳ ተነሥቶ መሮጥ፣ አልጋ ማንጠፍ፣ መጸዳጃ ቤት ማጽዳትና የመሳሰሉት እንዳሉ ሆኖ፣ እሳቸውም ለስፖርት ያለውን ፍቅር በማየት ወደ ስፖርት ክፍል የገበታ ሥነ ሥርዓትንም ለመጀመሪያ ጊዜ የተማረው አየር ኃይል እንዲገባ አድርገዋል። በ1970 የአስመራ ስፖርት ክፍል ሃላፊ ነው። እንደ ብዙዎቻችን ሁሉ። ሹካ በግራ፣ ቢለዋ በቀኝ መሆን ሆኖ ይመደባል። የስፖርት ልምምድ የሚደረገው ከሰዓት በኋላ እንዳለበት ማለት ነው። አሁን ያለ እንጀራ መኖር አልሆንልን አለ ስለነበር ‹‹ፖይንት 4›› ተብሎ በሚጠራው የአሜሪካኖች የቴክኒክ እንጂ። ትምህርት ቤት ጥዋት ጥዋት ለመማር ያመለክትና ከተወሰነ ውጣ ውረድ በኋላ ይፈቀድለታል። ተምሮም ጨረሰ። ያ ትምህርት ዛሬ በዚህ ረገድ ማስተር የነገረንን እነሆ። “አፍህ ወደ ምግቡ አይሂድ፣ ለሚሠራው ሥራ መሠረት ሆኗል። ምግቡ ወደ አፍህ ይምጣ እንጂ” የሚለው የሥልጠናው አካል ዛሬም ልንተገብረው የሚገባ ልማድ ይመስለኛል። አጎንብሶ እንዳይበላ በጄኔራል አምሐ ጥቆማና ግፊት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ ነው ትምህርቱ። “ቀና በሉ ስትበሉ” ጥሩ ትምህርት ይመስለኛል። ለበረራ ደህንነት ሥራ ይመረጣል። ሥልጠናው ድሬዳዋ ነበር። ስንራመድም ቀና ብለን እንድራመድ አስተምረውናል። ከእሱ ጋር ሌላ ሃምሳ አራት ሰዎች ነበሩ። አሠልጣኙም እውቁ የአየር www.formerethiopianairforce.com 41
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. ወለድ አዛዥና የኅብረተሰባዊ ኢትዮጵያ የጀግና ሜዳሊያ ተሸላሚ ተካልኝ ረድተውኛልና ውለታቸውን አምላክ ይክፈለው” ብሏል። የሆኑት ጄኔራል ተስፋዬ ሃብተ ማርያም ነበሩ። ማስተር አማረ ንቁና ብቁ ሠልጣኝ እንደነበረ በኩራት ይናገራል። ያን ጊዜ የተማረው ራስን የማስተር አማረ ታሪክ ብዙ ነው። የነገረንም እንዲሁ። በዚህ አጭር መከላከል (ጅዶና ቴክዋንዶ) ከእሱም አልፎ ለብዙዎች ተርፏል። ጽሑፍ አይጠናቀቅም። አንድ የታሪኩ አካል የሆነውንና እሱም ‹‹ብዙ የአየር ኃይል አባላትን አሠልጥኛለሁ›› ነው ያለን። ስድስት ወር እንዲነገርለት የፈለገውን ግን ማቅረብ ግድ ይለናል። በዚህ ሙያ አየር መንገድን አገልግሏል። ብዙ ሀገራትንም አይቷል። በደህንነት ሥራ አዲስ አባባ ተመድቦ እያለ ነበር የ1981 ዓ.ም. ‹‹ዛሬ ምን እየሠራህ ነው?›› ብለን ጠየቅነው። እግዚኣብሔር የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የተደረገው። እሱም በመፈንቅለ ይመስገን በሚል ጀመረልን። መንግሥቱ ሙከራ ላይ ተሳትፈዋል የተባሉትን የአየር ኃይል አባላትን ይዞ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ ይታዘዛል። ትዕዛዙንም “አሁን አሉምኒያም በርና መስኮቶች እየሠራሁ እገጥማለሁ፡፡ ጥሩ ይፈጽማል። ሥራ ነው…ቤተሰቤን በሚገባ ማስተዳደር ችያለሁ” አለን። ድምጹ ላይ በራስ መተማመን ይደመጥ ነበር። ዲስኩን የፈለገበት ርቀት መወረወር አንዳንድ ሰዎች ‹‹የኛ የሆነ ሰው፣ አብሮን የበላ የጠጣ፣ ይህንን ሳይችል ሲቀር የሚናገረውን ቃል ዛሬ አይለውም። የልቡ ደርሷልና። እንዴት አደረገ?›› ብለው በቅሬታ ያስታውሱታል። እሱ ደግሞ ”እኔ ትዕዛዝ ፈጻሚ እንጂ ወሳኝ ሰው አልነበርኩም። እንዲያውም ታንክ ይህንን ሥራ መሥራት የጀመረው ለሼራተን ሆቴል ተቀጥሮ ነበር። ውስጥ ይግቡ ሲባል፣ በዚህ ሙቀት ይሄ ሊሆን አይችልም፡፡ እኔ መኪናው ውስጥ ነው የሚገቡት ብዬ ይህንኑ አድርጌያለሁ። በሆነው ህወሃት መራሹ የኢሕአዴግ መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ በአጀብ ሁሉ አዝኛለሁ። ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች አለቆቼ፣ አሠልጣኞቼና ወደ ሆለታ እስር ቤት ይላካል። እዚያም ስፖርቱን እየሠራ፣ ሌሎች ወንድሞቼ ናቸውና…” እያለ በስሜት ሃሳቡን ገልጾልናል። ወቃሾቹም እስረኞችንም እያሠለጠነ ድፍን ሁለት ዓመት በእስር ቆይቷል። ይህንን እንዲረዱለት አበክሮ ጠይቋል። ወንጀል እንዳልሠራ በፍርድ ቤት ከተረጋገጠ በኋላ እሲኪለቀቅ ድረስ። ማስተር አማረ አሉኝ ከሚላቸው ሙያዊ ብቃቶች መሃከል እሱ እንደሚለው ከሆነ ወያኔዎች ወደ አየር ኃይል ተመልሶ እንዲሠራና የሚከተለውን ዘርዝሮልናል። በስፖርቱ ዘርፍ ቢ ላይሰንስ በ እንዲያገለግላቸው ጥሪ አቅርበውለታል። ገንዝብም እንሰጥሃለን ሲ.ኤ.ፍ፣ በመረብ ኳስ አሠልጣኝነት፣ በአካል ብቃት አሠልጣኝነት ብለው አባብለውታል። የናንተ ገንዘብ በአፍንጫዬ ይውጣ ብሏል። አድቫንስድ ሰርትፊኬት፣ በሶቪዬት ኅብረት ከፍተኛ የመረብ “ገንዘብ በጆኒያም ብትሰጡኝ እንኳን” አልመለስም አልኳቸው ኳስ አሠልጣኝነት። የፕሬዚዳንት መንግሥቱ ሃይለ ማርያምን አለን። ከእስር ቤት እንደወጣ ኮሎኔል ለማ ተካልኝ ሥራ ፈልገው አጃቢዎችንም አሠልጥኗል። ያስቀጥሩታል። ያን ጊዜ እሳቸው ለአላሙዲ ይሠሩ ነበር በሃላፊነት። ማስተር አማረ ይሄ ውለታ እንዳይረሳ በታሪኬ ውስጥ ይካተትልኝ “አየር ኃይል በደም የተገነባ ነው” የሚል አባባሉ መቼም መሬት ብሎ ጠይቆናል። “ልጆቼ እንዳይራቡ፣ ቤቴ እንዳይፈርስ ኰ/ል ለማ የረገጠ ለመሆኑ እሙን ነው። የሚመች እውነት ነውና። ስለአገልግሎታችሁ... ከገፅ 38 የዞረ የደብረ ዘይት ልጆች በስንዱ ኃይሉ አስተባባሪነት፣ በተናጠልም ትዕግስት በለጠ፣ ገነት ከበደ፣ ሜሪ ታደሰ፣ ኤፍሬም ክፍሉ፣ ቱታዎችን በማሰፋት በጦር ኃይሎች፣ በአዳማና በአየር ኃይል አስቴር እውነቱ፣ ሻሼ ወጨፎ፣ ማሜ ድባቡ፣ ኤልሳ ሥዩም ሆስፒታሎች እንዲሁም ዘነበወርቅ አካባቢ በሚገኘው የወጣቶች እንዲሁም መሰለ ፈለቀ እያንዳንዳቸው እንደየፍላጎታቸው ማዕከል በመገኘት 800 ያህል ቱታዎችን በምስጋና መልክ ያቀረቡ ያደረጉት አስተዋፅኦ ሀገርንና ወገንን ያኮራ፣ ለወገን ደራሽ መሆን ሲሆን፣ ቢሾፍቱ በሚገኘው የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ያስመሰከረ፣ ኢትዮጵያዊ ሆኖ መወለድ ውስጥ በማገገም ላይ ለሚገኙ ወገኖችም ወደ300 የሚጠጋ ቱታ ኩራት መሆኑን ያረጋገጠ ሆኗል፡፡ በግንባር ቀርበው አስረክበዋል፡፡ በዚህ ድንቅ ተግባር ውስጥ ለተሳተፉና የበኩላቸውን ላደረጉ፣ በዚህ ድጋፍ ውስጥ የዓለም አቀፍ ኅብረቱና የአባላቶቹ ድጋፍ ጥረቱን በሃሳብና በጉልበት ለደገፉት ሁሉ የኢትዮጵያ አየር ኃይል እንደተጠበቀ ሆኖ በተለይ ኤደን ከበደ ለ800 ቱታዎች ዓለም አቀፍ ኅብረት ‹‹ክብርና ሞገስ ለሁላችሁም ይስጥልኝ፣ ከሚያስፈልገው ወጪ ከፍተኛውን እገዛ ስታበረክት ቀሪዎቹን ደግሞ በጎደለም ይሙላ›› ሲል ምስጋናውን ያቀርባል፡፡ 42 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት የጀቤሳ ልጆች ይህ ምጥን ታሪክ በአየር ኃይል ፍቅር ስለተነደፉ ከአንድ ቤተሰብ የፈለቁ ሦስት ልጆች ያወጋችኋል....ሶስቱም የወሊሶ ልጆች ናቸው፡፡ አየር ኃይል ገና ዳዲ ይል በነበረባቸው በ1920ዎቹ ውስጥ በአቪየሽን መስክ የሚሠራውን እየሠራ የአየር ፖሊስን ለማደራጀት መንቀሳቀስ ሲጀምር፣ ተመልማዮችን ለማግኘት የተጓዘው ወደምዕራብ ሸዋና ጨቦና ጉራጌ አካባቢ ነበር፡፡ እነዚህ ዛሬ ለአየር ኃይሉ አንጋፋ የሆኑት ሦስት ወንድማማቾችም በተከታታይ ሠራዊቱን ተቀላለቀሉ፡፡ እነሆ ታሪካቸው፡፡ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ከዱከም ሽምብራ ሜዳ ተነሥቶ የሰፈር አድባር ሆነው ነበር ይኖሩ ነበሩት። ሕይወታቸው ከማለፉ ደብረ ዘይት/ቢሾፍቱ (ሐረር ሜዳ) መሠረቱን ሊተክል ገና በፊትም እድሜያቸው 90ን እንደደፈነ ነግረውናል። ዳዴ እያለ ነበር። የበራሪዎች ሥልጠና ማዕከል፣ የቴክኒክ እና አስተዳደር ትምህርት ቤት እንዲሁም የተለያዩ አገልግሎት ባሻ ነጋሽ የትውልድ ሰፈራቸው ወሊሶ፣ ፉዱ ጎራ ነው። በ1921 መስጫዎች (Facility) መገንባት ነበረባቸው። የበረራ ሜዳው ዓ.ም. ጥር 21 ቀን ይህቺን ዓለም ተቀላቀሉ። እድሜያቸው በሰው ጉልበት ጭምር ይሠራ ነበርና አዲስ ምልምሎች ተራ እየገቡ እንደደረሰ በ1945 ዓ.ም. ኢትዮጵያ አየር ኃይል ተቀጠሩ። ጫካውን የመመንጠርና የማረፊያ ሜዳውን የማስተካከል ሥራ መሠረታዊ የውትድርና ሥልጠናቸውን ካጠናቀቁ በኋላ በተለያዩ ላይ በሰፊው ተሳትፈዋል። የአየር ኃይል ጣቢያዎች እየዘዋወሩ በማገልገል ላይ እያሉ፤ በ1969 ዓ.ም. የሶማሊያ ተስፋፊ ኃይል ሀገራችንን በምሥራቅና በደቡብ ቆይቶ የካምፑ ጥበቃ አንገብጋቢ ሆኖ በመገኘቱ የአየር ኃይል ፖሊስ ምሥራቅ ላይ ወረራ ሲፈፅም ወደ ታጠቅ ማሠልጠኛ በመዛወር (Air Police) መምሪያን ለማደራጀት ወደ ምዕራብ ሸዋ ጨቦና ከህዝብ የተውጣጣውን የሚሊሺያ ጦር አሠልጥነዋል። ጉራጌ አውራጃ በመሄድ ሰፊ ምልመላ ተደረገ። ለረዥም ዓመታት የአየር ኃይሉን የጥበቃ ሥራ በአብዛኛው የወሊሶና አካባቢው ኢትዮጵያ ወረራውን በድል አድራጊነት በማጠናቀቅ ጦርነቱን ተወላጆች ተቆጣጥረውት እንደነበር ይነገራል። ስትደመድም፣ ሻለቃ ባሻ ነጋሽ ጀቤሳ ወደ አየር ኃይል በመመለስ በአጠቃላይ አየር ኃይል ውስጥ ለ28 ዓመታት በማገልገል በ1972 ለዛሬው ፅሁፍ መነሻ የሆነን ከወደ ወሊሶ አየር ኃይልን ከተቀላቀሉት ዓ.ም. በክብር በጡረታ ተሰናብተዋል። መካከል ሶስት ወንድማማቾች ቀልባችንን ሳቡንና ስለ እነሱ ትንሽ ማለት ወደድን። ሦስቱ ወንድማማቾች ነጋሽ ጀቤሳ፣ መኮንን ባሻ ነጋሽን ስንፈልጋቸው ደብረ ዘይት ልጃቸውን እሌኒ ነጋሽ ጀቤሳን ጀቤሳ፣ ጆቴ ጀበሳ ይባላሉ። ሦስቱም በባለሌላ ማዕረግተኞች አገኘናትና መረጃውን ሰጠችን። እርከን ከፍተኛው የሆነው የሻለቃ ባሻነት ማዕረግ ላይ ደርሰዋል፡፡ ነፍሳቸውን በገነት ያኑርልንና ከወንድማማቾቹ መሃከል ሁለቱ ሻ/ ሁለተኛው የጀቤሳ ልጅ ሻለቃ ባሻ መኮንን ጀቤሳ ናቸው። ባሻ ነጋሽና ሻ/ባሻ መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ሲሆን ሻ/ባሻ እድሜያቸው ለውትድርና እንደደረሰ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን ጆቴ አሁንም በሕይወት ይገኛሉ፡፡ ምልመላ ተቀብለው አየር ኃይሉን ተቀላቀሉ። ተገቢውን ወታደራዊ ሥልጠና ከወሰዱ በኋላ በአየር ኃይሉ የጥበቃ ሻለቃ በተለያየ ጣቢያ ሻለቃ ባሻ ነጋሽ ጀቤሳ የሁሉም ታላቅ ናቸው። ኑሮዋቸውን እዚያው ሰፊ አገልግሎትን ሰጥተዋል። ኮንጎ በተፈጠረው የእርስ በእርስ ከአየር ኃይል የከተማ በር አጠገብ አድርገው ወልደው ከብደው …. ግጭት ሳቢያ ከእነ ጄ/ል ፋንታ በላይ ጋር ወደ ኮንጎ ዘምተዋል። ለአንድ ዓመት ተኩል በተባበሩት መንግሥታት የኮንጎ ግዳጅ ላይ www.formerethiopianairforce.com 43
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. የጀቤሳ ልጆች በቅደም ተከተል ከግራ ወደቀኝ ሻ/ባሻ ነጋሽ፣ ሻ/ባሻ መኮንን፣ ሻ/ባሻ ጆቴ ካገለገሉ በኋላ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ የተሳፈሩበት አውሮፕላን ተሳትፎ ላላቸው ዜጎች የሚሰጡትን ክብር ስትመለከት ሁልጊዜ እክል ገጠመውና ዩጋንዳ ለማረፍ ተገድዶ እንደነበረ ያስታውሳሉ። ሕሊናዋ ወደ ሀገር ቤት አየር ኃይል እና የሀገሪቱ ሠራዊት አባላት በዚሁ የአውሮፕላን ብልሽት ምክንያት ጥገና እስኪደረግለት ለአስር ጋ ይጓዛል። ለሀገራቸውን ራሳቸውን እየሰዉ ያሉ ዜጎች ክብር ቀናት ዩጋንዳ መቆየት ግድ ሆኖባቸው ነበር። ከአስር ቀናት በኋላ እንደሚገባቸው ይሰማታል። አየር ኃይል በሠራዊቱ ውስጥ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ለማገልገል ከፍተኛ ፍላጎት ነበራት። ያንን ባለማድረጓ እስከ ዛሬ ድረስ ይቆጫታል። በ1969 ዓ.ም. የሶማሊያ ተስፋፊ ኃይል ኢትዮጵያን በእብሪት ሲወር ባሻ መኮንን አሁንም ሀገራቸውን ከጠላት ለመታደግ ወደ ምሥራቅ ከጀቤሳ ልጆች በሕይወት የሚገኙት ከወንድማማቾቹ የመጨረሻው 3ኛው አየር ምድብ ድሬዳዋ ከተማ በመዘዋወር ለሠራዊቱ ስንቅና ባሻ ጆቴ ጀቤሳ ይባላሉ። ረዥም ቁመና ያላቸው ባሻ ጆቴ ስፖርተኛ ትጥቅ በማቀበል ሥራ ላይ በሰፊው ተሳትፈዋል። እና ሁለገብ ባለሙያ ናቸው። ቅርጫት ኳስ በእጅጉ ያዘወትራሉ። የመረብ ኳስም እንደዚሁ። ከዚያም ጄኔራል ፋንታ የአየር ኃይሉ አዛዥ በነበሩበት ዘመን የእርሳቸው ሾፌር በመሆን ሲያገለግሉ ቆይተው ጄኔራል አምሐም ባሻ ጆቴ በ1936 ዓ.ም. ሚያዚያ 24 ቀን ወሊሶ ፉዱ ጎራ ተወለዱ። ጄኔራል ፋንታን ተክተው አዛዥነቱን ሲረከቡ ሹፌራቸው ሆነው በ1955 ዓ.ም. ከታላቅ ወንድማቸው ባሻ መኮንን ጀቤሳ ጋር በአንድ እስከ መጨረሻው አገልግለዋል። ባሻ መኮንን እጅግ ታማኝና ታታሪ ቀን አየር ኃይልን ተቀላቀሉ። በጥበቃ ሻለቃ እስከ 1967 ዓ.ም. ሠራተኛ በመሆናቸውና እንዲሁም በኮንጎ የሰላም ማስከበር ዘመቻ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር አገልገለዋል። ከ1967 ዓ.ም. እስከ ላይ ለነበራቸው ተሳትፎ የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል። 1983 ዓ.ም. ድረስ ወደ መኪና ማሽከርከር ሙያ ተዛውረው ሾፌር ሆኑ። እንዲሁም በመረብ ኳስ እና ገመድ ጉተታ ስፖርት እስከ እንደ ታላቅ ወንድማቸው ባሻ ነጋሽ ሁሉ ባሻ መኮንንም በደብረ 1984 ዓ.ም. ድረስ አገልግለዋል። ቀጥለውም እስከ 2011 ዓ.ም. ዘይት ከአየር ኃይል ዋናው መሥሪያ ቤት ቅርብ ርቀት ላይ ድረስ በተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ በሾፌርነት ያገለገሉ ሲሆን፣ ቤተሰብ መሥርተው ወልደው እና ከብደው በተጋጋ ሕይወት ከወ/ሮ ዘውዴ ጭጭ አይበሉ ጋር በሕግ ጋብቻ ፈፅመው የ3 እስከሕልፈታቸው ጊዜ ድረስ ዘልቀዋል፡፡ ልጆች አባት ናቸው። የባሻ መኮንን ልጅ ስሜነሽ መኮንን ኮሎራዶ ግዛት ትኖራለች። ለአየር የሻለቃ ባሻ ጆቴ ጀቤሳ ልጅ ዮሐንስ ጀቤሳ ነዋሪነቱ አትላንታ ጆርጅያ ኃይል አባላት እጅግ ቅርብ ናት ። የአየር ኃይል ሁኔታ አይሆንላትም። ነው። ውልደቱና እድገቱ ደብረ ዘይት የሆነው ዮሐንስ ከአየር በማናቸውም የአየር ኃይል ጉዳዮች ላይ ትሳተፋለች። ዓመታዊ ኃይል መሥሪያ ቤት እና ከአባላቱ ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለው። የቤተሰብ መገናኛ ወቅትም ቀድማ አካባቢው ላይ ትታደማለች። እንደ ማንኛውም የአየር ኃይል ቤተሰብ ልጅ ዮሐንስ አየር ኃይልን በቅርበት እያየ ከማደጉም በላይ በወጣትነት ዘመኑም በተለያዩ ስሜነሽ እዚህ አሜሪካን ሀገር የአሜሪካ ዜጎች በሠራዊቱ ውስጥ 44 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ከግራ ወደቀኝ የባሻ መኮንን ልጅ ስሜነሽ እና የባሻ ነጋሽ ልጅ እሌኒ እንዲሁም የሻለቃ ባሻ ጆቴ ጀቤሳ ልጅ ዮሐንስ ጆቴ ጀቤሳ ከባለቤቱና ከትልቁ ልጁ ጋር ሙያ አየር ኃይሉ ውስጥ አገልግሏል። አየር ኃይል በመሠረተው አህጉራትና ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛት ለመጡ የአየር ኃይል ቤተሰብ ሐረር ሜዳ ሞዴል ትምህርት ቤትም ተምሯል። አባላት ከፍተኛ አቀባበል በማድረግ በአትላንታ ቆይታቸው በቤቱ በማስተናገድ ለአየር ኃይልና ጓደኞቹ ያለውን አክብሮት አሳይቷል። ኑሮውን በአሜሪካን ሀገር፣ ጆርጅያ ግዛት፣ አትላንታ ከተማ ካደረገም በኋላ፣ በአቅራቢያው ከሚኖሩ የቀድሞ አየር ኃይል አባላትና በዚህ አጋጣሚ የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት ቤተሰቦቻቸው ጋር በማኅበራዊ ኑሮ በቅርብ ይገናኛል። በ2019 በአትላንታ በነበረን ቆይታ ለተደረገልን ከፍተኛ አቀባበል እና ዓ.ም. በተደረገው የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያኖች የእግር ኳስ መስተንግዶ ልባዊ ምስጋና ያቀርባል። ፌስቲቫል ወቅት ከባለቤቱ እና ከልጆቹ እናት ጋር በመሆን ከሌላ ቬትራን ከገፅ 25 የዞረ ልጆችና ቤተሰቦች የማኅበሩ አባል መሆን እንዲችሉ ወሰነ፡፡ ‹‹ይህ ለምን ታሰበ?›› ተብሎ ማ/ቴክ ዮሐንስ አሴኔ ሲጠየቅ፤ ማኅበራትና አባሎች ጋር የተፈጠረው ግንኙነት ፍሬ አፍርቶ ይበልጥ እንደሚጎለብት መጠራጠር አይቻልም፡፡ በዚህ ብርታት ነው ዛሬ ‹‹የአየር ኃይል አባላት ልጆች ለአየር ኃይሉ ያላቸው ፍቅር ወደር ማኅበሩ ‹‹የእኔ የራሴ›› የሚለው አባሎቹ በነፃነት የሚዝናኑበት፣ የለውም፡፡ እንዲያውም ‹እኛ እኮ ዩኒፎርምና ቁጥር ስላልተሰጠን የሚሰባሰቡበት ሥፍራ ባለቤት ለመሆን የቻለው፡፡ ዛሬ ኮራና ደመቅ ነው እንጂ አየር ኃይል ነን› ነው የሚሉት፡፡ ሥራ ላይ በነበርን ጊዜ ብሎ የምናየው ማኅበሩ ከዜሮ ተነሥቶና በፈተና ውስጥ አልፎ የአየር ኃይል ግቢ ቤታቸው ነበረ፡፡ ግቢ ገብተው ፊልም ያያሉ፡፡ እዚህ በመድረሱ ይህንን በጋራና በቅብብሎሽ ሆነው በኮሚቴነትና ክበብ ገብተው ይዝናናሉ፡፡ አየር ኃይል ዝግጅት ሲኖረው ይገኛሉ፡፡ በደጋፊነት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱት ሁሉ ምስጋና ይድረሳቸው፡፡ በስፖርት ላይ ይሳተፋሉ፡፡ ሆስፒታ ይታከማሉ፡፡ ስለአየር ኃይል ብዙ ትዝታ አላቸው›› በማለት ይመልሳል፡፡ በተለይም ነፍሱን በወረንጦ ጫፍ ላይ አስቀምጦ፣ ህይወቱን ለአደጋ አጋልጦ፣ ቤተሰቦቹን ለጭንቀት ዳርጎ ሳይቀር ለማኅበሩ ምስረታ ይህ ብቻም አይደለም፡፡ እነዚህ ቤተሰቦች የአየር ኃይል አባላት ከፍተኛውን መስዋዕትነት ለከፈለው ለማ/ቴክ ዮሐንስ ወ/ጊዮርጊስ ሲፈናቀሉ አብረው የተሰቃዩ፣ የተጎዱ፣ አብረው የተሰደዱ፣ ፈተናውን ክብርና ምስጋና ከታላቅ አክብሮት ጋር እንቸረዋለን፡፡ ዛሬ እሱ ሁሉ አብረው የተካፈሉ ናቸው፡፡ እና እነሱ አባል ካልሆኑ ማን ሊሆን የእድሜ ባለፀጋ ሆኖ በእረፍት ላይ ባለበት ወቅት ሌሎች ችቦውን ነበረ? ደግሞስ ቀጣዩን የአየር ኃይል ታሪክ የሚረከብ፣ ገድሉን ተቀብለው አሁን ያለበት ደረጃ በማድረሳቸው ‹‹በህይወቴ ይህንን የሚዘክር ማነው? እነሱ አይደሉምን? ስለዚህም የማኅበሩ ውሳኔ በማየቴ እጅግ ደስተኛ ነኝ፡፡ ከዚህም በላይ እንደሚጓዝ አምናለሁ›› ተገቢና ወቅቱን የጠበቀ ነው እንላለን፡፡ ሲል እርካታውንና ተስፋውን ይገልፃል፡፡ በተጨማሪም የአየር ኃይሉ ሌላው ትንሣኤ የሆነው የሜ/ጄ ይልማ አሁን ደግሞ ማኅበሩ ለሌላ ትልቅ ዓላማ ተነሳስቷል፡፡ ጠቅላላ መርዳሳ የማኅበሩ የበላይ ጠባቂ መሆን ‹‹ይዘገያል እንጂ የግፉዓን ጉባዔው በቅርቡ ባደረገው ስብሰባ ራሱንና ወቅቱን ገምግሞ እውነት ጊዜውን ጠብቆ መገለጡ አይቀርም›› የሚለውን ብሒል ስያሜውን ከ‹‹አየር ኃይል ቬትራንስ ማኅበር›› ወደ ‹‹የአየር ኃይል ያስታውሰናል፡፡ ለሁሉም የማኅበሩ ጥረት ‹‹ይበል›› ብለናል፡፡ ቬትራንስና ቤተሰቦች ማኅበር›› በመለወጥ የአየር ኃይል አባላት 45 www.formerethiopianairforce.com
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት አየር ኃይል ያኔ ጌታቸው ታየ (ማ/ቴክ) አየር ኃይል ያኔ አዎን ያኔ፤ ትዝታ ናፍቆቴ ኤርፎርስ የሚመለስ። እሑድ ስንመለስ በሞላ ሎንቺና፣ ኢትዮጵያዊነት ነበር ለኔ፡፡ አየር ኃይል ያኔ፤ ወዲያው ይረሳል የፒያሳ ጎዳና። ወገን መለየት ዘር መቁጠር፤ ነበር እንደ ግማሽ ጎኔ። ድንገት ባጋጣሚ መሸትም ካለ፣ ያኔ አይታሰብም ነበር። ሳንለያይ በዘር በእምነት፣ ስውሩ በራችን የሽብሩ አለ። እንደወንድማማች ሆነው፣ ተኝተናል አንድ መኝታ ቤት። ያኔ....... ተስማምተው ተዋደው፣ የመኝታ ቤቶቹ ስያሜ አጠራር፣ ዲዜድ እንዲያ ትሞቅ የነበረው፣ በአንድ ክፍል ተምረው ፣ የኢትዮጵያዊነት ምልክት ነበር። አየር ኃይሎች ስለነበሩ ነው። በጋራ የሠሩ በየምድባቸው። ሸዋ፣ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ቤጌምድር፤ መደሰቻና መዝናኛ ስፍራ ባንድ ገበታ የበሉ የጠጡ፣ ወሎና አርሲ እና ኢሉባቡር። ብዙ ነበሩ ስማቸው ቢጠራ። ዘመቻም ታዘው፣ ግዳጅ ሲወጡ፣ ሲዳሞም፣ ይሁን ትግራይና ከፋ፣ ከዳር በኩል ጁስ ቤት፣ ሀገራቸውን ነበር ‘ሚያስበልጡ፣ ሐረርጌም ይሁን ባሌና ጎሙጎፋ፤ ዘመናዊነቱ የሰጠው ውበት። ኢትዮጵያ ባንድንቷ ጸንታ፤ ኖረናል አንድ ላይ ምንም ሳንጋፋ። አሁን ይኖር ይሆን? አየር ኃይል ያኔ፣ ወይስ ወረሱት? በነጻነቷ ኮርታ፤ ነበር፣ ባለሞራል ባለወኔ። መሃል ላይ በቀለ ሞላ፣ የጦር ኃይሎች ስፖርት ውድድር፣ መስተንግዶው የተሟላ። እንድትኖር የሆኗት መከታ፤ በዓመት አንድ ጊዜ ይደረግ ነበር። በሩ ላይ፣ በቅርጫት ኳስና በመረብ ኳስ፣ መጫውቻ ቴኒስና ከረንቡላ፤ የቀድሞ አየር ኃይሎች፤ በሜዳውም ቴኒስ፣ የብቻ መናፈሻ ከኋላ፤ የማይረሳ ሠርተዋል ውለታ። ያየር ኃይል ነበር ፤ ወርቅ፣ ብርና ነሐስ። ባረግ የታጀበው የይታ ዛላ፤ በሞት ለተለዩት፤ በውሃ ዋና ፣ በሩጫና በሽጉጥ ተኩስ፣ ስንቱን ያፋቀረ ያረገ ተላላ፤ ነፍስ ይማር፤ ከሙያው ዉጪ ሲያሽንፍ ኤርፎርስ፤ ሁኗል አሉኝ ዛሬ መለመላ። ላሉት ቆሜ በክብር፡፡ ድንቅ ይለኛል እስከዛሬ ድረስ። በሌላ ጫፍ በስተግራ፤ ያኔ፣ በኛ ዘመን ራስ ሆቴል የራቀ ካቧራ፤ በያሉበት ቦታ፤ አንዱ ዘናጭ ሌላው ነበር ጅንን። ከፍታ ላይ ስለተሰራ፤ ዊኬንድ ስንወጣ ተራ በተራ፣ ያኔ ይመች ነበር ለዳንኪራ፤ አቀርባለሁኝ ያክብሮት ሰላምታ። ሽክ ብለን ነው እንደ ሙሽራ። ጊዜ ለማሳለፍ ከወዳጅ ጋራ፤ አየር ኃይል ያኔ ከውቤ በረሃ ካዛንቺስን ይዘን፣ እንጃ አሁን ይሥራ አይሥራ። ለኔ ነበር ወገኔ። ዘና ፈታ ብለን በራሔል ዘፈን። እንደማረጋችን ለየብቻ፣ ውስኪ እንደውሃ ፈሶ፣ ያኔ....... ክበብ ነበረን መደሰቻ። ትዊስት ካሊፕሶ ተደንሶ፤ ሐረር ሜዳም ይሁን ድሬ ከዚራ፤ ሊጎብኘን ፣ ሲመጣ እንግዳ፣ በጭቅላት ተቁሞ እንዳርጋው በዳሶ፣ ጎዴና ጂጅጋ ደግሞም ካራማራ፤ እናስቀና ነበር፣ ስንረዳዳ። “ዝቅ በል” ስትለን ዝቅ ዝቅ እያልን፣ መቀሌም ይሁን አስመራ፤ አንዱ በአንዱ እየተጠራራ፣ “ከፍ ከፍ” ስትለን ወደላይ አንጋጠን፣ ጠረጴዛው ይሞላል በቢራ። ከዛማ ከዛማ ጎናችንን እያሻሸን፤ ሌላም ሌላም ቦታ ስንሰራ፤ ሁሉም ጋባዥ እንደራሱ ዘመድ፣ በየማረፊያችን እንሸሸጋለን፣ ልዩ ነበር የያኔው መዋደድ። ወጌሻ ፈልገን። የነበረን ታርክ የነበረን ዝና፤ ሳቅና ጨዋታው በጣሙን ሲደራ፣ በርግጥም ነበረ የመንፈስ ደመራ። አልተጻፈም ገና። ለዚህ ይመስለኛል እስከዛሬ ድረስ፣ ሺ ወዳጅ ባፈራ የትም ሀገር ብደርስ፣ 46 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዓለም አቀፍ ኅብረት Captain Miruts “Yifter the Shifter” A short Athletic history of the global icon By: Assefa Abebe The purpose of this short article is not by any means intended to write the entire history of a giant of a man the late Captain Miruts Yifter. Its main objective is to highlight the impressive style of running technique he had introduced to the track and field participants at home and around the globe. Captain Miruts Yifter remained as the true le- gitimate icon that engraved his immortal name in gold on 10000 meters, and 5000 me- ters race that earned him a nickname as “Yifter the Shifter”. Captain Miruts winner of the pres- tigious Golden Shoe award remained to be an icon and a legend where present and future Ethiopians as well as world Class runners would try to emulate his hard working habits, and running style to become as successful as he once was. His hard work ethics and style of running strat- egy had certainly elevated his performance abil- ity to the highest level in making history and stand- ing atop of a mountain. He captivated the imagination of Ethiopians, as well as the world in general for his out bursting take off speed, to eject him out of a crowded lane of chal- lengers from the 300 meters mark to the end of the finish line. That became a hallmark of his strategy that earned him the nickname from well-known world-class athlete who had chal- lenged him during the World Cup Championship game in Mon- treal Canada in 1979 as you can see the video clip posted below. Captain Miruts Yifter was born at Zalambessa (Adigrat), in Tigray province. He had developed an infatuation with running, after hav- ing heard the news on the radio about the outstanding performance Ethiopian athletes had displayed in international competitions. The www.formerethiopianairforce.com 47
ተነሳ ተራመድ - 6ተኛ ዕትም - 2014 ዓ.ም. news had motivated him and started run- It was a feeling of euphoria and a dream ning as a child going to and returning home came true to meet both athletes he heard from a parochial school. Growing up he much of as a young man, which had en- worked as a coachman the only type of couraged him to emulate them. It also job that was available and the community gave him not only a chance of meeting could afford to offer him. He lived off of that with them, but also an opportunity of run- until he moved to Asmara, Eritrea for a bet- ning with them. ter job opportunity. His mentor Kassayé introduced him with In Asmara he met Mr. Kassayé Michael Coach Mr. Negussie Roba and asked him if commissioner of sports related he would allow Miruts to run the designated activities in Asmara, who signed him up with the 21 km race with the Ethiopian Olym- Hamassen club. After pic team. Negussie Roba agreed few years of staying with Kassayé’s request, and al- with the club he lowed Miruts to run with the left and lived with team. Miruts had never run Kassaye where that kind of excruciating he was assisted long distance race be- financially as well fore, and his superb per- as being impro- formance finishing sixth vised athletically. at the end of the race surprised everyone else. While under Kas- sayé ‘s care he The result of Miruts finishing had the opportunity sixth with out having any of meeting with his idol kind of prior training highly the legendary Captain surprised Abebe Bikila and Abebe Bikila, who won the others. Abebe Bikila walked marathon race twice back to back up to Miruts and told him that he in 1960 running with barefoot the first time could be the one who would replace in the Summer Olympic Games in Rome. him when he retires. And again in 1964 in the summer Olympics Games in Tokyo after having an appendec- Abebe also advised Miruts to join the Im- tomy operation few months later. perial Ethiopia Air Force, where he would be able to get the best opportunity to be In Asmara he also met with his other role successful, as well as to elevate his athletic model Captain Mammo Wolde, member career to the pinnacle of excellence. He of the very first Ethiopian National Olympic wrote and gave Miruts a letter to give it to team who participated in 1956 Summer the Air Force officials stationed in Asmara Olympic Games in Melbourne, Australia. Air force base. His two role models Abebe and Mammo Wolde were in Asmara preparing for the up During that period Colonel Godana Kotu coming 1968 Summer Olympic Games to was head of the athletic department as be held in Mexico City, Mexico. well as sports instructor at the second Air Force base in Asmara. Upon receiving a letter from Miruts Colonel Godana decid- 48 CONTACT US: [email protected] — [email protected] — +1-617-513-7514
Search